2 Chronicles 26:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዑዝያ ክነግስ ከሎ ወዲ ዓሰርተው ሽዱሽተ ዓመት ነበረ፣ ኣብ የሩሳሌም ድማ ሓምሳን ክልተን ዓመት ነገሰ። ስም ኣዲኡ እውን ጀኮልያ ናይ የሩሳሌም እዩ ነይሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዖዝ​ያ​ንም መን​ገሥ በጀ​መረ ጊዜ የዐ​ሥራ ስድ​ስት ዓመት ጐል​ማሳ ነበረ፤ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም አምሳ ሁለት ዓመት ነገሠ፤ እና​ቱም ኢዮ​ኮ​ል​ያስ የተ​ባ​ለች የኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ሴት ነበ​ረች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዖዝያንም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የአሥራ ስድስት ዓመት ጕልማሳ ነበረ፥ በኢየሩሳሌምም አምሳ ሁለት ዓመት ነገሠ፤ እናቱም ይኮልያ የተባለች የኢየሩሳሌም ሴት ነበረች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዖዝያንም መንገሥ በጀመረ ጊዜ ዕድሜው ዐሥራ ስድስት ዓመት ነበረ፥ በኢየሩሳሌምም ኀምሳ ሁለት ዓመት ነገሠ፤ እናቱም ይኮልያ የተባለች የኢየሩሳሌም ሴት ነበረች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኦዝያነ ካተትያ ዎደ፥ ላይይ አዉ ታማነ ኡሱፑና፤ እ የሩሳላመን እሻታማነ ላኡ ላይ ካተቴዳ። አ ዳይ ሱንይ ይኮሎ፤ አ የሩሳላመ አሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ooziyaane kaatetiyaa wode, laytsay aw tammanne usuppuna; I Yerusaalamen ishatamanne laa"u laytsaa kaateteedda. Aa daay suntsay Yikoolo; Aa Yerusaalame asaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ooziyay kawotishin izas layththay 16; izi Yerusalaamen 52 layth kawotides; iza aaya Yikolya geetettizara Yerusalaame maccassa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኦዚያይ ካዎቲሺን ኢዛስ ላይይ 16፤ ኢዚ ዬሩሳላሜን 52 ላይ ካዎቲዴስ፤ ኢዛ ኣያ ዪኮልያ ጌቴቲዛራ ዬሩሳላሜ ማጫሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኦዝያን ካዎትያ ዎደ እያዉ ላይ ታማነ ኡሱፑና፤ እ የሩሳላመን እሻታማነ ናምኡ ላይ ካዎትስ። እያ አየ ሱንይ ይኮሎ፤ እያ የሩሳላመ ማጫስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ooziyani kawotiya wode iyaw laythi tammanne usupuna; I Yerusalaamen ishatammanne nam7u laythi kawotis. Iya aaye sunthay Yikoolo; iya Yerusalaame maccas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዖዝያን በነገሠ ጊዜ፣ ዕድሜው ዐሥራ ስድስት ዓመት ሲሆን፣ በኢየሩሳሌም ተቀምጦ አምሳ ሁለት ዓመት ገዛ። እናቱ ይኮልያ የተባለች የኢየሩሳሌም ሴት ነበረች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዖዝያ በዐሥራ ስድስት ዓመቱ ነገሠ፤ መኖሪያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ኀምሳ ሁለት ዓመት ገዛ፤ እናቱ ይኮልያ ተብላ የምትጠራ የኢየሩሳሌም ተወላጅ ነበረች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዖዝያን ኽነግስ እንተሎ ወዲ ዓሰርተ ሽዱሽተ ዓመት ነበረ፤ ሓምሳን ክልተን ዓመት ድማ ኣብ ኢየሩሳሌም ኮይኑ ገዝአ። እኖኡ ይኮልያ እትበሃል በዓልቲ ኢየሩሳሌም ነበረት።
Amharic Tigrinya 2011 ዑዝያ ኺነግስ ከሎ፡ ወዲ ዓሰርተው ሹድሽተ ዓመት ነበረ፡ ሓምሳን ክልተን ዓመት ድማ ኣብ የሩሳሌም ገዝኤ። ስም ኣዲኡ ኸኣ የኮልያ እዩ፡ ንሳ ኻብ የሩሳሌም እያ።