2 Chronicles 26:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዑዝያ ክነግስ ከሎ ወዲ ዓሰርተው ሽዱሽተ ዓመት ነበረ፣ ኣብ የሩሳሌም ድማ ሓምሳን ክልተን ዓመት ነገሰ። ስም ኣዲኡ እውን ጀኮልያ ናይ የሩሳሌም እዩ ነይሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዖዝያንም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የዐሥራ ስድስት ዓመት ጐልማሳ ነበረ፤ በኢየሩሳሌምም አምሳ ሁለት ዓመት ነገሠ፤ እናቱም ኢዮኮልያስ የተባለች የኢየሩሳሌም ሴት ነበረች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዖዝያንም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የአሥራ ስድስት ዓመት ጕልማሳ ነበረ፥ በኢየሩሳሌምም አምሳ ሁለት ዓመት ነገሠ፤ እናቱም ይኮልያ የተባለች የኢየሩሳሌም ሴት ነበረች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዖዝያንም መንገሥ በጀመረ ጊዜ ዕድሜው ዐሥራ ስድስት ዓመት ነበረ፥ በኢየሩሳሌምም ኀምሳ ሁለት ዓመት ነገሠ፤ እናቱም ይኮልያ የተባለች የኢየሩሳሌም ሴት ነበረች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኦዝያነ ካተትያ ዎደ፥ ላይይ አዉ ታማነ ኡሱፑና፤ እ የሩሳላመን እሻታማነ ላኡ ላይ ካተቴዳ። አ ዳይ ሱንይ ይኮሎ፤ አ የሩሳላመ አሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ooziyaane kaatetiyaa wode, laytsay aw tammanne usuppuna; I Yerusaalamen ishatamanne laa"u laytsaa kaateteedda. Aa daay suntsay Yikoolo; Aa Yerusaalame asaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ooziyay kawotishin izas layththay 16; izi Yerusalaamen 52 layth kawotides; iza aaya Yikolya geetettizara Yerusalaame maccassa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኦዚያይ ካዎቲሺን ኢዛስ ላይይ 16፤ ኢዚ ዬሩሳላሜን 52 ላይ ካዎቲዴስ፤ ኢዛ ኣያ ዪኮልያ ጌቴቲዛራ ዬሩሳላሜ ማጫሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኦዝያን ካዎትያ ዎደ እያዉ ላይ ታማነ ኡሱፑና፤ እ የሩሳላመን እሻታማነ ናምኡ ላይ ካዎትስ። እያ አየ ሱንይ ይኮሎ፤ እያ የሩሳላመ ማጫስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ooziyani kawotiya wode iyaw laythi tammanne usupuna; I Yerusalaamen ishatammanne nam7u laythi kawotis. Iya aaye sunthay Yikoolo; iya Yerusalaame maccas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዖዝያን በነገሠ ጊዜ፣ ዕድሜው ዐሥራ ስድስት ዓመት ሲሆን፣ በኢየሩሳሌም ተቀምጦ አምሳ ሁለት ዓመት ገዛ። እናቱ ይኮልያ የተባለች የኢየሩሳሌም ሴት ነበረች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዖዝያ በዐሥራ ስድስት ዓመቱ ነገሠ፤ መኖሪያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ኀምሳ ሁለት ዓመት ገዛ፤ እናቱ ይኮልያ ተብላ የምትጠራ የኢየሩሳሌም ተወላጅ ነበረች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዖዝያን ኽነግስ እንተሎ ወዲ ዓሰርተ ሽዱሽተ ዓመት ነበረ፤ ሓምሳን ክልተን ዓመት ድማ ኣብ ኢየሩሳሌም ኮይኑ ገዝአ። እኖኡ ይኮልያ እትበሃል በዓልቲ ኢየሩሳሌም ነበረት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዑዝያ ኺነግስ ከሎ፡ ወዲ ዓሰርተው ሹድሽተ ዓመት ነበረ፡ ሓምሳን ክልተን ዓመት ድማ ኣብ የሩሳሌም ገዝኤ። ስም ኣዲኡ ኸኣ የኮልያ እዩ፡ ንሳ ኻብ የሩሳሌም እያ። |