2 Chronicles 26:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ዝተረፈ ታሪኽ ዑዝያ፡ ቀዳማይን ዳሕረዋይን፡ ብነብዪ ኢሳይያስ ወዲ ኣሞጽ እዩ ተጻሒፉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የቀሩትም የፊተኞቹና የኋለኞቹ የዖዝያን ነገሮች በነቢዩ በኢሳይያስ መጽሐፍ ተጽፈዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የቀረውንም የፊተኛውንና የኋለኛውን የዖዝያንን ነገር ነቢዩ የአሞጽ ልጅ ኢሳይያስ ጽፎታል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የቀረውንም የፊተኛውንና የኋለኛውን የዖዝያንን ነገር ነቢዩ የአሞጽ ልጅ ኢሳይያስ ጽፎታል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካቲ ኦዝያነ ሀኔዳ ሀራባ ኡባ ኮይሮፐ ዉርሰ ጋካናዉ አሞጻ ናአይ፥ ትምቢትያ ኦድያ እሳያሰ ጻፍ ዎዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatii Ooziyaane haneedda harabaa ubbaa koyroppe wurssetsaa gakkanaw Amoos'a na'ay, timbbitiyaa odiyaa Isiyaasi s'aafi wotseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ooziya kawoteththa layththan koyroppe biidi wurseth gakkanaas hanida hara oosota ubbaa Amoxe naa nabe Isayaasi xaafides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኦዚያ ካዎቴ ላይን ኮይሮፔ ቢዲ ዉርሴ ጋካናስ ሃኒዳ ሃራ ኦሶታ ኡባ ኣሞጼ ና ናቤ ኢሳያሲ ጻፊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ ኦዝያን ኦዳ ሀራባ ኡባ ኮይሮፐ ዉርሰ ጋካናዉ አሞፀ ናአይ፥ ናበይ እሳያስ ፃፍስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy Ooziyani oothida haraba ubbaa koyrope wursethi gakanaw Amoxe na7ay, nabey Isayaasi xaafis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዖዝያን ዘመነ መንግሥት ከመጀመሪያው እስከ መጨረሻው የተከናወነውን ሌላውን ተግባር ሁሉ የአሞጽ ልጅ ነቢዩ ኢሳይያስ ጽፎታል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ ዖዝያ በዘመነ መንግሥቱ ያደረገው ሌላው ነገር ሁሉ የአሞጽ ልጅ ነቢዩ ኢሳይያስ መዝግቦት ይገኛል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ዝተረፈ ናይ ዖዝያን ነገር ከዓ፥ እቲ ቐዳማይ ኮነ እቲ ዳሕረዋይ፥ ነቢይ ኢሳይያስ ወዲ ኣሞፅ ፅሒፍዎ ኣሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ዝተረፈ ናይ ዑዝያ ነገር ከኣ፡ ቀዳማዮን ዳሕራዩን፡ ነብዪ ኢሳይያስ ወዲ ኣሞጽ ጽሒፍዎ ኣሎ። |