2 Chronicles 26:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ዝተረፈ ታሪኽ ዑዝያ፡ ቀዳማይን ዳሕረዋይን፡ ብነብዪ ኢሳይያስ ወዲ ኣሞጽ እዩ ተጻሒፉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የቀ​ሩ​ትም የፊ​ተ​ኞ​ቹና የኋ​ለ​ኞቹ የዖ​ዝ​ያን ነገ​ሮች በነ​ቢዩ በኢ​ሳ​ይ​ያስ መጽ​ሐፍ ተጽ​ፈ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የቀረውንም የፊተኛውንና የኋለኛውን የዖዝያንን ነገር ነቢዩ የአሞጽ ልጅ ኢሳይያስ ጽፎታል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የቀረውንም የፊተኛውንና የኋለኛውን የዖዝያንን ነገር ነቢዩ የአሞጽ ልጅ ኢሳይያስ ጽፎታል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካቲ ኦዝያነ ሀኔዳ ሀራባ ኡባ ኮይሮፐ ዉርሰ ጋካናዉ አሞጻ ናአይ፥ ትምቢትያ ኦድያ እሳያሰ ጻፍ ዎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kaatii Ooziyaane haneedda harabaa ubbaa koyroppe wurssetsaa gakkanaw Amoos'a na'ay, timbbitiyaa odiyaa Isiyaasi s'aafi wotseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ooziya kawoteththa layththan koyroppe biidi wurseth gakkanaas hanida hara oosota ubbaa Amoxe naa nabe Isayaasi xaafides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኦዚያ ካዎቴ ላይን ኮይሮፔ ቢዲ ዉርሴ ጋካናስ ሃኒዳ ሃራ ኦሶታ ኡባ ኣሞጼ ና ናቤ ኢሳያሲ ጻፊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዎይ ኦዝያን ኦዳ ሀራባ ኡባ ኮይሮፐ ዉርሰ ጋካናዉ አሞፀ ናአይ፥ ናበይ እሳያስ ፃፍስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawoy Ooziyani oothida haraba ubbaa koyrope wursethi gakanaw Amoxe na7ay, nabey Isayaasi xaafis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዖዝያን ዘመነ መንግሥት ከመጀመሪያው እስከ መጨረሻው የተከናወነውን ሌላውን ተግባር ሁሉ የአሞጽ ልጅ ነቢዩ ኢሳይያስ ጽፎታል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጉሥ ዖዝያ በዘመነ መንግሥቱ ያደረገው ሌላው ነገር ሁሉ የአሞጽ ልጅ ነቢዩ ኢሳይያስ መዝግቦት ይገኛል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ዝተረፈ ናይ ዖዝያን ነገር ከዓ፥ እቲ ቐዳማይ ኮነ እቲ ዳሕረዋይ፥ ነቢይ ኢሳይያስ ወዲ ኣሞፅ ፅሒፍዎ ኣሎ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ዝተረፈ ናይ ዑዝያ ነገር ከኣ፡ ቀዳማዮን ዳሕራዩን፡ ነብዪ ኢሳይያስ ወዲ ኣሞጽ ጽሒፍዎ ኣሎ።