2 Chronicles 26:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጉስ ዑዝያ ድማ ክሳዕ መዓልቲ ሞቱ ለምጻም ነበረ፣ ለምጻም ስለ ዝነበረ ድማ ኣብ እተፈላለየ ኣባይቲ ይነብር ነበረ። ወዱ ዮታም ድማ ኣብ ቤት ንጉስ ኮይኑ ንህዝቢ እታ ሃገር ይፈርድ ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡም ዖዝያን እስኪሞት ድረስ ለምጻም ነበረ፤ ለምጻምም ሆኖ ከእግዚአብሔር ቤት ርቆአልና በተለየ ቤት ይቀመጥ ነበር፤ ልጁም ኢዮአታም በቤተ መንግሥቱ ሆኖ በምድሩ ሕዝብ ላይ ይፈርድ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም ዖዝያን እስኪሞት ድረስ ለምጻም ነበረ፤ ለምጻምም ሆኖ ከእግዚአብሔር ቤት ተቈርጦአልና በተለየ ቤት ይቀመጥ ነበር፤ ልጁም ኢዮአታም በንጉሡ ቤት ላይ ሆኖ በምድሩ ሕዝብ ላይ ይፈርድ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሡም ዖዝያን እስኪሞት ድረስ ለምጻም ነበረ፤ ለምጻምም ሆኖ ከጌታ ቤት ተነጥሎአልና በተለየ ቤት ይቀመጥ ነበር፤ ልጁም ኢዮአታም በንጉሡ ቤት ላይ ሆኖ በምድሩ ሕዝብ ላይ ይፈርድ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካቲ ኦዝያነ ሀያና ጋካናስካ ሄ ሀርግያና ደኤዳ፤ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ገልያሳፐካ ኤቄዳ። ሄ ሀርግያ ጋሱዋን ዱማ ጎለን ባረካ ደኤዳ። ሄ ዎደ አ ናአይ ዮኣታመ ካትያ ጎለን ደኢደ፥ ሄ ጋድያ አሳ ሞዴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatii Ooziyaane hayana gakkanaasikka he harggiyaana de'eedda; Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa geliyaasaappekka ek'k'eedda. He harggiyaa gaasuwaan dumma gollen barekka de'eedda. He wode Aa na'ay Yo'aataame kaatiyaa gollen de'iide, he gadiyaa asaa mooddeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawo Ooziyay hayqqana gakkanaaska he hargezara de7ides; Xoossa keeththaa gelontta mala teqettides; he hargeza gaason dumma keeththan barkka de7ides; he wode iza naa Iyo7aatamey kawoteththa keeththaa aysoza aawateththaa ekkidi deraa ayso doommides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎ ኦዚያይ ሃይቃና ጋካናስካ ሄ ሃርጌዛራ ዴኢዴስ፤ ጾሳ ኬ ጌሎንታ ማላ ቴቄቲዴስ፤ ሄ ሃርጌዛ ጋሶን ዱማ ኬን ባርካ ዴኢዴስ፤ ሄ ዎዴ ኢዛ ና ኢዮኣታሜይ ካዎቴ ኬ ኣይሶዛ ኣዋቴ ኤኪዲ ዴራ ኣይሶ ዶሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ ኦዝያን ሀይቃና ጋካናዉ ሄ ሀርግያራ ደእስ፤ ፆሳ ኬ ገሎና መላ ድገትስ። ሄ ሀርግያ ጋሶን ዱማ ኬን ባርካ ደእስ። ሄ ዎደ እያ ናአይ እዮአታም፥ ካዎ ጋ አዋተን ኦይክድ ቢታ ሃሬስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy Ooziyani hayqana gakanaw he hargiyara de7is; Xoossa keethi gelonna mela digetis. He hargiya gaason dumma keethan barka de7is. He wode iya na7ay Iyo7atami, kawo gadho aawatethan oykidi biitta haarees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ንጉሥ ዖዝያን እስከ ዕለተ ሞቱ ድረስ ለምጻም ነበረ። ለምጻም በመሆኑም ከቤተ መቅደስ ተወግዶ ነበርና በተለየ ቤት ተቀመጠ ። ከዚያም ልጁ ኢዮአታም የቤተ መንግሥቱን አስተዳደር በኀላፊነት ተረክቦ የአገሩን ሕዝብ ይመራ ጀመር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ ዖዝያ እስከ ዕለተ ሞቱ ድረስ የቆዳው በሽታ አለቀቀውም፤ ይህም በመሆኑ በተለየ ቤት ኖረ፤ ከእግዚአብሔርም ቤት እንዲገለል ተደረገ፤ ልጁ ኢዮአታም የቤተ መንግሥቱ ኀላፊ በመሆን የአገሪቱን ሕዝብ ያስተዳድር ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጉስ ዖዝያን ድማ ኽሳዕ መዓልቲ ሞቱ ለምፂ ነበሮ፤ ካብ ቤት እግዚኣብሄር ተወጊዱ ኸዓ ኣብ ፍልይቲ ቤት ይቕመጥ ነበረ። ወዱ ኢዮኣታም ድማ ኣዛዚ ቤተ መንግስቲ ነበረ፤ ንህዝቢ እታ ሃገር ከዓ የመሓድር ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንጉስ ዑዝያ ድማ ክሳዕ መዓልቲ ሞቱ ለምጻም ነበረ። ካብ ቤት እግዚኣብሄር ተወጊዱ ስለ ዝነበረ ኸኣ፡ ለምጻም ኰይኑ ኣብ ፍልይቲ ቤት ተቐመጠ። ወዱ ዮታም ድማ ኣብ ልዕሊ እታ ቤት ንጉስ ነበረ። ንህዝቢ እታ ሃገርውን ይፈርድ ነበረ። |