2 Chronicles 26:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ዑዝያ ተቘጥዐ፣ ዕጣን ኪዓጣን ከኣ ኣብ ኢዱ መዕጠኒ ሒዙ ነበረ። ብካህናት ኪቘጥዐ ከሎ ኸኣ፡ እቲ ለምጺ ኣብ ቅድሚ እቶም ኣብ ቤት እግዚኣብሄር፡ ኣብ ጥቓ መሰውኢ ዕጣን ኣብ ቅድሚ እቶም ካህናት ኣብ ግንባሩ ተላዕለ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዖዝያንም ተቈጣ፤ በመቅደስም የሚያጥንበት ጥና በእጁ ነበረ፤ ካህናቱንም በተቈጣ ጊዜ በካህናቱ ፊት በእግዚአብሔር ቤት ውስጥ በዕጣኑ መሠዊያ አጠገብ ሳለ በግንባሩ ላይ ለምጽ ታየ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዖዝያንም ተቈጣ፤ የሚያጥንበትም ጥና በእጁ ነበረ፤ ካህናቱንም በተቈጣ ጊዜ በካህናቱ ፊት በእግዚአብሔር ቤት ውስጥ በዕጣኑ መሠዊያ አጠገብ ሳለ በግምባሩ ላይ ለምጽ ታየ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዖዝያንም ተቈጣ፤ የሚያጥንበትም ጥና በእጁ ነበረ፤ ካህናቱንም በተቈጣ ጊዜ በካህናቱ ፊት በጌታ ቤት ውስጥ በዕጣኑ መሠዊያ አጠገብ ሳለ በግምባሩ ላይ ለምጽ ታየ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ኦዝያነ እጻና ጩዋያናዉ እጻና ጩዋይያ ሚሻ ባረ ኩሽያን ኦይቂ ኡቲደ ሀንቀቴዳ። ኦዝያነ ቄሳቱ ዋ ሀንቀቲደ፥ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያን እጻና ጩዋይያ ሳጽንያ ማታን ቄሳቱዋ ስንን ኤቂደእሽን፥ አ ዴሙዋ ዎልቃማ ባሩዋ ሀርጊ ኦይቄዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Ooziyaane is'aanaa c'uwayanaw is'aanaa c'uwayiyaa miishshaa bare kushiyan oyk'k'i uttiide hank'k'etteedda. Ooziyaane k'eesetuwaa hank'k'ettiide, Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaan is'aanaa c'uwayiyaa saas'iniyaa matan k'eesatuwaa sintsan ek'k'ide'ishin, Aa deemuwaa wolk'k'aama baruwaa harggii oyk'k'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ooziyay exaane cuwasanaas ba kushen oykkida mala qeeseta bolla hanqettides; Xoossa Keeththan exaane yarshizasoza sinththan qeeseta bolla izi hanqettishin izas liiphe bolla inchchirachcha hargey wodhdhides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኦዚያይ ኤጻኔ ጩዋሳናስ ባ ኩሼን ኦይኪዳ ማላ ቄሴታ ቦላ ሃንቄቲዴስ፤ ጾሳ ኬን ኤጻኔ ያርሺዛሶዛ ሲንን ቄሴታ ቦላ ኢዚ ሃንቄቲሺን ኢዛስ ሊጴ ቦላ ኢንቺራቻ ሃርጌይ ዎዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ግዶሽን፥ እፃነ ጩይሳናዉ ባ ኩሸን እፃነ ጩይስያ ሚሸ ኦይክድ ደእሸ ሀንቀትስ። ኦዝያን ካህነታ ሀንቀትሸ ፆሳ ኬን እፃነ ጩይስያ በሳ ማታን ካህነታ ስንን ኤቅዳሽን፥ እያ ሶምኦን ባሮ ሀርገይ በንትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gidoshin, ixaane cuyisanaw ba kushen ixaane cuyisiya miishe oykidi de7ishe hanqetis. Ooziyani kahineta hanqetishe Xoossa keethan ixaane cuyisiya bessaa matan kahineta sinthan eqidashin, iya som7on baro hargey bentis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጥና በእጁ ይዞ ዕጣን ለማጠን ዝግጁ የነበረው ዖዝያን ተቈጣ፤ በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ውስጥ በዕጣን መሠዊያው ፊት ሆኖ ካህናቱ ላይ እየተቈጣ ሳለ፣ በግንባሩ ላይ ለምጽ ወጣበት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዕጣን ለማጠን ዝግጁ ሆኖ ጥናውን በእጁ እንደ ያዘ በቤተ መቅደሱ ውስጥ በዕጣን መሠዊያው አጠገብ ቆሞ የነበረው ዖዝያም በካህናቱ ላይ እጅግ ተቈጣ፤ ወዲያውኑ በግንባሩ ላይ የቆዳ በሽታ ታየ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ዖዝያን ኰረየ፤ ነታ ዝዓጥነላ ፅንሃህ ኸዓ ሒዝዋ ነበረ። ነቶም ካህናት ክዅርየሎም እንተሎ፥ ኣብ ውሽጢ እታ ቤት እግዚኣብሄር፥ ኣብ ጥቓ መሰውኢ ዕጣን፥ ኣብ ቅድሚ እቶም ካህናት ኣብ ግምባሩ ለምፂ ወፆ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ዑዝያ ዀረየ፡ ነታ ዚዐጥነላ ጽንሃህ ከኣ ሒዝዋ ነበረ። ነቶም ካህናት ኪዂርየሎም ከሎ፡ ኣብ ውሽጢ እታ ቤት እግዚኣብሄር፡ ኣብ ጥቓ መሰውኢ ዕጣን፡ ኣብ ቅድሚ እቶም ካህናት ኣብ ግምባሩ ለምጺ ወጸቶ። |