2 Chronicles 26:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ምስ ሓየለ ግና፡ ልቡ ናብ ጥፍኣቱ ተላዕለ። ንእግዚኣብሄር ኣምላኹ በዲሉ ኣብ መሰውኢ ዕጣን ክዕጣን ናብ ቤተ መቕደስ እግዚኣብሄር ኣተወ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነገር ግን በበ​ረታ ጊዜ ለጥ​ፋት ልቡ ታበየ፤ አም​ላ​ኩ​ንም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን በደለ፤ በዕ​ጣን መሠ​ዊ​ያ​ውም ላይ ያጥን ዘንድ ወደ መቅ​ደስ ገባ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን በበረታ ጊዜ ለጥፋት ልቡ ታበየ፥ አምላኩንም እግዚአብሔርን በደለ፤ ወደ መቅደስ ገብቶ በዕጣን መሠዊያ ላይ ዐጠነ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን በበረታ ጊዜ ለጥፋት ልቡ ታበየ፥ አምላኩንም ጌታን በደለ፤ ወደ ጌታ መቅደስ ገብቶ በዕጣን መሠዊያ ላይ ዐጠነ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ኦዝያነ ምኔዳ ዎደ ኦቶረቴዳ፤ አ ኩንደዉ ካለዳ። ኦዝያነ መና ጎዳ ባረ ጾሳ የዴዳ፤ እ እጻና ጩዋይያ ሳጽንያን እጻና ጩዋያናዉ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ገሌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Ooziyaane minneedda wode otoretteedda; Aa kunddetsaw kaaletseedda. Ooziyaane Med'inaa Godaa bare S'oossaa yedeedda; I is'aanaa c'uwayiyaa saas'iniyaan is'aanaa c'uwayanaw Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa geleedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin Ooziyay minnida wode otorettides; iza otoroy iza kundisides; izi exaane yarshizason exaane cuwasanaas Xoossa keeth gelidi Xoossa qohides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ኦዚያይ ሚኒዳ ዎዴ ኦቶሬቲዴስ፤ ኢዛ ኦቶሮይ ኢዛ ኩንዲሲዴስ፤ ኢዚ ኤጻኔ ያርሺዛሶን ኤጻኔ ጩዋሳናስ ጾሳ ኬ ጌሊዲ ጾሳ ቆሂዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ኦዝያን ምንዳ ዎደ ኦቶርትስ፤ ኦቶሮይ እያ ኩንደስ ጋስ። ኦዝያን ጎዳ ባ ፆሳ አማነቶና እፅድ እፃነ ጩይስያ በሳን እፃነ ጩይሳናዉ ፆሳ ኬ ገልስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Ooziyani minnida wode otortis; otoroy iya kundethas gathis. Ooziyani Godaa ba Xoossa ammanetona ixidi ixaane cuyisiya bessan ixaane cuyisanaw Xoossa keethi gelis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዖዝያን ከበረታ በኋላ ግን ዕብሪቱ ለውድቀት ዳረገው። በዕጣን መሠዊያው ላይ ዕጣን ለማጠን ወደ እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ በመግባቱ አምላኩን እግዚአብሔርን በደለ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጉሥ ዖዝያ መንግሥቱን ባጠናከረ ጊዜ ዕብሪተኛ ሆነ፤ ይህም ዕብሪተኛነቱ ወደ ውድቀት አደረሰው፤ በዕጣን መሠዊያው ላይ ዕጣን ለማጠን ወደ ቤተ መቅደስ በድፍረት በመግባቱ እግዚአብሔርን አሳዘነ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ምስ ተጠናኸረ ግና ልቡ ተዓበየ፤ እዙይ ከዓ ጥፍኣት ኣምፅአሉ። ኣብቲ መሰውኢ ዕጣን ክዓጥን ኢሉ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ብምእታዉ፥ ንእግዚኣብሄር ኣምላኹ በደለ።
Amharic Tigrinya 2011 ምስ ሰልጠነ ግና፡ ልቡ ንጥፍኣቱ ተዐበየሉ። ናብቲ መቕደስ እግዚኣብሄር ኣትዩ፡ ኣብተ መሰውኢ ዕጣን ኪዐጥን ኢሉ ንእግዚኣብሄር ኣምላኹ በደሎ።