2 Chronicles 26:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ የሩሳሌም ድማ፡ ብተንኮለኛታት ሰባት እተመዘዘ፡ ኣብ ግምብታትን ኣብ መንደቕን ኪኸውን፡ ፍላጻታትን ዓበይቲ ኣእማንን ዚወቕዓሉ ማሽናት ሰረሐ። ስሙ ድማ ኣዝዩ ተዘርጊሑ፤ ክሳዕ ዚሕይል ብዘደንቕ መገዲ ተሓጊዙ እዩ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በኢየሩሳሌምም በብልሃተኞች እጅ የተሠሩትን ፥ በግንብና በቅጥር ላይ የሚኖሩትን፥ ፍላጻና መርግ የሚወረወርባቸውን መሣሪያዎች አደረገ፤ እስኪበረታም ድረስ እግዚአብሔር በድንቅ ረድቶታልና የመሣሪያዎቹ ዝና እስከ ሩቅ ድረስ ተሰማ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በኢየሩሳሌምም በብልሃተኞች እጅ የተሠሩትን፥ በግንብና በቅጥር ላይ የሚኖሩትን፥ ፍላጻና መርግ የሚወረወርባቸውን መሣሪያዎች አደረገ፤ እስኪበረታም ድረስ እግዚአብሔር በድንቅ ረድቶታልና ዝናው እስከ ሩቅ ድረስ ተሰማ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በኢየሩሳሌምም በብልሃተኞች እጅ የተሠሩትን፥ በግንብና በቅጥር ላይ የሚቀመጡትን፥ ፍላጻና መርግ የሚወረወርባቸውን መሣሪያዎች ሠራ፤ እስኪበረታም ድረስ እግዚአብሔር በድንቅ ረድቶታልና ዝናው እስከ ሩቅ አገር ድረስ ተሰማ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | የሩሳላመን ደእያ ኩሺ ሂላ ኤርያ አሳቱዋ ካቲ ኦዝያነ አዛዚደ፥ ዎችያ አዱሳ ግምበቱዋፐነ ካታማ ድርሳ ግምቢያ ዞዘቱዋፐ፥ ዎንዳፍያን ዎንዳፈቱዋ ዱክያ ሚሻቱዋነ ዎልቃማ ዎልቃማ ሹቻቱዋ ፕጺደ ኦልያ ሚሻቱዋ መሴዳ። ጾሳይ አ ማድና፥ እ ሎይ ምኔዳ፤ አ ዎሪካ ኡባሳ ጋኪደ ስሰቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yerusaalamen de'iyaa kushii hiillaa eriyaa asatuwaa Kaatii Ooziyaane azaziide, wochchiyaa adussa gimbbetuwaappenne katamaa dirssaa gimbbiyaa zoozetuwaappe, wonddaafiyaan wonddaafetuwaa dukkiyaa miishshatuwaanne wolk'k'aama wolk'k'aama shuchchatuwaa pis's'iide oliyaa miishshatuwaa med'isseedda. S'oossay Aa maaddina, I loytsi minneedda; Aa woriikka ubbasaa gakkiide sisetteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yerusalaamen de7iza kushe hiilla eriza asata kawo Ooziyay azazidi woshe gimbeta, shakkota, gulatan naagizasota bolla uttidi wondafe dukkiza miishshatanne gita gita shuchchata oliza miishshata medhissides; Xoossi iza maaddiin izi keehippe minnides; iza goobateththi ubbaso gakkidi siyettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዬሩሳላሜን ዴኢዛ ኩሼ ሂላ ኤሪዛ ኣሳታ ካዎ ኦዚያይ ኣዛዚዲ ዎሼ ጊምቤታ፥ ሻኮታ፥ ጉላታን ናጊዛሶታ ቦላ ኡቲዲ ዎንዳፌ ዱኪዛ ሚሻታኔ ጊታ ጊታ ሹቻታ ኦሊዛ ሚሻታ ሜሲዴስ፤ ጾሲ ኢዛ ማዲን ኢዚ ኬሂፔ ሚኒዴስ፤ ኢዛ ጎባቴ ኡባሶ ጋኪዲ ሲዬቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኦዝያን የሩሳላመን ደእያ ሂላንቾት ዎችያ አዱሳ ግምበ ሻኮታነ ካታማ ድርሳ ግምበ ማዛነታ ቦላ ዶንገ ዱክያ ሚሸታነ ግታ ግታ ሹቻታ ፕፅርድ ሆልያ ሚሸታ ኦስስስ። ፆሳይ እያ ማድን እ ዳሮ ምንስ፤ እያ ሱንይ ኡባ በሳን ከይስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ooziyani Yerusalaamen de7iya hiillanchoti wochiya adussa gimbe shakotanne katamaa dirsa gimbe maazaneta bolla donge dukiya miishetanne gita gita shuchata pixiridi holiya miisheta oosisis. Xoossay iya maaddin I daro minnis; iya sunthay ubba bessan keyis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በኢየሩሳሌምም፣ ንድፎቻቸው በባለሙያዎች የተዘጋጁ፣ በመጠበቂያ የግንብ ማማዎችና በየማእዘኑ መከላከያዎች ላይ ፍላጻ የሚስፈነጠርባቸውንና ትልልቅ ድንጋዮች የሚወረወርባቸውን መሣሪያዎች አሠራ። እስኪበረታም ድረስ በሚያስደንቅ ሁኔታ ስለ ታገዘ፣ ዝናው በርቀትና በስፋት ተሰማ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ ዖዝያ በኢየሩሳሌም በእጅ ሥራ ጥበብ የሠለጠኑ ሰዎች ከመጠበቂያ ግንቦችና ከከተማይቱ ቅጽር ማእዘኖች ላይ ፍላጻዎችንና ታላላቅ ድንጋዮችን የሚያስፈነጥሩ መሣሪያዎችን እንዲሠሩ አደረገ፤ እግዚአብሔር ስለ ረዳውም እጅግ በረታ፤ እጅግም ገናና ሆነ፤ ዝናውም በሁሉ ስፍራ ተሰማ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ኢየሩሳሌም ድማ ፍላፃታትን ዓበይቲ ኣእማንን ዝውርውረሉ፥ ብብልሓት ዝተገብረ ኣፅዋር ኣብ ግንብታትን ኣብ መኣዝናትን ዝኾኑ ገበረ። እግዚኣብሄር ብዘደንቕ ስለ ዝረድኦ በርቲዑ ነበረ እሞ ዝናኡ ኣብ ኵሉ ተሰምዐ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ የሩሳሌም ድማ ፍላጻታትን ዓበይቲ ኣእማንን ዚውርውረሉ ብብልሓት ብልሃተኛ እተገብረ መሳርያታት ኣብ ግምብታትን ኣብ መኣዝናትን ዚዀና ነበረ። ክሳዕ ዚብርትዕ ብዜደንቕ ተረዲኡ ነበረ እሞ፡ ስሙ ኽሳዕ ርሑቕ ወጸ። |