2 Chronicles 26:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ትሕቲ ኢዶም ድማ ሰለስተ ሚእትን ሾብዓተ ሽሕን ሓሙሽተ ሚእትን ዝዀነ ሰራዊት ነበሩ፣ ንጉስ ኣንጻር ጸላኢ ንምሕጋዝ ድማ ብዓቢ ሓይሊ ይዋግኡ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእነርሱም ጋር ወደ ሰልፍ የሚወጡ ሦስት መቶ ሰባት ሺህ አምስት መቶ ሠራዊት ነበሩ፤ እነዚህም ንጉሡን በጠላቱ ላይ የሚያግዙ፥ በታላቅ ኀይል ወደ ሰልፍ የሚወጡ ጽኑዓን ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡንም በጠላቱ ላይ ያግዝ ዘንድ፥ በታላቅ ኃይል ወደ ሰልፍ የሚወጣ፥ ከእጃቸው በታች የነበረ ሠራዊት ሦስት መቶ ሰባት ሺህ አምስት መቶ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሡንም በጠላቱ ላይ እንዲያግዝ፥ በታላቅ ኃይል ወደ ጦርነት የሚወጣ፥ በትእዛዛቸው ሥር የነበረ ሠራዊት ሦስት መቶ ሰባት ሺህ አምስት መቶ ነበረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካትያ ሞርከቱዋና ኦለቲደ፥ ባረንቱ ኩመን ዎልቃን ካትያ ማዳናዉ ከስያ ሄዙ ጼታነ ላፑን ሻአነ እቼሹ ጼቱ ኦላንቻቱ ኡንቱንቱ ኩሽያን ደኢኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatiyaa morkkatuwaanna olettiide, barenttu kumentsaa wolk'k'an kaatiyaa maaddanaw kesiyaa heezzu s'eetanne laappun sha"anne ichcheshu s'eetu olanchchatuu unttunttu kushiyan de'iino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawo morkketara olettidi bantta kumeththa wolqqan kawo maaddanaas keziza 307,500 olanchchati istta kushen deettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎ ሞርኬታራ ኦሌቲዲ ባንታ ኩሜ ዎልቃን ካዎ ማዳናስ ኬዚዛ 307,500 ኦላንቻቲ ኢስታ ኩሼን ዴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዋ ሞርከታራ ኦለትድ፥ ባንታ ኩመ ዎልቃን ካዋ ማዳናዉ ከይያ ሄ ፄታነ ላፑን ሙኩሉነ እቻሹ ፄቱ ኦላንቾት ኤንታ ጋርሳን ደኦሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawa morketara oletidi, banta kumetha wolqan kawa maaddanaw keyiya heedzu xeetanne laapun mukulunne ichashu xeetu olanchoti enta garsan de7oosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በእነዚህም የሚመራ ሦስት መቶ ሰባት ሺሕ አምስት መቶ ሰው ያለው ሰራዊት አለ፤ ይህም ንጉሡ በጠላቶቹ ላይ በሚያደርገው ዘመቻ ለመሰለፍ የሚበቃ ጠንካራ ኀይል ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በእነርሱም ሥልጣን ሥር የንጉሡን ጠላቶች ለመመከት በቂ ችሎታ ያላቸው ሦስት መቶ ሰባት ሺህ አምስት መቶ ጀግኖች ወታደሮች ነበሩ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጉስ ድማ ብኣኣቶም ዝምራሕ፥ ንፀላኢ ንምውጋእ ዝሕግዞ፥ ብሰለስተ ሚእትን ሸውዓተ ሽሕን ሓሙሽተ ሚእትን ሓሻኽር ዝቖመ ሓያልን ጅግናን ሰራዊት ነበሮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ትሕቲ ኢዶም ድማ ንጉስ፡ ንጸላኢ ንምውጋእ ዚሕግዞ፡ ሰለስተ ሚእትን ሾብዓተ ሽሕን ሓሙሽተ ሚእትን ሓያልን ጅግናን ዝዀነ ሰራዊት ነበሮ። |