2 Chronicles 26:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዘይካዚ፡ ዑዝያ፡ ብመሰረት እቲ ጸሓፊ ዪኤልን መራሒ ማሴያን፡ ኣብ ትሕቲ መሪሕነት ሃናንያ፡ ሓደ ኻብ ሹማምንቲ ንጉስ፡ ምስ ጭፍራታት ናብ ውግእ ዚወጹ ሰራዊት ተዋጋእቲ ነበሮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ደግ​ሞም ለዖ​ዝ​ያን የሰ​ልፍ ሠራ​ዊት ነበ​ሩት፤ በን​ጉሡ አለቃ በሐ​ና​ንያ ትእ​ዛዝ፥ በአ​ለ​ቃው በመ​ዕ​ሤ​ያና በጸ​ሓ​ፊው በኢ​ዮ​ሔል እጅ እንደ ተቈ​ጠሩ ወደ ሰልፍ በየ​ቍ​ጥ​ራ​ቸው ይወጡ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ደግሞም ለዖዝያን በሠራዊት ውስጥ ሰልፈኞች ነበሩት፤ በንጉሡ አለቃ በሐናንያ ትእዛዝ በአለቃው በመዕሤያና በጸሐፊው በይዒኤል እጅ እንደ ተቈጠሩ ወደ ሰልፍ በየቍጥራቸው ይወጡ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ደግሞም ለዖዝያን በሠራዊቱ ውስጥ ለውግያ ብቁ የሆኑ ወታደሮች ነበሩት፤ በንጉሡ አለቃ በሐናንያ ትእዛዝ በአለቃው በመዕሤያና በጸሐፊው በይዒኤል እጅ እንደ ተቈጠሩ ወደ ሰልፍ በየቁጥራቸው ይወጡ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይካ ኦዝያናዉ ኦላዉ ጊጌዳ ሎይ ዳሮ ኦላንቻቱ ደኢኖ። ኦላንቻቱ ጻፊ ይእኤልነ ካፑ ማእሴይ ኦላንቻቱ ሱን ማዝጎብያን ጻፌድኖ። ኡንቱንቱ ካፑ ጋዳዋ ሀናንያ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'aykka Ooziyaanaw olaw giigeedda loytsi daro olanchchatuu de'iino. Olanchchatuu s'aafii Yi'i'eelinne kaappuu Ma'iseeyi olanchchatuu suntsaa mazggobiyaan s'aafeeddino. Unttunttu kaappuu gadaawaa Hanaaniyaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasse Ooziyas olas giigidanne keehi loohida daro olanchchati deettes; isttas gadaway kawo shuume gidida Hanaaniya; olanchchata xaafey Yi7i7eeleynne halaqa Ma7isayay olanchchata sunththa mazgaban xaafida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴ ኦዚያስ ኦላስ ጊጊዳኔ ኬሂ ሎሂዳ ዳሮ ኦላንቻቲ ዴቴስ፤ ኢስታስ ጋዳዋይ ካዎ ሹሜ ጊዲዳ ሃናኒያ፤ ኦላንቻታ ጻፌይ ዪኢኤሌይኔ ሃላቃ ማኢሳያይ ኦላንቻታ ሱን ማዝጋባን ጻፊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኦዝያናስ ኦላስ ጊግዳ ዳሮ ኦላንቾት ደኦሶና። ኦላንቾታ ፃፈይ ይኤልነ ሀላቃይ ማእሰይ ኦላንቾታ ሱን ማዝጋበን ፃፍዶሶና። ኤንታ ሀላቃይ ሀናና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ooziyaanas olaw giigida daro olanchoti de7oosona. Olanchota xaafey Yi7eelinne halaqay Ma7iseyi olanchota sunthaa mazgaben xaafidosona. Enta halaqay Hanaana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዖዝያን ከንጉሡ ሹማምት አንዱ በሆነው በሐናንያ መሪነት፣ በጸሓፊው በይዒኤልና በአለቃው በመዕሤያ አማካይነት ተሰብስቦ በተቈጠረው መሠረት በየምድቡ ለጦርነት ዝግጁ ሆኖ የሚወጣ፣ በሚገባ የሠለጠነ ሰራዊት ነበረው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዖዝያ ለጦርነት ዝግጁ የሆነ እጅግ የበዛ ሠራዊት ነበረው፤ የሠራዊቱም አባላት ስም ዝርዝር የንጉሡ ጸሐፊዎች በሆኑት በይዒኤልና በማዕሤያ ይመዘገብ ነበር፤ የእነርሱም የበላይ ተቈጣጣሪ የቤተ መንግሥቱ ሠራተኞች አባል የሆነው ሐናንያ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዖዝያን ከዓ ንውግእ ዝተዓለሙ ሰራዊት ነበርዎ። እቶም ሰራዊት ከምቲ የዒኤል እቲ ፀሓፍን ማዓስያ እቲ ሓለቓ ሰራዊትን፥ ዝፀሓፍዎምን ዝቘፀርዎምን በብጭፍራታት ተሰሪዖም ናብ ውግእ ይወፁ ነበሩ። ይዒኤልን መዕሴያን ኣብ ትሕቲ ሓናንያ ዝበሃል ሓደ ኻብቶም ኣሕሉቕ ንጉስ ኮይኖም ይመርሕዎም ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ዑዝያ ኸኣ ንውግእ እተማህረ ሰራዊት ነበሮ። ንሱ ኸምቲ የዒኤል እቲ ጸሓፍን ማዓስያ እቲ ኻብቶም ሓላቑ ንጉስ፡ ዝጸሐፍዎን ዝቘጸርዎን ጭፍራታት ተሰሪዖም ናብ ውግእ ይወጹ ነበሩ።