2 Chronicles 26:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ በረኻ ግምብታት ሰሪሑ፡ ብዙሕ ዒላታት እውን ኰዓተ፣ ኣብ ቆላታትን ኣብ ቆላታትን ብዙሕ ጥሪት ነበሮ። ሕርሻ ይፈቱ ስለ ዝነበረ፡ ኣብ ኣኽራንን ኣብ ቀርሜሎስን ሓረስቶትን ኣታኽልቲ ወይንን እውን ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በምድረ በዳውም ግንቦችን ሠራ፤ ብዙ ጕድጓድም ማሰ፤ በቆላውና በደጋው ብዙ እንስሶች ነበሩትና፤ ደግሞም እርሻ ይወድድ ነበርና በተራራማውና በፍሬያማው ስፍራ አራሾችና የወይን አትክልተኞች ነበሩት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ብዙም እንስሶች ነበሩበትና በምድረ በዳና በቈላው በደጋውም ግንብ ሠራ፥ ብዙ ጕድጓድም ማሰ፤ ደግሞም እርሻ ይወድድ ነበርና በተራራማውና በፍሬያማው ስፍራ አራሾችና አትክልተኞች ነበሩት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ብዙም እንስሶች ነበሩትና በምድረ በዳውና በቈላው በደጋውም ግንብ ሠራ፥ ብዙ ጉድጓድም ማሰ፤ ደግሞም እርሻ ይወድድ ነበርና በተራራማውና በፍሬያማው ስፍራ አራሾችና አትክልተኞች ነበሩት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አዉ ጮራ መሂ ደእያ ድራዉ፥ መላ ቢታቱዋን አዱሳ ግምቢያ ግምቤዳ፤ ዳሮ ኦላካ ቦኬዳ። እ ቃይ ጎሻ ዶስያ ድራዉ፥ ዞዘቱዋንነ አራዳ ጋድያን አዉ ዳሮ ጎሻንቻቱነ ዎይንያ ቱራ ቶክያዋንቱ ደኢኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aw c'ora mehii de'iyaa diraw, mela biittatuwaan adussa gimbbiyaa gimbbeedda; daro ollaakka bookkeedda. I k'ay goshshaa dosiyaa diraw, zoozetuwaaninne aradda gadiyaan aw daro goshshanchchatuunne woyniyaa turaa tokkiyaawanttu de'iino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izas shaara menththoninne gadhan cora mehey diza gishshas heen naaganaas shakkota gimbides; daro haaththa ollatakka bookkides; izi qasse gosh dosiza gishshas shaara menththotaninne aradda gaden izas daro goshshanchchatinne woyne tokkizayti deettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛስ ሻራ ሜንኒኔ ጋን ጮራ ሜሄይ ዲዛ ጊሻስ ሄን ናጋናስ ሻኮታ ጊምቢዴስ፤ ዳሮ ሃ ኦላታካ ቦኪዴስ፤ ኢዚ ቃሴ ጎሽ ዶሲዛ ጊሻስ ሻራ ሜንታኒኔ ኣራዳ ጋዴን ኢዛስ ዳሮ ጎሻንቻቲኔ ዎይኔ ቶኪዛይቲ ዴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያዉ ዙማ ፃጶንነ ደንባን ዳሮ መሄይ ደእያ ግሾ ሄ በሳታን አዱሳ ግምበ ሻኮታ ግምብድ ዳሮ ሃ ኦላታ ቦክስ። እ ጎሸ ዶስያ ግሾ ደረ ቦላነ አራዳ ቢታን እያዉ ዳሮ ጎሻንቾትነ ዎይነይ ቶከይሳት ደኦሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyaw zuma xaphoninne denban daro mehey de7iya gisho he bessatan adussa gimbe shakota gimbidi daro haatha ollata bookis. I goshshe dosiya gisho dere bollanne aradda biittan iyaw daro goshshanchotinne woyney tokeysati de7oosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲሁም በየኰረብታው ግርጌና በየሜዳው ላይ ብዙ የቀንድ ከብት ስለ ነበረው፣ በምድረ በዳ የግንብ ማማዎች ሠራ፤ ብዙ የውሃ ጕድጓዶችም ቈፈረ። ግብርና ይወድ ስለ ነበረም በኰረብታዎችና ለም በሆኑ መሬቶች ላይ ዕርሻ የሚያርሱና ወይን የሚተክሉ ሠራተኞች ነበሩት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በምዕራባዊ ኰረብቶች ግርጌና በሜዳዎች ላይ ብዙ የቀንድ ከብቶች ስለ ነበሩትም በገጠር የተመሸጉ መጠበቂያ ግንቦችን ሠራ፤ ብዙ ጒድጓዶችንም ማሰ፤ ግብርና ይወድ ስለ ነበረ በኰረብታማ አገሮችና በለሙ ቦታ የወይን ተክል ተካዮችና ገበሬዎች ነበሩት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ቈላን ኣብ ጐልጐልን ብዙሓት ከፍቲ ስለ ዝነበራኦ ድማ፥ ኣብ ምድረ በዳውን ግንብታት ሰርሐ። ብዙሕ ጐዳጕዲ ማይ ከዓ ዀዓተ። ፈታዊ ማሕረስ ስለ ዝነበረ ድማ፥ ኣብ ደጕዓን ኣብቲ ፍርያም ገራሁን፥ ሓረስቶትን ሰራሕተኛታት ኣታኽልቲ ወይንን ነበርዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ቈላን ኣብ ጐልጐልን ድማ ብዙሓት ከብቲ ነበራኦ እሞ፡ ኣብ በረኻውን ግምብታት ሰርሔ፡ በዙሕ ሓጽብታት ከኣ ኰዐተ። ፈታው ማሕረስ ድማ ነበረ እሞ፡ ኣብ ኣኽራንን ኣብቲ ፍርያም ግርሁን ሓረስቶትን ዓየይቲ ኣታኽልቲ ወይንን ነበርዎ። |