2 Chronicles 26:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ብዘሎ ህዝቢ ይሁዳ ነቲ ወዲ ዓሰርተው ሽዱሽተ ዓመት ዝነበረ ዑዝያ ሒዞም ኣብ ክፍሊ ኣቦኡ ኣማስያ ንጉስ ገበሮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የይሁዳም ሕዝብ ሁሉ የዐሥራ ስድስት ዓመት ጐልማሳ የነበረውን ዖዝያንን ወስደው በአባቱ በአሜስያስ ፋንታ አነገሡት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የይሁዳም ሕዝብ ሁሉ የአሥራ ስድስት ዓመት ጕልማሳ የነበረውን ዖዝያንን ወስደው በአባቱ በአሜስያስ ፋንታ አነገሡት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የይሁዳም ሕዝብ ሁሉ የዐሥራ ስድስት ዓመት ዕድሜ የነበረውን ዖዝያንን ወስደው በአባቱ በአሜስያስ ፋንታ አነገሡት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ይሁዳ አሳይ ኡባይ ታማነ ኡሱፑን ላይ ግድያ ናኣ፥ ኦዝያና አ አዉዋ አመስያሳ ኮታን ካተዬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Yihudaa Asay ubbay tammanne usuppun laytsaa gidiyaa na'aa, Ooziyaana Aa aawuwaa Amesiyaasa kotaan kaateyeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Yuhuda asay ubbay 16 layth gidiza naa, Ooziya iza aawaa Amasiyaasa sohon kawoththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ዩሁዳ ኣሳይ ኡባይ 16 ላይ ጊዲዛ ና፥ ኦዚያ ኢዛ ኣዋ ኣማሲያሳ ሶሆን ካዎዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ይሁዳ አሳ ኡባይ ታማነ ኡሱፑን ላይ ግድዳ ኦዝያና እያ አዋ አማስያሳ በሳን ካዎዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Yihuda asa ubbay tammanne usupun laythi gidida Ooziyana iya aawa Amasiyaasa bessan kawothidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚህ በኋላ የይሁዳ ሕዝብ በሙሉ ዕድሜው ዐሥራ ስድስት ዓመት የነበረውን ዖዝያንን ወስደው በአባቱ በአሜስያስ ፈንታ አነገሡት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | መላው የይሁዳ ሕዝብ ዐሥራ ስድስት ዓመት የሆነውን የአሜስያስን ልጅ ዖዝያን በአባቱ እግር ተተክቶ እንዲነግሥ መረጡት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዖዝያን ወዲ ዓሰርተ ሽዱሽተ ዓመት እንተሎ፥ ኵሎም ህዝቢ ይሁዳ ኽንዲ ኣቦኡ ኣሜስያስ ኣንገስዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብዘለዉ ህዝቢ ይሁዳ ኸኣ ንዑዝያ፡ ንሱ ወዲ ዓሰርተው ሹድሽተ ዓመት ከሎ፡ ወሲዱ ንእኡ ኣብ ክንዲ ኣቦኡ ኣማስያ ኣንገስዎ። |