2 Chronicles 25:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ኣማስያ ነቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ በሎ፦ “ነቲ ንሰራዊት እስራኤል ዝሃብክዎ ሚእቲ መክሊት ግና እንታይ ንገብሮ፧ እቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ ድማ፡ እግዚኣብሄር ካብዚ ንላዕሊ ብዙሕ ኪህበኩም ይኽእል እዩ ኢሉ መለሰ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አሜ​ስ​ያ​ስም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ሰው፥ “ለእ​ስ​ራ​ኤል ጭፍራ የሰ​ጠ​ሁት መቶ መክ​ሊት ምን ይሁን?” አለው። የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሰው፥ “ከዚህ አብ​ልጦ ይሰ​ጥህ ዘንድ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አይ​ሳ​ነ​ውም” ብሎ መለ​ሰ​ለት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሜስያስም የእግዚአብሔርን ሰው። ለእስራኤል ጭፍራ የሰጠሁት መቶ መክሊት ምን ይሁን? አለው። የእግዚአብሔርም ሰው። ከዚህ አብልጦ ይሰጥህ ዘንድ እግዚአብሔር ይችላል ብሎ መለሰለት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አሜስያስም የእግዚአብሔርን ሰው እንዲህ አለው፦ “ለእስራኤል ሠራዊት የሰጠሁት መቶ መክሊት ምን ይሆን?” የጌታም ሰው እንዲህ ብሎ መለሰለት፦ “ጌታ ከዚህ አብልጦ ሊሰጥህ ይችላል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አመስያስ ጾሳ አሳ፥ “ታን እስራኤልያ ኦላንቻቶ ጭጌዳ ሄ ብራይ ኡባይ ዋናኔ?” ያጌዳ። ጾሳ አሳይ፥ “መና ጎዳይ ነዉ ሄዋፐ አደ እማናዉ ዳንዳዬ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Amesiyaasi S'oossaa asaa, «Taani Israa'eeliyaa olanchchatoo c'iggeedda he biray ubbay waananee?» yaageedda. S'oossaa asay, «Med'inaa Goday new hewaappe aatsiide Immanaw danddayee» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Amasiyaasi Xoossa nabezas, «Histtiin tani Isra7eele olanchchatas qanxxida he biray ubbay waananee?» giidi oychchides. Nabezikka izas, «GODAY nees hessafe aaththidi immanaas dandayees» gi zaarides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣማሲያሲ ጾሳ ናቤዛስ፥ «ሂስቲን ታኒ ኢስራኤሌ ኦላንቻታስ ቃንጺዳ ሄ ቢራይ ኡባይ ዋናኔ?» ጊዲ ኦይቺዴስ። ናቤዚካ ኢዛስ፥ «ጎዳይ ኔስ ሄሳፌ ኣዲ ኢማናስ ዳንዳዬስ» ጊ ዛሪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አማስያስ ፆሳ አድያኮ፥ “ታኒ እስራኤለ ኦላንቾታስ ቃንፅዳ ብራይ ኡባይ ዋናኔ?” ያግስ። ፆሳ አደይ፥ “ጎዳይ ነዉ ሄሳፈ አድ እማናዉ ዳንዳኤስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Amasiyaasi Xoossa addiyako, “Taani Isra7eele olanchotas qanxida biray ubbay waananee?” yaagis. Xoossa addey, “Goday new hessafe aathidi immanaw danda7ees” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አሜስያስም የእግዚአብሔርን ሰው፣ “ታዲያ ለእነዚህ ለእስራኤል ወታደሮች የከፈልሁት መቶ መክሊት እንዴት ይሁን?” ሲል ጠየቀው የእግዚአብሔርም ሰው፣ “ እግዚአብሔር ከዚህ አብልጦ ሊሰጥህ ይችላል” ሲል መለሰለት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አሜስያስ፥ ነቢዩን “አስቀድሜ የከፈልኩትስ ያ ሁሉ ገንዘብ እንዴት ሊሆን ነው?” ሲል ጠየቀው። ነቢዩም “እግዚአብሔር ከዚህ ገንዘብ ይበልጥ የበዛ ሊሰጥህ ይችላል!” ሲል መለሰለት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣሜስያስ ከዓ ነቲ ናይ እግዚኣብሄር ሰብ “እቲ ንጭፍራ እስራኤል ክቘፅር ኢለ ዘውፃእኽዎ ሰለስተ ሽሕን ኣርባዕተ ሚእትን ኪሎ ግራም ብሩርከ እንታይ ይኹን?” ኢሉ ጠየቖ። እቲ ናይ እግዚኣብሄር ሰብ ድማ “ካብኡ ዝበዝሕ እግዚኣብሄር ክህበካ ይኽእል እዩ” ኢሉ መለሰሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣማስያ ኸኣ ነቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ፡ በቲ ንጭፍራ እስራኤል ዝሀብክዎም ሚእቲ ታለንትኸ እንታይ ይገበር በሎ። እቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ ድማ፡ ካብኡ ዚበዝሕ እግዚኣብሄር ኪህበካ ይኽእል እዩ፡ በለ።