2 Chronicles 25:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ክትከዱ እንተ ደሊኹም ግና ግበሩ፣ ንውግእ ኣጆኹም፣ ኣምላኽ ኣብ ቅድሚ ጸላኢ ክትወድቁ ይሓድገኩም፣ ምኽንያቱ ኣምላኽ ክሕግዝን ከውድቕን ሓይሊ ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ብት​ሄድ ግን፥ በእ​ነ​ር​ሱም ማሸ​ነ​ፍን ብታ​ስብ፥ የማ​ጽ​ና​ትና የመ​ጣል ኀይል ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ ነውና እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በጠ​ላ​ቶ​ችህ ፊት ይጥ​ል​ሃል” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ብትሄድ ግን፥ በእነርሱም ማሸነፍን ብታስብ፥ የመርዳትና የመጣል ኃይል ከእግዚአብሔር ዘንድ ነውና እግዚአብሔር በጠላቶችህ ፊት ይጥልሃል አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ብትሄድ ግን፥ በእነርሱም ማሸነፍን ብታስብ፥ የመርዳትና የመጣል ኃይል ከጌታ ዘንድ ነውና ጌታ በጠላቶችህ ፊት ይጥልሃል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔን፥ ኡንቱንቱ ታና ምንሳና ጋደ ቆፖፐ፥ ጾሳይ ኔና ነ ሞርከቱዋ ስንን ካዉሻና። አያዉ ጎፐ፥ ኤቃናዉ ዎይ ካዉሻናዉ ጾሳዉ ዎልቃይ ደኤ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Neeni, unttunttu taana minisana gaade k'oppooppe, S'oossay neena ne morkkatuwaa sintsan kawushshana. Ayaw gooppe, ek'k'anaw woy kawushshanaw S'oossaw wolk'k'ay de'ee» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Neni minna olettikokka maaddanaassinne yeggi agganaas wolqqay Xoossafe gidida gishshas Xoossi nena ne morkketa sinththan yeggi aggana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔኒ ሚና ኦሌቲኮካ ማዳናሲኔ ዬጊ ኣጋናስ ዎልቃይ ጾሳፌ ጊዲዳ ጊሻስ ጾሲ ኔና ኔ ሞርኬታ ሲንን ዬጊ ኣጋና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ታና ምንና ጋዳ ነ ቆፕኮ፥ ፆኖይነ ፆነተ ፆሳባ ግድያ ግሾ ፆሳይ ነና ነ ሞርከታ ስንን ካዉሻና። ግዶሽን፥ ነ ፃላላ ባ፤ ምናዳ ኦለታ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti tana minthana gada ne qopiko, xoonoynne xoonetethi Xoossaba gidiya gisho Xoossay nena ne morketa sinthan kawushana. Gidoshin, ne xalaala ba; minnada oleta” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሄደህ፣ ጦርነቱን በቈራጥነት ብትዋጋም እንኳ፣ የመርዳትና የመጣል ኀይል ከእግዚአብሔር ዘንድ ስለሆነ፣ እግዚአብሔር በጠላቶችህ ፊት ይጥልሃል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “አንተ በዚህ በምታደርገው ጦርነት የእስራኤል ወታደሮች ድጋፍ ይሆኑኛል ብለህ ታስብ ይሆናል፤ ነገር ግን አሸናፊም ሆነ ተሸናፊ እንድትሆን የሚያደርግህ እግዚአብሔር ብቻ ነው፤ እነሆ አሁንም እርሱ በጠላቶችህ ድል እንድትሆን ያደርግሃል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ውግእ ገጢምካ ብጅግንነት እንተ ተዋጋእኻ እኳ፥ እግዚኣብሄር ንምርዳእ ኾነ ንምጥፋእ ስልጣን ስለ ዘለዎ፥ ፀላእትኻ ኸም ዝስዕሩኻ ኽገብረካ እዩ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ክትከይድ እንተ ደሌኻ ግና፡ ኪድ። ኣብ ውግእ በርትዕ። ግናኸ ኣምላኽ ኣብ ቅድሚ ጸላእቲ ኼውድቐካ እዩ። ከመይሲ ኣምላኽ ንምርዳእ ኰነ ወይ ንምጥፍእ ስልጣን ኣለዎ።