2 Chronicles 25:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ክትከዱ እንተ ደሊኹም ግና ግበሩ፣ ንውግእ ኣጆኹም፣ ኣምላኽ ኣብ ቅድሚ ጸላኢ ክትወድቁ ይሓድገኩም፣ ምኽንያቱ ኣምላኽ ክሕግዝን ከውድቕን ሓይሊ ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ብትሄድ ግን፥ በእነርሱም ማሸነፍን ብታስብ፥ የማጽናትና የመጣል ኀይል ከእግዚአብሔር ዘንድ ነውና እግዚአብሔር በጠላቶችህ ፊት ይጥልሃል” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ብትሄድ ግን፥ በእነርሱም ማሸነፍን ብታስብ፥ የመርዳትና የመጣል ኃይል ከእግዚአብሔር ዘንድ ነውና እግዚአብሔር በጠላቶችህ ፊት ይጥልሃል አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ብትሄድ ግን፥ በእነርሱም ማሸነፍን ብታስብ፥ የመርዳትና የመጣል ኃይል ከጌታ ዘንድ ነውና ጌታ በጠላቶችህ ፊት ይጥልሃል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔን፥ ኡንቱንቱ ታና ምንሳና ጋደ ቆፖፐ፥ ጾሳይ ኔና ነ ሞርከቱዋ ስንን ካዉሻና። አያዉ ጎፐ፥ ኤቃናዉ ዎይ ካዉሻናዉ ጾሳዉ ዎልቃይ ደኤ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neeni, unttunttu taana minisana gaade k'oppooppe, S'oossay neena ne morkkatuwaa sintsan kawushshana. Ayaw gooppe, ek'k'anaw woy kawushshanaw S'oossaw wolk'k'ay de'ee» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Neni minna olettikokka maaddanaassinne yeggi agganaas wolqqay Xoossafe gidida gishshas Xoossi nena ne morkketa sinththan yeggi aggana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኒ ሚና ኦሌቲኮካ ማዳናሲኔ ዬጊ ኣጋናስ ዎልቃይ ጾሳፌ ጊዲዳ ጊሻስ ጾሲ ኔና ኔ ሞርኬታ ሲንን ዬጊ ኣጋና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ታና ምንና ጋዳ ነ ቆፕኮ፥ ፆኖይነ ፆነተ ፆሳባ ግድያ ግሾ ፆሳይ ነና ነ ሞርከታ ስንን ካዉሻና። ግዶሽን፥ ነ ፃላላ ባ፤ ምናዳ ኦለታ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti tana minthana gada ne qopiko, xoonoynne xoonetethi Xoossaba gidiya gisho Xoossay nena ne morketa sinthan kawushana. Gidoshin, ne xalaala ba; minnada oleta” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሄደህ፣ ጦርነቱን በቈራጥነት ብትዋጋም እንኳ፣ የመርዳትና የመጣል ኀይል ከእግዚአብሔር ዘንድ ስለሆነ፣ እግዚአብሔር በጠላቶችህ ፊት ይጥልሃል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “አንተ በዚህ በምታደርገው ጦርነት የእስራኤል ወታደሮች ድጋፍ ይሆኑኛል ብለህ ታስብ ይሆናል፤ ነገር ግን አሸናፊም ሆነ ተሸናፊ እንድትሆን የሚያደርግህ እግዚአብሔር ብቻ ነው፤ እነሆ አሁንም እርሱ በጠላቶችህ ድል እንድትሆን ያደርግሃል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ውግእ ገጢምካ ብጅግንነት እንተ ተዋጋእኻ እኳ፥ እግዚኣብሄር ንምርዳእ ኾነ ንምጥፋእ ስልጣን ስለ ዘለዎ፥ ፀላእትኻ ኸም ዝስዕሩኻ ኽገብረካ እዩ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ክትከይድ እንተ ደሌኻ ግና፡ ኪድ። ኣብ ውግእ በርትዕ። ግናኸ ኣምላኽ ኣብ ቅድሚ ጸላእቲ ኼውድቐካ እዩ። ከመይሲ ኣምላኽ ንምርዳእ ኰነ ወይ ንምጥፍእ ስልጣን ኣለዎ። |