2 Chronicles 25:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓደ ናይ ኣምላኽ ሰብ ግና ናብኡ መጺኡ ከምዚ በሎ፦ ዎ ንጉስ፡ ሰራዊት እስራኤል ምሳኻ ኣይትፍቀድ። እግዚኣብሄር ምስ እስራኤል ማለት ምስ ኵሎም ደቂ ኤፍሬም ኣይኰነን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አንድ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሰው ግን ወደ እርሱ መጥቶ፥ “ንጉሥ ሆይ፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከእ​ስ​ራ​ኤ​ልና ከኤ​ፍ​ሬም ልጆች ሁሉ ጋር አይ​ደ​ለ​ምና የእ​ስ​ራ​ኤል ጭፍራ ከአ​ንተ ጋር አይ​ውጣ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንድ የእግዚአብሔር ሰው ግን ወደ እርሱ መጥቶ። ንጉሥ ሆይ፥ እግዚአብሔር ከእስራኤልና ከኤፍሬም ልጆች ጋር አይደለምና የእስራኤል ጭፍራ ከአንተ ጋር አይውጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንድ የእግዚአብሔር ሰው ግን ወደ እርሱ መጥቶ እንዲህ አለው፦ “ንጉሥ ሆይ! ጌታ ከእስራኤልና ከኤፍሬም ልጆች ጋር አይደለምና የእስራኤል ሠራዊት ከአንተ ጋር አይውጣ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ጾሳ አሳ ጌተትያ እት ብታኒ አመስያሳኮ ዪደ፥ “ካትያዉ፥ መና ጎዳይ እስራኤልያናነ ኤፍሬማ አሳና ባዋ ድራዉ፥ እስራኤልያ ኦላንቻቱ ኔናና ቦፕኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin S'oossaa asaa geetettiyaa itti bitanii Amesiyaasakko yiide, «Kaatiyaw, Med'inaa Goday Israa'eeliyaananne Efireema asaana baawa diraw, Israa'eeliyaa olanchchatuu neenana booppino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin Xoossaa as issoy Amasiyaasekko yiidi «Kawoo! GODAY Isra7eeleranne Efreeme asaara dontta gishshas Isra7eele olanchchati nenara olas booppetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ጾሳ ኣስ ኢሶይ ኣማሲያሴኮ ዪዲ «ካዎ! ጎዳይ ኢስራኤሌራኔ ኤፍሬሜ ኣሳራ ዶንታ ጊሻስ ኢስራኤሌ ኦላንቻቲ ኔናራ ኦላስ ቦፔቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን እስ ፆሳ አስ እያኮ ይድ፥ “ካዋዉ፥ ጎዳይ እስራኤለራነ ኤፍሬማራ ዶና ግሾ፥ እስራኤለ ኦላንቾት ኔራ ቦፖ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin issi Xoossa asi iyako yidi, “Kawaw, Goday Isra7eeleranne Efreemara doonna gisho, Isra7eele olanchoti neera boopo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነገር ግን አንድ የእግዚአብሔር ሰው ወደ እርሱ መጥቶ እንዲህ አለው፤ “ንጉሥ ሆይ፤ እግዚአብሔር ከእስራኤልም ሆነ ከማናቸውም የኤፍሬም ሕዝብ ጋር አይደለምና፣ እነዚህ የእስራኤል ወታደሮች ከአንተ ጋር አይዝመቱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን አንድ ነቢይ ወደ ንጉሥ አሜስያስ መጥቶ “እግዚአብሔር ከኤፍሬምም ሆነ ከማንኛውም የእስራኤል ሕዝብ ጋር ስላልሆነ እነዚህን የእስራኤል ወታደሮች ይዘህ አትዝመት” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሓደ ናይ እግዚኣብሄር ሰብ ግና ናብ ኣሜስያስ መፂኡ፥ “ኦ ንጉስ! እግዚኣብሄር ምስ እስራኤል ኣይኮነን፤ ምስ ኵሎም ደቂ ኤፍሬምውን ኣይኮነን እሞ፥ ሰራዊት እስራኤል ምሳኻ ኣይኺድ።
Amharic Tigrinya 2011 ሓደ ናይ ኣምላኽ ሰብ ግና ናብኡ መጺኡ በሎ፡ ዎ ንጉስ፡ እግዚኣብሄር ምስ እስራእሕአል፡ ምስ ብዘለዉ ደቂ ኤፍሬም ኣይኰነን እሞ፡ ሰራዊት እስራኤል ምሳኻ ኣይኺድ።