2 Chronicles 25:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዛዕባ ኣማስያ፡ እቲ ቐዳማይን ዳሕረዋይን ድማ፡ ርኣዩ፡ ኣብ መጽሓፍ ነገስታት ይሁዳን እስራኤልንዶ ኣይተጻሕፈን፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የቀሩትም የፊተኞቹና የኋለኞቹ የአሜስያስ ነገሮች፥ እነሆ፥ በይሁዳና በእስራኤል ነገሥታት መጽሐፍ የተጻፈ አይደለምን? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የቀረውም የፊተኛውና የኋላኛው የአሜስያስ ነገር፥ እነሆ፥ በይሁዳና በእስራኤል ነገሥታት መጽሐፍ የተጻፈ አይደለምን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የቀረውም የፊተኛውና የኋላኛው የአሜስያስ ነገር፥ እነሆ፥ በይሁዳና በእስራኤል ነገሥታት መጽሐፍ የተጻፈ አይደለምን? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አመስያስ ኦዳባይ ኡባይ፥ ኮይሮፐ ዉርሰ ጋካናዉ፥ ይሁዳ ካተቱዋነ እስራኤልያ ካተቱዋ ታርክያ ማጻፋን ጻፈት ኡቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Amesiyaasi ootseeddabay ubbay, koyroppe wurssetsaa gakkanaw, Yihudaa Kaatetuwaanne Israa'eeliyaa Kaatetuwaa Taarikiyaa mas'aafan s'aafetti utteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Amasiyaase kawoteththa layththan koyroppe wurseth gakkanaas oosettida hara oosoti ubbay Yuhuda kawota taarike maxaafaninne Isra7eele kawota taarike maxaafan xaafetti uttides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣማሲያሴ ካዎቴ ላይን ኮይሮፔ ዉርሴ ጋካናስ ኦሴቲዳ ሃራ ኦሶቲ ኡባይ ዩሁዳ ካዎታ ታሪኬ ማጻፋኒኔ ኢስራኤሌ ካዎታ ታሪኬ ማጻፋን ጻፌቲ ኡቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አማስያስ ኦዳባ ኡባይ ኮይሮፐ ዉርሰ ጋካናዉ ይሁዳ ካዎታነ እስራኤለ ካዎታ ታርከ ማፃፋን ፃፈትድ ደኤስ ግደኔ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Amasiyaasi oothidaba ubbay koyrope wursethi gakanaw Yihuda kawotanne Isra7eele kawota taarike maxaafan xaafetidi de7ees gidennee? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በአሜስያስ ዘመነ መንግሥት ከመጀመሪያው እስከ መጨረሻው የተከናወነው ሌላው ተግባር ሁሉ በይሁዳና በእስራኤል ነገሥታት መጽሐፍ የተጻፈ አይደለምን? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አሜስያስ በዘመነ መንግሥቱ ከመጀመሪያ እስከ መጨረሻ ያደረገው ሌላው ነገር ሁሉ በይሁዳና በእስራኤል ነገሥታት የታሪክ መጽሐፍ ተመዝግቦ ይገኛል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ዝተረፈ ናይ ኣሜስያስ ነገር፥ ካብ መጀመርታኡ ኽሳዕ መወዳእታኡ፥ ኣብ መፅሓፍ ታሪኽ ነገስታት ይሁዳን እስራኤልን ዝተፅሓፈዶ ኣይኮነን? |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ዝተረፈ ናይ ኣማስያ ነገር፡ ቀዳማዩን ዳሕራዩን ከኣ፡ ንሱ ኣብ መጽሃፍ ነገስታት ይሁዳን እስራኤልንዶ ተጽሒፉ ኣየሎን |