2 Chronicles 25:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንዅሉ እቲ ወርቅን ብሩርን ንዅሉ እቲ ኣብ ቤት ኣምላኽ ምስ ዖቤድ-ኤዶም ዚርከብ ኣቕሑን መዝገብ ቤት ንጉስን ሒዝዎም፡ ነቶም ጅሆ እውን ወሲዱ ናብ ሰማርያ ተመልሰ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወርቁንና ብሩን ሁሉ፥ በእግዚአብሔርም ቤት በአብዲዶም እጅ የነበሩትን ዕቃዎች ሁሉ፥ በንጉሡም ቤተ መዛግብት የተገኘውን፥ በመያዣ የተያዙትንም ልጆች ወስዶ ወደ ሰማርያ ተመለሰ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወርቁንና ብሩን ሁሉ፥ በእግዚአብሔርም ቤት ከዖቤድኤዶም ጋር የነበሩትን ዕቃዎች ሁሉ፥ የንጉሡን ቤት መዛግብት፥ በመያዣ የተያዙትንም ወስዶ ወደ ሰማርያ ተመለሰ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወርቁንና ብሩን ሁሉ፥ በጌታም ቤት ከዖቤድኤዶም ጋር የነበሩትን ዕቃዎች ሁሉ፥ የንጉሡም ቤት መዛግብት፥ በመያዣ የተያዙትንም ወስዶ ወደ ሰማርያ ተመለሰ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ላሊደ ጾሳ ጌሻ ጎልያን ደእያ ዎርቃነ ብራ ኡባ፥ ኦቤድ-ኤዶማ ዘረይ ናግያ ሚሻነ ካትያ ጎለን ደእያ ሻሉዋ ኡባ አኬዳ፤ ቃይ ዋብያዉ ኦይቀቴዳ አሳቱዋካ አኪደ፥ ሳማርያ ስሜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Laaliide S'oossaa Geeshsha Golliyaan de'iyaa work'k'aanne biraa ubbaa, Obeedi-Eedooma zeretsay naagiyaa miishshaanne kaatiyaa gollen de'iyaa shaluwaa ubbaa akkeedda; k'ay waabiyaw oyk'k'etteedda asatuwaakka akkiide, Samaariyaa simmeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xoossa Keeththan de7iza worqqanne bira ubbaa Obeed-Eedoome zereththay naagiza miishshanne kawo keeththan de7iza miishshaa ubbaa ekkides; qasse oyso ekettida asatakka ekkidi Samaariya simmides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጾሳ ኬን ዴኢዛ ዎርቃኔ ቢራ ኡባ ኦቤድ-ኤዶሜ ዜሬይ ናጊዛ ሚሻኔ ካዎ ኬን ዴኢዛ ሚሻ ኡባ ኤኪዴስ፤ ቃሴ ኦይሶ ኤኬቲዳ ኣሳታካ ኤኪዲ ሳማሪያ ሲሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳ ኬን ደእያ ዎርቃነ ብራ ኡባ፥ ኦቤድ-ኤዶመይ ናግያ ሚሽያነ ካዎ ጋን ደእያ ሚሽያ ኡባ ኤክስ፤ ቃስ ኦይ ኦድ ኦይክዳ አሳታ ኤክድ ሳማረ ስምስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossa keethan de7iya worqanne bira ubbaa, Obeed-Edoomey naagiya miishiyanne kawo gadhon de7iya miishiya ubbaa ekis; qassi oythu oothidi oykida asata ekidi Samaare simmis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱም በዖቤድ ኤዶም ጥበቃ ሥር የነበረውንና በቤተ መቅደሱ የተገኘውን ወርቅ፣ ጥሬ ብርና ዕቃ በሙሉ፣ ከቤተ መንግሥቱም ንብረትና በመያዣ ከያዛቸው ሰዎች ጭምር ወስዶ ወደ ሰማርያ ተመለሰ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በቤተ መቅደስ የነበረውን ወርቅና ብር ሁሉ፥ በዖቤድኤዶም ዘሮች ይጠበቁ የነበሩትን የቤተ መቅደሱን ዕቃዎችና የቤተ መንግሥቱን ሀብት በሙሉ ምርኮ አድርጎ በመያዣም ስም የወሰዳቸውን ሰዎች በመውሰድ ወደ ሰማርያ ይዞ ሄደ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ምስ ዖቤድኤዶም ዝነበረ፥ ኣብ ቤት ኣምላኽ ዝተረኽበ ዅሉ ወርቅን ብሩርን፥ ኵሉ ኣቑሑን መዛግብቲ ቤተ መንግስትን ዕጉታት ዝነበሩ ሰባትን ሒዙ ናብ ሰማርያ ተመለሰ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ምስ ዖቤድ ኤዶም ዝነበረ፡ ኣብ ቤት ኣምላኽ እተረኽበ ዂሉ ወርቅን ብሩርን ኲሉ ኣቓሑን መዛግብቲ ቤት ንጉስን ዝሆ ዚዀኑ ደቅን ሒዙ ናብ ሰማርያ ተመልሰ። |