2 Chronicles 25:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንዅሉ እቲ ወርቅን ብሩርን ንዅሉ እቲ ኣብ ቤት ኣምላኽ ምስ ዖቤድ-ኤዶም ዚርከብ ኣቕሑን መዝገብ ቤት ንጉስን ሒዝዎም፡ ነቶም ጅሆ እውን ወሲዱ ናብ ሰማርያ ተመልሰ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወር​ቁ​ንና ብሩን ሁሉ፥ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ቤት በአ​ብ​ዲ​ዶም እጅ የነ​በ​ሩ​ትን ዕቃ​ዎች ሁሉ፥ በን​ጉ​ሡም ቤተ መዛ​ግ​ብት የተ​ገ​ኘ​ውን፥ በመ​ያዣ የተ​ያ​ዙ​ት​ንም ልጆች ወስዶ ወደ ሰማ​ርያ ተመ​ለሰ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወርቁንና ብሩን ሁሉ፥ በእግዚአብሔርም ቤት ከዖቤድኤዶም ጋር የነበሩትን ዕቃዎች ሁሉ፥ የንጉሡን ቤት መዛግብት፥ በመያዣ የተያዙትንም ወስዶ ወደ ሰማርያ ተመለሰ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወርቁንና ብሩን ሁሉ፥ በጌታም ቤት ከዖቤድኤዶም ጋር የነበሩትን ዕቃዎች ሁሉ፥ የንጉሡም ቤት መዛግብት፥ በመያዣ የተያዙትንም ወስዶ ወደ ሰማርያ ተመለሰ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ላሊደ ጾሳ ጌሻ ጎልያን ደእያ ዎርቃነ ብራ ኡባ፥ ኦቤድ-ኤዶማ ዘረይ ናግያ ሚሻነ ካትያ ጎለን ደእያ ሻሉዋ ኡባ አኬዳ፤ ቃይ ዋብያዉ ኦይቀቴዳ አሳቱዋካ አኪደ፥ ሳማርያ ስሜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Laaliide S'oossaa Geeshsha Golliyaan de'iyaa work'k'aanne biraa ubbaa, Obeedi-Eedooma zeretsay naagiyaa miishshaanne kaatiyaa gollen de'iyaa shaluwaa ubbaa akkeedda; k'ay waabiyaw oyk'k'etteedda asatuwaakka akkiide, Samaariyaa simmeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Xoossa Keeththan de7iza worqqanne bira ubbaa Obeed-Eedoome zereththay naagiza miishshanne kawo keeththan de7iza miishshaa ubbaa ekkides; qasse oyso ekettida asatakka ekkidi Samaariya simmides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጾሳ ኬን ዴኢዛ ዎርቃኔ ቢራ ኡባ ኦቤድ-ኤዶሜ ዜሬይ ናጊዛ ሚሻኔ ካዎ ኬን ዴኢዛ ሚሻ ኡባ ኤኪዴስ፤ ቃሴ ኦይሶ ኤኬቲዳ ኣሳታካ ኤኪዲ ሳማሪያ ሲሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፆሳ ኬን ደእያ ዎርቃነ ብራ ኡባ፥ ኦቤድ-ኤዶመይ ናግያ ሚሽያነ ካዎ ጋን ደእያ ሚሽያ ኡባ ኤክስ፤ ቃስ ኦይ ኦድ ኦይክዳ አሳታ ኤክድ ሳማረ ስምስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xoossa keethan de7iya worqanne bira ubbaa, Obeed-Edoomey naagiya miishiyanne kawo gadhon de7iya miishiya ubbaa ekis; qassi oythu oothidi oykida asata ekidi Samaare simmis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱም በዖቤድ ኤዶም ጥበቃ ሥር የነበረውንና በቤተ መቅደሱ የተገኘውን ወርቅ፣ ጥሬ ብርና ዕቃ በሙሉ፣ ከቤተ መንግሥቱም ንብረትና በመያዣ ከያዛቸው ሰዎች ጭምር ወስዶ ወደ ሰማርያ ተመለሰ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በቤተ መቅደስ የነበረውን ወርቅና ብር ሁሉ፥ በዖቤድኤዶም ዘሮች ይጠበቁ የነበሩትን የቤተ መቅደሱን ዕቃዎችና የቤተ መንግሥቱን ሀብት በሙሉ ምርኮ አድርጎ በመያዣም ስም የወሰዳቸውን ሰዎች በመውሰድ ወደ ሰማርያ ይዞ ሄደ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ምስ ዖቤድኤዶም ዝነበረ፥ ኣብ ቤት ኣምላኽ ዝተረኽበ ዅሉ ወርቅን ብሩርን፥ ኵሉ ኣቑሑን መዛግብቲ ቤተ መንግስትን ዕጉታት ዝነበሩ ሰባትን ሒዙ ናብ ሰማርያ ተመለሰ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ምስ ዖቤድ ኤዶም ዝነበረ፡ ኣብ ቤት ኣምላኽ እተረኽበ ዂሉ ወርቅን ብሩርን ኲሉ ኣቓሑን መዛግብቲ ቤት ንጉስን ዝሆ ዚዀኑ ደቅን ሒዙ ናብ ሰማርያ ተመልሰ።