2 Chronicles 25:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣማስያ ግና ኣይሰምዓን። ንኣማልኽቲ ኤዶም ስለ ዝደለዩ፡ ኣብ ኢድ ጸላእቶም ኣሕሊፉ ኺህቦም ካብ ኣምላኽ እዩ መጺኡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የኤ​ዶ​ም​ያ​ስ​ንም አማ​ል​ክት ስለ ፈለጉ በጠ​ላ​ቶ​ቻ​ቸው እጅ አሳ​ልፎ ይሰ​ጣ​ቸው ዘንድ ይህ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ ነበ​ረና አሜ​ስ​ያስ አል​ሰ​ማም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የኤዶምያስንም አማልክት ስለ ፈለጉ በጠላቶቻቸው እጅ አሳልፎ ይሰጣቸው ዘንድ የእግዚአብሔር ፈቃድ ነበረና አሜስያስ አልሰማም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የኤዶምያስንም አማልክት ስለ ፈለጉ በጠላቶቻቸው እጅ አሳልፎ ሊሰጣቸው የጌታ ፈቃድ ነበረና አሜስያስ አልሰማም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን አመስያስ ስሳ እጼዳ። ኡንቱንቱ ኤዶማ ጾሳቶ ጎይኔዳ ድራዉ፥ ጾሳይ ኡንቱንታ ኡንቱንቱ ሞርከቱዋ ኩሽያን አደ እማናዉ ኮዬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Amesiyaasi sissaa is's'eedda. Unttunttu Eedooma s'oossatoo goynneedda diraw, S'oossay unttuntta unttunttu morkkatuwaa kushiyan aatsiide Immanaw koyeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin Amasiyaasi istta siyontta ixxides; istti Eedoome xoossatas goynnida gishshas Xoossay istta istta morkketa kushen aaththi immanaas koyides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ኣማሲያሲ ኢስታ ሲዮንታ ኢጺዴስ፤ ኢስቲ ኤዶሜ ጾሳታስ ጎይኒዳ ጊሻስ ጾሳይ ኢስታ ኢስታ ሞርኬታ ኩሼን ኣ ኢማናስ ኮዪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን አማስያስ ስኦና እፅስ። ኤንቲ ኤዶመ ፆሳታ ጎይንዳ ግሾ ፆሳይ ኤንታ፥ ኤንታ ሞርከታ ኩሸን አድ እማናዉ ኮይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Amasiyaasi si7onna ixis. Enti Edoome xoossata goyinnida gisho Xoossay enta, enta morketa kushen aathidi immanaw koyis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የኤዶምን አማልክት ማምለክ በመፈለጋቸው፣ እግዚአብሔር በጠላቶቻቸው እጅ አሳልፎ ሊሰጣቸው ወስኗልና፣ አሜስያስ አላዳመጣቸውም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አሜስያስ ግን የዮአስን ምክር ከምንም አልቈጠረውም፥ ይህም የሆነበት ምክንያት አሜስያስ የኤዶማውያንን ጣዖቶች ስላመለከ ድል እንዲሆን እግዚአብሔር ስለ ፈቀደ ነው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣሜስያስ ንኣማልኽቲ ኤዶምያስ ስለ ዘምለኸ፥ ብፀላእቱ ኸም ዝሰዓር እግዚኣብሄር ወሲኑ ነበረ እሞ፥ ኣሜስያስ ምኽሪ ኣይሰምዐን።
Amharic Tigrinya 2011 ንኣማልኽቲ ኤዶም ስለ ዝደለይዎም ግና፡ ኣምላኽ ኣብ ኢድ ጸላእቶም ኪህቦም መዲቡ ነበረ እሞ፡ በዚ እዩ ኣማስያ ነዚ ዘይሰምዔ።