2 Chronicles 25:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣማስያ ግና ኣይሰምዓን። ንኣማልኽቲ ኤዶም ስለ ዝደለዩ፡ ኣብ ኢድ ጸላእቶም ኣሕሊፉ ኺህቦም ካብ ኣምላኽ እዩ መጺኡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የኤዶምያስንም አማልክት ስለ ፈለጉ በጠላቶቻቸው እጅ አሳልፎ ይሰጣቸው ዘንድ ይህ ከእግዚአብሔር ዘንድ ነበረና አሜስያስ አልሰማም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የኤዶምያስንም አማልክት ስለ ፈለጉ በጠላቶቻቸው እጅ አሳልፎ ይሰጣቸው ዘንድ የእግዚአብሔር ፈቃድ ነበረና አሜስያስ አልሰማም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የኤዶምያስንም አማልክት ስለ ፈለጉ በጠላቶቻቸው እጅ አሳልፎ ሊሰጣቸው የጌታ ፈቃድ ነበረና አሜስያስ አልሰማም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን አመስያስ ስሳ እጼዳ። ኡንቱንቱ ኤዶማ ጾሳቶ ጎይኔዳ ድራዉ፥ ጾሳይ ኡንቱንታ ኡንቱንቱ ሞርከቱዋ ኩሽያን አደ እማናዉ ኮዬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Amesiyaasi sissaa is's'eedda. Unttunttu Eedooma s'oossatoo goynneedda diraw, S'oossay unttuntta unttunttu morkkatuwaa kushiyan aatsiide Immanaw koyeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin Amasiyaasi istta siyontta ixxides; istti Eedoome xoossatas goynnida gishshas Xoossay istta istta morkketa kushen aaththi immanaas koyides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ኣማሲያሲ ኢስታ ሲዮንታ ኢጺዴስ፤ ኢስቲ ኤዶሜ ጾሳታስ ጎይኒዳ ጊሻስ ጾሳይ ኢስታ ኢስታ ሞርኬታ ኩሼን ኣ ኢማናስ ኮዪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን አማስያስ ስኦና እፅስ። ኤንቲ ኤዶመ ፆሳታ ጎይንዳ ግሾ ፆሳይ ኤንታ፥ ኤንታ ሞርከታ ኩሸን አድ እማናዉ ኮይስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Amasiyaasi si7onna ixis. Enti Edoome xoossata goyinnida gisho Xoossay enta, enta morketa kushen aathidi immanaw koyis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የኤዶምን አማልክት ማምለክ በመፈለጋቸው፣ እግዚአብሔር በጠላቶቻቸው እጅ አሳልፎ ሊሰጣቸው ወስኗልና፣ አሜስያስ አላዳመጣቸውም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አሜስያስ ግን የዮአስን ምክር ከምንም አልቈጠረውም፥ ይህም የሆነበት ምክንያት አሜስያስ የኤዶማውያንን ጣዖቶች ስላመለከ ድል እንዲሆን እግዚአብሔር ስለ ፈቀደ ነው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣሜስያስ ንኣማልኽቲ ኤዶምያስ ስለ ዘምለኸ፥ ብፀላእቱ ኸም ዝሰዓር እግዚኣብሄር ወሲኑ ነበረ እሞ፥ ኣሜስያስ ምኽሪ ኣይሰምዐን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንኣማልኽቲ ኤዶም ስለ ዝደለይዎም ግና፡ ኣምላኽ ኣብ ኢድ ጸላእቶም ኪህቦም መዲቡ ነበረ እሞ፡ በዚ እዩ ኣማስያ ነዚ ዘይሰምዔ። |