2 Chronicles 25:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ኣማስያ ንጉስ ይሁዳ ምኽሪ ሂቡ፡ ናብ ዮኣስ ወዲ ዮኣሓዝ ወዲ የሁ ንጉስ እስራኤል፡ ንዑ፡ ገጽ ንገጽ ንራኸብ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የይ​ሁ​ዳም ንጉሥ አሜ​ስ​ያስ ምክር አደ​ረ​ገና፥ “ና፥ እርስ በር​ሳ​ችን ፊት ለፊት እን​ተ​ያይ” ብሎ ወደ እስ​ራ​ኤል ንጉሥ ወደ ኢዩ ልጅ ወደ ኢዮ​አ​ካዝ ልጅ ወደ ኢዮ​አስ ላከ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የይሁዳም ንጉሥ አሜስያስ ምክር አደረገና። ና፥ እርስ በርሳችን ፊት ለፊት እንተያይ ብሎ ወደ እስራኤል ንጉሥ ወደ ኢዩ ልጅ ወደ ኢዮአካዝ ልጅ ወደ ኢዮአስ ላከ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የይሁዳም ንጉሥ አሜስያስ ተማክሮ ወደ እስራኤል ንጉሥ ወደ ኢዩ ልጅ ወደ ኢዮአካዝ ልጅ ወደ ኢዮአስ እንዲህ ብሎ ላከ፦ “ና፥ እርስ በርሳችን ፊት ለፊት እንተያይ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ይሁዳ ካቲ አመስያስ ባረና ዞርያ አሳቱዋና ዞረቲደ፥ እስራኤልያ ካትያ ዬሁ ናኣ ናኣ፥ ዮአካዛ ናኣ፥ ዮኣሻዉ አሳ ኪቲደ፥ “ሃያ፤ አነ ላኡ ኦላ ጋከቶይተ” ያጊደ ናሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Yihudaa Kaatii Amesiyaasi barena zoriyaa asatuwaana zorettiide, Israa'eeliyaa Kaatiyaa Yeehu na'aa na'aa, Yo'akaaza na'aa, Yo'aashaw asaa kiittiide, «Haaya; ane laa"u olaa gakkettoytte» yaagiide naasseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Yuhuda Kawo Amasiyaasi bana zoriza asatara zorettidi Isra7eele kawo Iyus naaza naa Iyo7akaaze naa Iyo7aasas, «Ane haa ya tiran gayttoos» gi kiita yeddides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ዩሁዳ ካዎ ኣማሲያሲ ባና ዞሪዛ ኣሳታራ ዞሬቲዲ ኢስራኤሌ ካዎ ኢዩስ ናዛ ና ኢዮኣካዜ ና ኢዮኣሳስ፥ «ኣኔ ሃ ያ ቲራን ጋይቶስ» ጊ ኪታ ዬዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ ይሁዳ ካዎይ አማስያስ ባና ዞርያ አሳታራ ዞረትድ፥ እስራኤለ ካዋ እዩ ናኣ ናኣ፥ እዮአካዛ ናኣ፥ እዮኣሳኮ አሰ ኪትድ፥ “ሃያ፤ አነ ናምአይ ኦላ ጋሄቶስ” ያግድ ማንድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, Yihuda kawoy Amasiyaasi bana zoriya asatara zoretidi, Isra7eele kawa Iyyu na7aa na7aa, Iyo7akaaza na7aa, Iyo7aasako ase kiittidi, “Haaya; ane nam7ay olaa gahetoos” yaagidi mandis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የይሁዳ ንጉሥ አሜስያስ አማካሪዎቹን ካማከረ በኋላ፣ የእስራኤል ንጉሥ የኢዩ የልጅ ልጅ፣ የኢዮአካዝ ልጅ ወደ ሆነው ወደ ኢዮአስ፣ “እስቲ ናና ፊት ለፊት እንጋጠም” ሲል ላከበት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ ንጉሥ አሜስያስና አማካሪዎቹ በእስራኤል ላይ አሤሩ፤ አሜስያስም የኢዩ የልጅ ልጅ የኢዮአካዝ ልጅ ወደ ሆነው ወደ እስራኤል ንጉሥ ዮአስ መልእክተኞች በመላክ “እንግዲህ፥ ና ይዋጣልን?” ሲል ለጦርነት አነሣሣው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ኣሜስያስ ንጉስ ይሁዳ፥ ምኽሪ ምስ መኸረ፥ ናብ ኢዮኣስ ንጉስ እስራኤል፥ ወዲ ኢዮኣካዝ፥ ወዲ ኢዩ፦ “ነዓ ገፅ ንገፅ ንርአአ” ኢሉ ለኣኸሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ኣማስያ ንጉስ ይሁዳ፡ ምኽሪ ምስ መኸረ፡ ናብ ዮኣስ ንጉስ እስራኤል፡ ወዲ ዮኣሓዝ፡ ወዲ የሁ፡ ሰዲዱ፡ ንዓ እሞ ገጽ ንገጽ ንርእኤ፡ በሎ።