2 Chronicles 25:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ኣማስያ ንጉስ ይሁዳ ምኽሪ ሂቡ፡ ናብ ዮኣስ ወዲ ዮኣሓዝ ወዲ የሁ ንጉስ እስራኤል፡ ንዑ፡ ገጽ ንገጽ ንራኸብ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የይሁዳም ንጉሥ አሜስያስ ምክር አደረገና፥ “ና፥ እርስ በርሳችን ፊት ለፊት እንተያይ” ብሎ ወደ እስራኤል ንጉሥ ወደ ኢዩ ልጅ ወደ ኢዮአካዝ ልጅ ወደ ኢዮአስ ላከ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የይሁዳም ንጉሥ አሜስያስ ምክር አደረገና። ና፥ እርስ በርሳችን ፊት ለፊት እንተያይ ብሎ ወደ እስራኤል ንጉሥ ወደ ኢዩ ልጅ ወደ ኢዮአካዝ ልጅ ወደ ኢዮአስ ላከ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የይሁዳም ንጉሥ አሜስያስ ተማክሮ ወደ እስራኤል ንጉሥ ወደ ኢዩ ልጅ ወደ ኢዮአካዝ ልጅ ወደ ኢዮአስ እንዲህ ብሎ ላከ፦ “ና፥ እርስ በርሳችን ፊት ለፊት እንተያይ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ይሁዳ ካቲ አመስያስ ባረና ዞርያ አሳቱዋና ዞረቲደ፥ እስራኤልያ ካትያ ዬሁ ናኣ ናኣ፥ ዮአካዛ ናኣ፥ ዮኣሻዉ አሳ ኪቲደ፥ “ሃያ፤ አነ ላኡ ኦላ ጋከቶይተ” ያጊደ ናሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Yihudaa Kaatii Amesiyaasi barena zoriyaa asatuwaana zorettiide, Israa'eeliyaa Kaatiyaa Yeehu na'aa na'aa, Yo'akaaza na'aa, Yo'aashaw asaa kiittiide, «Haaya; ane laa"u olaa gakkettoytte» yaagiide naasseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Yuhuda Kawo Amasiyaasi bana zoriza asatara zorettidi Isra7eele kawo Iyus naaza naa Iyo7akaaze naa Iyo7aasas, «Ane haa ya tiran gayttoos» gi kiita yeddides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ዩሁዳ ካዎ ኣማሲያሲ ባና ዞሪዛ ኣሳታራ ዞሬቲዲ ኢስራኤሌ ካዎ ኢዩስ ናዛ ና ኢዮኣካዜ ና ኢዮኣሳስ፥ «ኣኔ ሃ ያ ቲራን ጋይቶስ» ጊ ኪታ ዬዲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ይሁዳ ካዎይ አማስያስ ባና ዞርያ አሳታራ ዞረትድ፥ እስራኤለ ካዋ እዩ ናኣ ናኣ፥ እዮአካዛ ናኣ፥ እዮኣሳኮ አሰ ኪትድ፥ “ሃያ፤ አነ ናምአይ ኦላ ጋሄቶስ” ያግድ ማንድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Yihuda kawoy Amasiyaasi bana zoriya asatara zoretidi, Isra7eele kawa Iyyu na7aa na7aa, Iyo7akaaza na7aa, Iyo7aasako ase kiittidi, “Haaya; ane nam7ay olaa gahetoos” yaagidi mandis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የይሁዳ ንጉሥ አሜስያስ አማካሪዎቹን ካማከረ በኋላ፣ የእስራኤል ንጉሥ የኢዩ የልጅ ልጅ፣ የኢዮአካዝ ልጅ ወደ ሆነው ወደ ኢዮአስ፣ “እስቲ ናና ፊት ለፊት እንጋጠም” ሲል ላከበት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ንጉሥ አሜስያስና አማካሪዎቹ በእስራኤል ላይ አሤሩ፤ አሜስያስም የኢዩ የልጅ ልጅ የኢዮአካዝ ልጅ ወደ ሆነው ወደ እስራኤል ንጉሥ ዮአስ መልእክተኞች በመላክ “እንግዲህ፥ ና ይዋጣልን?” ሲል ለጦርነት አነሣሣው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ኣሜስያስ ንጉስ ይሁዳ፥ ምኽሪ ምስ መኸረ፥ ናብ ኢዮኣስ ንጉስ እስራኤል፥ ወዲ ኢዮኣካዝ፥ ወዲ ኢዩ፦ “ነዓ ገፅ ንገፅ ንርአአ” ኢሉ ለኣኸሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ኣማስያ ንጉስ ይሁዳ፡ ምኽሪ ምስ መኸረ፡ ናብ ዮኣስ ንጉስ እስራኤል፡ ወዲ ዮኣሓዝ፡ ወዲ የሁ፡ ሰዲዱ፡ ንዓ እሞ ገጽ ንገጽ ንርእኤ፡ በሎ። |