2 Chronicles 25:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ኣማስያ ምስኡ ናብ ውግእ ከይከዱ ዝመለሶም ወተሃደራት ሰራዊት ግና፡ ኣብ ከተማታት ይሁዳ፡ ካብ ሰማርያ ክሳዕ ቤት-ሆሮን ወደቑ፡ ካብኣቶም ድማ ሰለስተ ሽሕ ሰዓሩ፡ ብዙሕ ምርኮ ድማ ወሰዱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሜስያስ ግን ከእርሱ ጋር ወደ ሰልፍ እንዳይሄዱ ያሰናበታቸው ጭፍሮችም ከሰማርያ ጀምረው እስከ ቤትሮን ድረስ በይሁዳ ከተሞች ላይ አደጋ ጣሉ፤ ከእነርሱም ሦስት ሺህ ገደሉ፤ ብዙም ምርኮ ማረኩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሜስያስ ግን ከእርሱ ጋር ወደ ሰልፍ እንዳይሄዱ ያሰናበታቸው ጭፍሮች ከሰማርያ ጀምረው እስከ ቤትሖሮን ድረስ በይሁዳ ከተሞች ላይ አደጋ ጣሉ፥ ከእነርሱም ሦስት ሺህ ገደሉ፥ ብዙ ምርኮም ማረኩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሜስያስ ግን ከእርሱ ጋር ወደ ጦርነት እንዳይሄዱ ያሰናበታቸው ጭፍሮች ከሰማርያ ጀምረው እስከ ቤትሖሮን ድረስ በይሁዳ ከተሞች ላይ አደጋ ጣሉ፥ ከእነርሱም ሦስት ሺህ ሰዎች ገደሉ፥ ብዙ ምርኮም ማረኩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ሄ ዎደ አመስያስ ባረናና ኦላዉ ቤናዳን ጉየ የዴዳ እስራኤልያ ኦላንቻቱ ሳማርያፐ ቢደ፥ ቤት-ሆሮና ጋካናዉ ደእያ ይሁዳ ካታማቱዋ ኦሌድኖ። ኡንቱንቱ ይሁዳ አሳፐ ሄዙ ሻኣ ዎደ፥ ዳሮ ኦሞዱዋ አኬድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin he wode Amesiyaasi barenana olaw beennaadan guyye yeddeedda Israa'eeliyaa olanchchatuu Samaariyaappe biide, Beeti-Horoona gakkanaw de'iyaa Yihudaa katamatuwaa oleeddino. Unttunttu Yihudaa asaappe heezzu sha"aa wod'iide, daro omooduwaa akkeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin he wode Amasiyaasi banara olas ke7ontta mala guye yeddida Isra7eele olanchchati Samaariyappe biidi Beeti-Horoone gakkanaas diza Yuhuda katamata worajjidi 3,000 as wodhida; keehi daro miishsheka di7ida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ሄ ዎዴ ኣማሲያሲ ባናራ ኦላስ ኬኦንታ ማላ ጉዬ ዬዲዳ ኢስራኤሌ ኦላንቻቲ ሳማሪያፔ ቢዲ ቤቲ-ሆሮኔ ጋካናስ ዲዛ ዩሁዳ ካታማታ ዎራጂዲ 3,000 ኣስ ዎዳ፤ ኬሂ ዳሮ ሚሼካ ዲኢዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ሄ ዎደ አማስያስ ባራ ኦላስ ቦና መላ ጉየ ዛርዳ እስራኤለ ኦላንቾት ሳማረፐ ቤት-ሆሮና ጋካናዉ ደእያ ይሁዳ ካታማታ ኦልዶሶና። ኤንቲ ይሁዳ አሳፐ ሄ ሙኩሉ ዎድ ዳሮ ድኦ ኤክዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin he wode Amasiyaasi baara olas boonna mela guye zaarida Isra7eele olanchoti Samaarepe Beet-Horona gakanaw de7iya Yihuda katamata olidosona. Enti Yihuda asaape heedzu mukulu wodhidi daro di7o ekidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያኑ ጊዜ አሜስያስ ያሰናበታቸውና በጦርነቱ እንዳይካፈሉ የከለከላቸው ወታደሮች፤ ከሰማርያ እስከ ቤትሖሮን ያሉትን የይሁዳ ከተሞች ወረሩ፤ ሦስት ሺሕ ሰው ገደሉ፤ እጅግ ብዙ ምርኮም ወሰዱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚሁ ወቅት፥ አሜስያስ ከእርሱ ጋር ወደ ጦርነት እንዲሄዱ ያልፈቀደላቸው የእስራኤል ወታደሮች በሰማርያና በቤትሖሮን መካከል በሚገኙት በይሁዳ ከተማዎች ላይ አደጋ በመጣል ሦስት ሺህ ሰዎችን ገደሉ፤ እጅግ የበዛ ምርኮም ወሰዱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ኣሜስያስ ናብ ውግእ ምስኡ ኸይኸዱ ዘሰናበቶም ጭፍራ ግና ንኸተማታት ይሁዳ፥ ካብ ሰማርያ ኽሳዕ ቤትሖሮን፥ ሓደጋ ኣውደቑለን እሞ ኣብኣተን ሰለስተ ሽሕ ሰባት ቀተሉ፤ ብዙሕ ምርኮውን ማረኹ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ኣማስያ ናብ ውግእ ምስኡ ኸይከዱ ዘሰናበቶም ሰባት ጭፍራ ግና ንኸተማታት ይሁዳ፡ ካብ ሰማርያ ኽሳዕ ቤት ሖሮን፡ ሓደጋ ወደቑወን እሞ ኣባታተን ሰለስተ ሽሕ ቀተሉ፡ ብዙሕ ምርኮውን ማረኹ። |