2 Chronicles 25:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ብህይወት ዝተረፉ ዓሰርተ ሽሕ ተወሰኽቲ ድማ ደቂ ይሁዳ ናብ ምርኮ ሒዞም ናብ ርእሲ እቲ ከውሒ ኣምጺኦም ካብ ርእሲ እቲ ከውሒ ደርበዩዎም፣ ኵላቶም ድማ ተበታተኑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የይሁዳም ልጆች ደግሞ ዐሥር ሺህ ሰዎችን ማረኩ። ወደ ዐለቱም ራስ ላይ አመጡአቸው፤ ከዐለቱም ራስ ላይ ጣሉአቸው፤ ሁሉም ተፈጠፈጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የይሁዳም ልጆች ደግሞ አሥር ሺህ ሰዎችን በሕይወታቸው ማረኩ፥ ወደ ዓለቱም ራስ ላይ አመጡአቸው፤ ከዓለቱም ራስ ላይ ጣሉአቸው፥ ሁሉም ተፈጠፈጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የይሁዳም ልጆች ደግሞ ዐሥር ሺህ ሰዎችን በሕይወታቸው ማረኩ፥ ወደ ዓለቱም ራስ ላይ አመጡአቸው፤ እነርሱንም ከዓለቱ ራስ ላይ ጣሉአቸው፥ ሁሉም ተፈጠፈጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ኡንቱንቱ ታሙ ሻአ ኦላንቻቱዋ ፓጻ ኦሞዴድኖ፤ ኡንቱንታ አፉዋ ዶናዉ አፌድኖ፤ ሄ አፉዋን ዱገ ኦልና፥ ህርክን ደእያ ሹቻን አሳቱ ኡባይ መኤረቲደ ዉሬድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay unttunttu tammu sha"a olanchchatuwaa pas'a omoodeeddino; unttuntta aafuwaa doonaw afeedino; he aafuwan duge olina, hirkkin de'iyaa shuchchaan asatuu ubbay me'erettiide wureeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasseka hara 10,000 olanchchata di7i efidi issi wogga zaalla hu7e bolla kessidi duge zaari genderisiin ubbayka dincettida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴካ ሃራ 10,000 ኦላንቻታ ዲኢ ኤፊዲ ኢሲ ዎጋ ዛላ ሁኤ ቦላ ኬሲዲ ዱጌ ዛሪ ጌንዴሪሲን ኡባይካ ዲንጬቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀራ ታሙ ሙኩሉ ኦላንቾታ ፓፃ ድእድ፥ ኤንታ አፎ ዶና ኤፍድ፥ አፉዋን ዱገ ሆልን፥ ጋርሳን ደእያ ሹቻን አሳ ኡባይ መቀረትድ ዉርዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hara tammu mukulu olanchota paxa di77idi, enta aafo doona efidi, aafuwan duge holin, garsan de7iya shuchan asa ubbay meqeretidi wuridosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የይሁዳ ሰራዊት ሌሎች ዐሥር ሺሕ ሰዎች ማረኩ፤ ወደ አንድ ዐለት ዐናት ላይም አውጥተው ቍልቍል ለቀቋቸው፤ ሁሉም ተፈጠፈጡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሌሎች ዐሥር ሺህ ወታደሮችንም ማረኩ፤ እስረኞቹንም ሴላዕ ተብላ በምትጠራው ከተማ አጠገብ በሚገኘው ገደል አፋፍ ላይ አውጥተው ጣሉአቸው፤ ሁሉም ከገደሉ በታች በሚገኙ አለቶች ላይ ተፈጥፍጠው ሞቱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ ይሁዳ ድማ ዓሰርተ ሽሕ ሰባት ብህይወት ማረኹ። ናብ ርእሲ ሓንቲ ቐልቀል ኣደዪቦም ድማ ንቝልቁል ኣፅደፍዎም፤ ኵሎም ከዓ ተፈጥፊጦም ሞቱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ደቂ ይሁዳ ኸኣ ዓሰርተ ሽሕ ብህይወቶም ሒዞም፡ ናብ ርእሲ ሓንቲ ኸውሒ ኣደየብዎም፡ ካብ ርእሲ እታ ኸውሒ ድማ ንቚልቁል ኣጽደፍዎም፡ ኲሎም ከኣ ተጨፍለቑ። |