2 Chronicles 25:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ብህይወት ዝተረፉ ዓሰርተ ሽሕ ተወሰኽቲ ድማ ደቂ ይሁዳ ናብ ምርኮ ሒዞም ናብ ርእሲ እቲ ከውሒ ኣምጺኦም ካብ ርእሲ እቲ ከውሒ ደርበዩዎም፣ ኵላቶም ድማ ተበታተኑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የይ​ሁ​ዳም ልጆች ደግሞ ዐሥር ሺህ ሰዎ​ችን ማረኩ። ወደ ዐለ​ቱም ራስ ላይ አመ​ጡ​አ​ቸው፤ ከዐ​ለ​ቱም ራስ ላይ ጣሉ​አ​ቸው፤ ሁሉም ተፈ​ጠ​ፈጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የይሁዳም ልጆች ደግሞ አሥር ሺህ ሰዎችን በሕይወታቸው ማረኩ፥ ወደ ዓለቱም ራስ ላይ አመጡአቸው፤ ከዓለቱም ራስ ላይ ጣሉአቸው፥ ሁሉም ተፈጠፈጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የይሁዳም ልጆች ደግሞ ዐሥር ሺህ ሰዎችን በሕይወታቸው ማረኩ፥ ወደ ዓለቱም ራስ ላይ አመጡአቸው፤ እነርሱንም ከዓለቱ ራስ ላይ ጣሉአቸው፥ ሁሉም ተፈጠፈጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ ኡንቱንቱ ታሙ ሻአ ኦላንቻቱዋ ፓጻ ኦሞዴድኖ፤ ኡንቱንታ አፉዋ ዶናዉ አፌድኖ፤ ሄ አፉዋን ዱገ ኦልና፥ ህርክን ደእያ ሹቻን አሳቱ ኡባይ መኤረቲደ ዉሬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay unttunttu tammu sha"a olanchchatuwaa pas'a omoodeeddino; unttuntta aafuwaa doonaw afeedino; he aafuwan duge olina, hirkkin de'iyaa shuchchaan asatuu ubbay me'erettiide wureeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasseka hara 10,000 olanchchata di7i efidi issi wogga zaalla hu7e bolla kessidi duge zaari genderisiin ubbayka dincettida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴካ ሃራ 10,000 ኦላንቻታ ዲኢ ኤፊዲ ኢሲ ዎጋ ዛላ ሁኤ ቦላ ኬሲዲ ዱጌ ዛሪ ጌንዴሪሲን ኡባይካ ዲንጬቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀራ ታሙ ሙኩሉ ኦላንቾታ ፓፃ ድእድ፥ ኤንታ አፎ ዶና ኤፍድ፥ አፉዋን ዱገ ሆልን፥ ጋርሳን ደእያ ሹቻን አሳ ኡባይ መቀረትድ ዉርዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hara tammu mukulu olanchota paxa di77idi, enta aafo doona efidi, aafuwan duge holin, garsan de7iya shuchan asa ubbay meqeretidi wuridosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የይሁዳ ሰራዊት ሌሎች ዐሥር ሺሕ ሰዎች ማረኩ፤ ወደ አንድ ዐለት ዐናት ላይም አውጥተው ቍልቍል ለቀቋቸው፤ ሁሉም ተፈጠፈጡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሌሎች ዐሥር ሺህ ወታደሮችንም ማረኩ፤ እስረኞቹንም ሴላዕ ተብላ በምትጠራው ከተማ አጠገብ በሚገኘው ገደል አፋፍ ላይ አውጥተው ጣሉአቸው፤ ሁሉም ከገደሉ በታች በሚገኙ አለቶች ላይ ተፈጥፍጠው ሞቱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ደቂ ይሁዳ ድማ ዓሰርተ ሽሕ ሰባት ብህይወት ማረኹ። ናብ ርእሲ ሓንቲ ቐልቀል ኣደዪቦም ድማ ንቝልቁል ኣፅደፍዎም፤ ኵሎም ከዓ ተፈጥፊጦም ሞቱ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ደቂ ይሁዳ ኸኣ ዓሰርተ ሽሕ ብህይወቶም ሒዞም፡ ናብ ርእሲ ሓንቲ ኸውሒ ኣደየብዎም፡ ካብ ርእሲ እታ ኸውሒ ድማ ንቚልቁል ኣጽደፍዎም፡ ኲሎም ከኣ ተጨፍለቑ።