2 Chronicles 25:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣማስያ ድማ ነቶም ካብ ኤፍሬም ናብኡ ዝመጹ ሰራዊት፡ ናብ ቤቶም ኪምለሱ ፈለዮም። ስለዚ ቍጥዓኦም ኣብ ልዕሊ ይሁዳ ኣዝዩ ተለዓለለ፡ ብዓቢ ቍጥዓ ድማ ናብ ዓዶም ተመልሱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡ አሜስያስም ከኤፍሬም ከተሞች የመጡ ጭፍሮች ወደ ስፍራቸው ይመለሱ ዘንድ ለይቶ አሰናበታቸው፤ ስለዚህም ቍጣቸው በይሁዳ ላይ ጸና፤ ወደ ስፍራቸውም በጽኑ ቍጣ ተመለሱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሜስያስም ከኤፍሬም የመጡት ጭፍሮች ወደ ስፍራቸው ይመለሱ ዘንድ ለይቶ አሰናበታቸው፤ ስለዚህም ቍጣቸው በይሁዳ ላይ ጸና፥ ወደ አገራቸውም በጽኑ ቍጣ ተመለሱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሜስያስም ከኤፍሬም የመጡትን ሠራዊት ወደ ስፍራቸው እንዲመለሱ ለይቶ አሰናበታቸው፤ ስለዚህም ቁጣቸው በይሁዳ ላይ ጸና፥ ወደ አገራቸውም በጽኑ ቁጣ ተመለሱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ አመስያስ ኤፍሬማፐ ባረኮ ዬዶ ኦላንቻቱ ባረንቱ ሶ ሶ ባናዳን ሞይዜዳ። ኡንቱንቱ ይሁዳ አሳ ቦላ ሎይ ሀንቀቲደ፥ ባረንቱ ሶ ሶ ስሜድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Amesiyaasi Efireemappe barekko yeeddo olanchchatuu barenttu soo soo baanaadan moyzzeedda. Unttunttu Yihudaa asaa bolla loytsi hank'k'ettiidde, barenttu soo soo simmeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Amasiyaasi Efreemeppe baakko yida olanchchati bantta soo soo baana mala moyzides; histtiin istti Yuhuda asaa bolla keehippe hanqettishe bantta soo soo simmida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኣማሲያሲ ኤፍሬሜፔ ባኮ ዪዳ ኦላንቻቲ ባንታ ሶ ሶ ባና ማላ ሞይዚዴስ፤ ሂስቲን ኢስቲ ዩሁዳ ኣሳ ቦላ ኬሂፔ ሃንቄቲሼ ባንታ ሶ ሶ ሲሚዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ አማስያስ ኤፍሬማፐ ይዳ ኦላንቾት ባንታ ሶ ሶ ባና መላ ኦስ። ኤንቲ ይሁዳ አሳ ቦላ ዳሮ ሀንቀትሸ ባንታ ሶ ሶ ስምዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Amasiyaasi Efreemape yida olanchoti banta soo soo baana mela oothis. Enti Yihuda asaa bolla daro hanqetishe banta soo soo simmidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ አሜስያስ ከኤፍሬም ወደ እርሱ የመጡትን ወታደሮች ወደየመኖሪያ ስፍራቸው አሰናበታቸው። እነርሱም በይሁዳ ላይ ክፉኛ ተበሳጭተው ነበርና በታላቅ ቍጣ ወደ መኖሪያ ስፍራቸው ተመለሱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ አሜስያስ ቅጥረኞቹን ወታደሮች ወደየመኖሪያ ስፍራቸው እንዲሄዱ አሰናበታቸው፤ እነርሱም በይሁዳ ሕዝብ ላይ እጅግ ተቈጥተው ወደ መኖሪያ ስፍራቸው ሄዱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ኣሜስያስ ነቶም ካብ ኤፍሬም ዝመፁ ጭፍራ ንዓዶም ክምለሱ ፈልዩ ሰደዶም። ንሳቶም ከዓ ኣብ ልዕሊ ህዝቢ ይሁዳ እምብዛ ተቘጥዑ፤ ተቘጢዖም ድማ ንዓዶም ተመለሱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ኣማስያ ነቶም ካብ ኤፍሬም ዝመጹ ጭፍራ ናብ ስፍራኦም ኪኸዱ ፈለዮም። ግናኸ ቊጥዓኦም ኣብ ይሁዳ ኣዝዩ ተናደደ፡ ብእተናደደ ቚጥዓ ኸኣ ናብ ስፍራኦም ተመልሱ። |