2 Chronicles 25:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣማስያ ድማ ነቶም ካብ ኤፍሬም ናብኡ ዝመጹ ሰራዊት፡ ናብ ቤቶም ኪምለሱ ፈለዮም። ስለዚ ቍጥዓኦም ኣብ ልዕሊ ይሁዳ ኣዝዩ ተለዓለለ፡ ብዓቢ ቍጥዓ ድማ ናብ ዓዶም ተመልሱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ንጉሡ አሜ​ስ​ያ​ስም ከኤ​ፍ​ሬም ከተ​ሞች የመጡ ጭፍ​ሮች ወደ ስፍ​ራ​ቸው ይመ​ለሱ ዘንድ ለይቶ አሰ​ና​በ​ታ​ቸው፤ ስለ​ዚ​ህም ቍጣ​ቸው በይ​ሁዳ ላይ ጸና፤ ወደ ስፍ​ራ​ቸ​ውም በጽኑ ቍጣ ተመ​ለሱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሜስያስም ከኤፍሬም የመጡት ጭፍሮች ወደ ስፍራቸው ይመለሱ ዘንድ ለይቶ አሰናበታቸው፤ ስለዚህም ቍጣቸው በይሁዳ ላይ ጸና፥ ወደ አገራቸውም በጽኑ ቍጣ ተመለሱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አሜስያስም ከኤፍሬም የመጡትን ሠራዊት ወደ ስፍራቸው እንዲመለሱ ለይቶ አሰናበታቸው፤ ስለዚህም ቁጣቸው በይሁዳ ላይ ጸና፥ ወደ አገራቸውም በጽኑ ቁጣ ተመለሱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ አመስያስ ኤፍሬማፐ ባረኮ ዬዶ ኦላንቻቱ ባረንቱ ሶ ሶ ባናዳን ሞይዜዳ። ኡንቱንቱ ይሁዳ አሳ ቦላ ሎይ ሀንቀቲደ፥ ባረንቱ ሶ ሶ ስሜድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, Amesiyaasi Efireemappe barekko yeeddo olanchchatuu barenttu soo soo baanaadan moyzzeedda. Unttunttu Yihudaa asaa bolla loytsi hank'k'ettiidde, barenttu soo soo simmeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas Amasiyaasi Efreemeppe baakko yida olanchchati bantta soo soo baana mala moyzides; histtiin istti Yuhuda asaa bolla keehippe hanqettishe bantta soo soo simmida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኣማሲያሲ ኤፍሬሜፔ ባኮ ዪዳ ኦላንቻቲ ባንታ ሶ ሶ ባና ማላ ሞይዚዴስ፤ ሂስቲን ኢስቲ ዩሁዳ ኣሳ ቦላ ኬሂፔ ሃንቄቲሼ ባንታ ሶ ሶ ሲሚዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ አማስያስ ኤፍሬማፐ ይዳ ኦላንቾት ባንታ ሶ ሶ ባና መላ ኦስ። ኤንቲ ይሁዳ አሳ ቦላ ዳሮ ሀንቀትሸ ባንታ ሶ ሶ ስምዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, Amasiyaasi Efreemape yida olanchoti banta soo soo baana mela oothis. Enti Yihuda asaa bolla daro hanqetishe banta soo soo simmidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ አሜስያስ ከኤፍሬም ወደ እርሱ የመጡትን ወታደሮች ወደየመኖሪያ ስፍራቸው አሰናበታቸው። እነርሱም በይሁዳ ላይ ክፉኛ ተበሳጭተው ነበርና በታላቅ ቍጣ ወደ መኖሪያ ስፍራቸው ተመለሱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ አሜስያስ ቅጥረኞቹን ወታደሮች ወደየመኖሪያ ስፍራቸው እንዲሄዱ አሰናበታቸው፤ እነርሱም በይሁዳ ሕዝብ ላይ እጅግ ተቈጥተው ወደ መኖሪያ ስፍራቸው ሄዱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ኣሜስያስ ነቶም ካብ ኤፍሬም ዝመፁ ጭፍራ ንዓዶም ክምለሱ ፈልዩ ሰደዶም። ንሳቶም ከዓ ኣብ ልዕሊ ህዝቢ ይሁዳ እምብዛ ተቘጥዑ፤ ተቘጢዖም ድማ ንዓዶም ተመለሱ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ኣማስያ ነቶም ካብ ኤፍሬም ዝመጹ ጭፍራ ናብ ስፍራኦም ኪኸዱ ፈለዮም። ግናኸ ቊጥዓኦም ኣብ ይሁዳ ኣዝዩ ተናደደ፡ ብእተናደደ ቚጥዓ ኸኣ ናብ ስፍራኦም ተመልሱ።