2 Chronicles 25:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣማዝያ ክነግስ ከሎ ወዲ ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት ነበረ፣ ኣብ የሩሳሌም ድማ ዕስራን ትሽዓተን ዓመት ነገሰ። ስም ኣዲኡ ድማ ዮኣዳን ብዓል የሩሳሌም ይበሃል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አሜ​ስ​ያ​ስም መን​ገሥ በጀ​መረ ጊዜ የሃያ አም​ስት ዓመት ጐል​ማሳ ነበረ፥ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም ሃያ ዘጠኝ ዓመት ነገሠ፤ እናቱ ኢዮ​ዓ​ዲን የተ​ባ​ለች የኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ሴት ነበ​ረች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሜስያስም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሀያ አምስት ዓመት ጕልማሳ ነበረ፥ በኢየሩሳሌምም ሀያ ዘጠኝ ዓመት ነገሠ፤ እናቱ ዮዓዳን የተባለች የኢየሩሳሌም ሴት ነበረች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አሜስያስም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሃያ አምስት ዓመት ጎልማሳ ነበረ፥ በኢየሩሳሌምም ሀያ ዘጠኝ ዓመት ነገሠ፤ እናቱም ዮዓዳን የተባለች የኢየሩሳሌም ሴት ነበረች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አመስያስ ካተትያ ዎደ፥ ላይይ አዉ ላታማነ እቼሻ፤ እ የሩሳላመን ላታማነ ኡዱፑን ላይ ካተቴዳ። አ ዳይ ሱንይ ይሆኣድኖ፤ አ የሩሳላመ አሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Amesiyaasi kaatetiyaa wode, laytsay aw laatamanne ichchesha; I Yerusaalamen laatamanne udduppun laytsaa kaateteedda. Aa daay suntsay Yiho'aadino; Aa Yerusaalame asaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Amasiyaasi kawotishin izas layththay 25; izi Yerusalaamen 29 layth kawotides; iza aaya Yerusalaame maccas Yoha7adaano geetettawus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣማሲያሲ ካዎቲሺን ኢዛስ ላይይ 25፤ ኢዚ ዬሩሳላሜን 29 ላይ ካዎቲዴስ፤ ኢዛ ኣያ ዬሩሳላሜ ማጫስ ዮሃኣዳኖ ጌቴታዉስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አማስያስ ካዎትያ ዎደ እያዉ ላይ ላታማነ እቻሻ፤ እ የሩሳላመን ላታማነ ኡዱፉን ላይ ካዎትስ። እያ አየ ሱንይ ዮኣዶ፤ እያ የሩሳላመ ማጫስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Amasiyaasi kawotiya wode iyaw laythi laatamanne ichasha; I Yerusalaamen laatamanne uddufun laythi kawotis. Iya aaye sunthay Yo7aado; iya Yerusalaame maccas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አሜስያስ በነገሠ ጊዜ፣ ዕድሜው ሃያ አምስት ዓመት ነበር፤ በኢየሩሳሌም ተቀምጦም ሃያ ዘጠኝ ዓመት ገዛ። እናቱም ዮዓዳን የተባለች የኢየሩሳሌም ሴት ነበረች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አሜስያስ ዕድሜው ኻያ አምስት ዓመት ሲሆን ነገሠ፤ መኖሪያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ኻያ ዘጠኝ ዓመት ገዛ፤ እናቱ ይሆዓዲን ተብላ የምትጠራ የኢየሩሳሌም ተወላጅ ነበረች፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣሜስያስ ኽነግስ እንተሎ ወዲ ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት ነበረ። ኣብ ኢየሩሳሌም ኮይኑ ድማ ዕስራን ትሽዓተን ዓመት ገዝአ። እኖኡ ዮዓዳን እትበሃል በዓልቲ ኢየሩሳሌም ነበረት።
Amharic Tigrinya 2011 ኣማስያ ኺነግስ ከሎ፡ ወዲ ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት ነበረ። ኣብ የሩሳሌም ድማ ዕስራን ትሽዓተን ዓመት ገዝኤ። ስም ኣዲእሪ ኸኣ ዮዓዳን ነበረ፡ ንሳ ኻብ የሩሳሌም እያ።