2 Chronicles 24:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቂ ኣትልያ፡ እታ እኩይ ሰበይቲ፡ ንቤት ኣምላኽ ኣፍረስዋ። ከምኡውን ንበዓል ዝሃብዎ ዅሉ ቅዱስ ህያባት ቤት እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጎቶልያ ከሐዲት ነበረችና ልጆችዋም የእግዚአብሔርን ቤት አፍርሰዋልና፤ በእግዚአብሔርም ቤት ተቀድሶ የነበረውን ሁሉ ለበኣሊም ሰጥተዋልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጎቶሊያ ከሐዲት ነበረችና ልጆችዋም የእግዚአብሔርን ቤት አፍርሰዋልና፤ በእግዚአብሔርም ቤት ተቀድሶ የነበረውን ሁሉ ለበኣሊም ሰጥተዋልና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጎቶሊያ ከሐዲት ነበረችና ልጆችዋም የጌታን ቤት አፍርሰዋልና፤ በጌታም ቤት ተቀድሶ የነበረውን ሁሉ ለባዓል ተጠቅመውበታልና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ኢታ ምሽራቶ አታሎ ካልያ አሳቱ ጾሳ ጌሻ ጎልያ ባይዝድጌድኖ፤ ኡንቱንቱ ጾሳ ጌሻ ጎልያን ደእያ ጌሻ ሻሉዋ ኡባ አኪደ፥ ባኣላዉ ጎይናናዉ ጎኤቴድኖ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He iita mishiratto Ataalo kaalliyaa asatuu S'oossaa Geeshsha Golliyaa bayzzidiggeedino; unttunttu S'oossaa Geeshsha Golliyaan de'iyaa geeshsha shaluwaa ubbaa akkiide, Ba'aalaw goynnanaw go'etteeddino» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode he iita maccas Gottoliya nayti Xoossa Keeththaa menththi gelidi heen de7iza geeshsha miishshata ubbaa ekkidi ba7aale eeqa xoossatas goynnanaas go7ettida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ሄ ኢታ ማጫስ ጎቶሊያ ናይቲ ጾሳ ኬ ሜን ጌሊዲ ሄን ዴኢዛ ጌሻ ሚሻታ ኡባ ኤኪዲ ባኣሌ ኤቃ ጾሳታስ ጎይናናስ ጎኤቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ኢታ ማጫሰ ጎቶላ ናይት ፆሳ ኬ መንዶሶና። ኤንቲ ጎዳ ኬን ደእያ ጌሻ ሚሸ ኡባ ኤክድ ባኣለ ጎይናናዉ ጎኤትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode iita maccase Gotola nayti Xoossa keethaa menthidosona. Enti Godaa keethan de7iya geeshsha miishe ubbaa ekidi Ba7aale goyinnanaw go7etidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህ ጊዜ የዚያች ክፉ የጎቶልያ ልጆች የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ ሰብረው በመግባት የተቀደሱ ዕቃዎች እንኳ ሳይቀሩ፣ ለበኣል ጣዖታት አገልግሎት እንዲውሉ አድርገው ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የዚያች ዐታልያ ተብላ የምትጠራ ክፉይቱ ሴት ተከታዮች ቤተ መቅደሱን አበላሽተውት ነበር፤ ንዋያተ ቅድሳቱን እንኳ ሳይቀር ባዓል ተብሎ ለሚጠራው ጣዖት በሚደረገው የአምልኮ ሥነ ሥርዓት ይጠቀሙባቸው ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ እታ ኸሓዲት ዝኾነት ጎቶልያ ነታ ቤት እግዚኣብሄር ኣፍሪሶምዋ ነበሩሞ፤ ነቲ ናይ ቤተ መቕደስ ቅዱስ ኣቑሑውን ንኣምልኾ በዓል ሂቦምዎ ነበሩሞ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነታ ቤት ኣምላኽስ፡ ደቂ ዓታልያ፡ እታ ረሲእ ሰበይቲ፡ ኣበላሽዮምዋ እዮም፡ እቲ ንቤት እግዚኣብሄር እተቐደሰ ዘበለ ዂሉ ድማ ንበዓላት ገይሮምዎ እሮኦም። |