2 Chronicles 24:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጉስ ድማ ነቲ ሓለቓ ዮያዳ ጸዊዑ፡ ከም ትእዛዝ ሙሴ፡ ባርያ እግዚኣብሄርን ናይቲ ማሕበርን ንሌዋውያን ካብ ይሁዳን የሩሳሌምን እኽብካብ ኬምጽኡ ዘይሓተትካዮም እስራኤል፡ ንማሕደር ምስክር? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡ ኢዮአስም አለቃውን ኢዮአዳን ጠርቶ፥ “የእግዚአብሔር ባሪያ ሙሴ እስራኤልን በምስክሩ ድንኳን በሰበሰበ ጊዜ እንዲያዋጣ ያዘዘውን ግብር ከይሁዳና ከኢየሩሳሌም ያመጡ ዘንድ ስለ ምን ሌዋውያንን አልተከታተልህም?” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም አለቃውን ዮዳሄን ጠርቶ። የእግዚአብሔር ባሪያ ሙሴ ስለ ምስክሩ ድንኳን የእስራኤል ጉባኤ እንዲያዋጣ ያዘዘውን ግብር ከይሁዳና ከኢየሩሳሌም ያመጡ ዘንድ ስለ ምን ሌዋውያንን አላተጋሃቸውም? አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሡም አለቃውን ዮዳሄን ጠርቶ እንዲህ አለው፦ “የጌታ ባርያ ሙሴ ስለ ምስክሩ ድንኳን የእስራኤል ጉባኤ እንዲያወጣ ያዘዘውን ግብር ከይሁዳና ከኢየሩሳሌም ላይ ሌዋውያን እንዲሰበስቡ ለምን አላተጋሃቸውም?” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ካቲ ቄሰ ኡባቱዋ ካፑዋ ዮዳሀ ጼሲደ፥ “የሩሳላመ አሳፐነ ይሁዳ አሳፐ ጊራ ሺሻናዉ አያዉ ሌዋቱዋ ኪታበይኪ? መና ጎዳ አሽካሪ ሙሴነ እስራኤልያ አሳይ ጾሳ ዱንካንያ ኦሶ ጊራይ ሺቃናዳን በን ማይ ኡቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, kaatii k'eese ubbatuwaa kaappuwaa Yoodaaha s'eesiide, «Yerusaalame asaappenne Yihudaa asaappe giiraa shiishshanaw ayaw Leewatuwaa kiittabeykkii? Med'inaa Godaa ashikkarii Musenne Israa'eeliyaa Asay S'oossaa Dunkkaaniyaa oosoo giiray shiik'anaadan beni mayyi utteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas kawoy qeeseta halaqa Yoodahe xeygidi, «GODAA aylley Museynne Isra7eele asay Xoossa Dunkaane oosos keso shiishshanaas beni woga woththoyssa Yerusalaame asaappenne Yuhuda asaappe keso shiishshanaas ays Leweta denththeththabeekkii?» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ካዎይ ቄሴታ ሃላቃ ዮዳሄ ጼይጊዲ፥ «ጎዳ ኣይሌይ ሙሴይኔ ኢስራኤሌ ኣሳይ ጾሳ ዱንካኔ ኦሶስ ኬሶ ሺሻናስ ቤኒ ዎጋ ዎይሳ ዬሩሳላሜ ኣሳፔኔ ዩሁዳ ኣሳፔ ኬሶ ሺሻናስ ኣይስ ሌዌታ ዴንቤኪ?» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ካዎይ ካህነ ሀላቃ ዮዳሄ ፄግድ፥ “ጎዳ አይለይ ሙሰይነ የሩሳላመ አሳይ ፆሳ ዱንካንያ ኦሱዋስ ከሳና መላ ኪትዳ ጊራ የሩሳላመፐነ ይሁዳፐ ሺሻና መላ ሌወታ አይስ ኪታብኪ?” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, kawoy kahine halaqaa Yoodahe xeegidi, “Godaa aylley Museynne Yerusalaame asay Xoossa dunkaaniya oosuwas kessana mela kiitida giira Yerusalaamepenne Yihudape shiishana mela Leeweta ayis kiittabikii?” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ንጉሡ ሊቀ ካህኑን ዮዳሄን ጠርቶ፣ “ የእግዚአብሔር ባሪያ ሙሴና የእስራኤል ጉባኤ ለምስክሩ ድንኳን እንዲወጣ የወሰኑትን ግብር ከይሁዳና ከኢየሩሳሌም እንዲያመጡ ሌዋውያኑን ያላተጋሃቸው ለምንድን ነው?” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ ንጉሥ ኢዮአስ የሌዋውያኑን መሪ ዮዳሄን ጠርቶ፦ “የእግዚአብሔር አገልጋይ ሙሴ፥ እግዚአብሔር ለሚመለክበት ድንኳን አገልግሎት የሚሆን ግብር የእስራኤል ሕዝብ እንዲያዋጣ ያዘዘውን ሌዋውያኑ ከይሁዳና ከኢየሩሳሌም ሕዝብ ሰብስበው ያመጡ ዘንድ ስለምን አላተጋሃቸውም?” አለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ንጉስ ኢዮስያስ ንሊቀ ካህናት ዮዳሄ ፀዊዑ “ስለ ምንታይ ኢኻ እቲ ባርያ እግዚኣብሄር ሙሴ፥ ንህዝቢ እስራኤል ነታ መራኸቢ ድንኳን ኣገልግሎት ዝሓገገላ ግብሪ፥ ካብ ይሁዳን ካብ ኢየሩሳሌምን ከምፅኡ ነቶም ሌዋውያን ዘየለዓዓልካዮም?” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ እቲ ንጉስ ንሊቀ ኻህናት ዮያዳ ጸዊዑ በሎ፡ ስለምንታይ ኢኻ ነቶም ሌዋውያን እቲ ሙሴ ባርያ እግዚኣብሄር ንማሕበር እስራኤል ዝሐገገላ ግብሪ ድንኳን ምስክር ካብ ይሁዳን ካብ የሩሳሌምን ኬምጽኡ ዘይገደድካዮም |