2 Chronicles 24:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቶም ካህናትን ሌዋውያንን ጸዊዑ ድማ ከምዚ በሎም፦ “ናብ ከተማታት ይሁዳ ወጺእኩም ካብ ዓመት ናብ ዓመት ቤት ኣምላኽኩም ንምጽጋን ካብ ብዘሎ እስራኤል ገንዘብ ኣኪብኩም፡ ነቲ ጕዳይ ከም እተቀላጥፍዎ ርኣዩ። ሌዋውያን ግና ኣይተሃወኹን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ካህናትንና ሌዋውያንንም ሰብስቦ፥ “ወደ ይሁዳ ከተሞች ውጡ፤ የአምላካችሁንም ቤት በየዓመቱ ለማደስ የሚበቃ ከእስራኤል ሁሉ ገንዘብን ሰብስቡ፤ ነገሩንም ፈጥናችሁ አድርጉ” አላቸው። ሌዋውያን ግን አላፋጠኑም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ካህናትንና ሌዋውያንንም ሰብስቦ። ወደ ይሁዳ ከተሞች ውጡ፥ የአምላካችሁንም ቤት በየዓመቱ ለማደስ ከእስራኤል ሁሉ ገንዘብን ሰብስቡ፤ ነገሩንም ፈጥናችሁ አድርጉ አላቸው። ሌዋውያን ግን ቸል አሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ካህናትንና ሌዋውያንንም ሰብስቦ እንዲህ አላቸው፦ “ወደ ይሁዳ ከተሞች ውጡ፥ የአምላካችሁንም ቤት በየዓመቱ ለማደስ ከእስራኤል ሁሉ ገንዘብን ሰብስቡ፤ ነገሩንም ፈጥናችሁ አድርጉ።” ሌዋውያን ግን ቸል አሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮኣሽ ቄሳቱ ዋነ ሌዋቱዋ ሺሺደ፥ “ይሁዳ ካታማቱዋ ቢደ፥ ህንተንቱ ጾሳ ጌሻ ጎልያ ላይን ላይን ኦራናዉ እስራኤልያ ኡባፐ ሻሉዋ ሺሽተ፤ ሀ የዉዋ ኤለካ ኦተ” ያጌዳ። ሽን ሌዋቱ ኤለካ ኦበይክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yo'aashi k'eesetuwaanne Leewatuwaa shiishshiide, «Yihudaa katamatuwaa biide, hinttenttu S'oossaa Geeshsha Golliyaa laytsan laytsan ooratsanaw Israa'eeliyaa ubbaappe shaluwaa shiishshite; ha yewuwaa ellekka ootsite» yaageedda. Shin Leewatuu ellekka ootsibeykkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyo7aasi qeesetanne Leweta shiishshidi, «Yuhuda katamata biidi intte Xoossa Keeththaa layththan layththan ooraththanaas Isra7eele ubbaafe miish shiishshite; hayssa eeson ooththite» gides. Gido attiin Leweti gam7ida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዮኣሲ ቄሴታኔ ሌዌታ ሺሺዲ፥ «ዩሁዳ ካታማታ ቢዲ ኢንቴ ጾሳ ኬ ላይን ላይን ኦራናስ ኢስራኤሌ ኡባፌ ሚሽ ሺሺቴ፤ ሃይሳ ኤሶን ኦቴ» ጊዴስ። ጊዶ ኣቲን ሌዌቲ ጋምኢዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዮኣስ ካህነታነ ሌወታ ሺሽድ፥ “ይሁዳ ብድ ህንተ ፆሳ ኬ ላይን ላይን ኦራናዉ እስራኤለ ኡባፈ ሚሸ ሺሽተ፤ ሄሳ ሀእ ኤለስድ ኦተ” ያግስ። ሽን ሌወት ኤለስድ ኦቦኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyo7aasi kahinetanne Leeweta shiishidi, “Yihuda bidi hinte Xoossa keethaa laythan laythan oorathanaw Isra7eele ubbaafe miishe shiishite; hessa ha77i ellesidi oothite” yaagis. Shin Leeweti ellesidi oothibookona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ካህናቱንና ሌዋውያኑን ሰብስቦም፣ “ወደ ይሁዳ ከተሞች ሄዳችሁ የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ በየዓመቱ ለማደስ ገንዘብ ከእስራኤል ሁሉ ሰብስቡ፤ ይህንም አሁኑኑ አድርጉት” አላቸው። ሌዋውያኑ ግን ቸል አሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ ካህናቱንና ሌዋውያኑን በአንድነት ሰብስቦ “ወደ ይሁዳ ከተሞች ሄዳችሁ ለአምላካችሁ ቤት ዓመታዊ እድሳት የሚሆን በቂ ገንዘብ ከእስራኤል ሕዝብ ሁሉ በፍጥነት ሰብስቡ” ሲል አዘዛቸው፤ ሌዋውያኑ ግን ቸል በማለት ዘገዩ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ካህናትን ሌዋውያንን ኣኪቡ ድማ “ናብተን ከተማታት ይሁዳ ኼድኩም፥ ነቲ ዓመት ዓመት ዝግበር ምሕዳስ ቤት ኣምላኽኩም ዝኸውን ገንዘብ ካብ ኵሉ እስራኤል ኣክቡ፤ እዙይ ቀልጢፍኩም ግበርዎ” በሎም። እቶም ሌዋውያን ግና ሸለል በሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቶም ካህናትን ሌዋውያንን ኣኪቡ ድማ፡ ናብተን ከተማታት ይሁዳ ኼድኩም፡ ካብ ዓመት ናብ ዓመት ንምሕዳስ ቤት ኣምላኽኩም ዚኸውን ገንዘብ ካብ ብዘሎ እስራኤል ኣክቡ፡ በዚ ነገር እዚ ኸኣ ቐልጥፉ፡ በሎም። እቶም ሌዋውያን ግና ኣይቀልጠፉን። |