2 Chronicles 24:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዛዕባ ደቁን ኣብ ልዕሊኡ እተጻዕነ ዓብዪ ጾርን ብዛዕባ ምሕዳስ ቤት ኣምላኽን፡ እንሆ፡ ኣብ ታሪኽ መጽሓፍ ነገስታት ተጻሒፉ ኣሎ። ኣማስያ ወዱ ድማ ኣብ ክንድኡ ነገሰ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የልጆቹና በእርሱ ላይ የተደረገው ነገር፥ የእግዚአብሔርንም ቤት ማደሱ፥ እነሆ በነገሥታቱ የታሪክ መጽሐፍ ተጽፎአል። ልጁም አሜስያስ በእርሱ ፋንታ ነገሠ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የልጆቹና በእርሱ ላይ የተደረገው ነገር የእግዚአብሔርንም ቤት ማደሱ፥ እነሆ፥ በነገሥታቱ መጽሐፍ ተጽፎአል። ልጁም አሜስያስ በእርሱ ፋንታ ነገሠ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የልጆቹና በእርሱ ላይ የተደረገው ነገር የጌታንም ቤት ማደሱ፥ እነሆ፥ በነገሥታቱ መጽሐፍ ተጽፎአል። ልጁም አሜስያስ በእርሱ ፋንታ ነገሠ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮኣሻ ናናቱዋባይ፥ አ ቦላ ትምቢትያ ኦዴዳ ዳሮባይነ ጾሳ ጌሻ ጎልያ እ ኦራጽሴዳባይ ካተቱ ታርክያ ማጻፋን ጻፈት ኡቴዳ። ዮኣሽ ሀይቂና፥ አ ሳኣን አ ናአይ አመስያስ ካተቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yo'aasha naanatuwaabay, Aa bolla timbbitiyaa odeedda darobaynne S'oossaa Geeshsha Golliyaa I ooras's'iseeddabay Kaatetuu Taarikiyaa mas'aafan s'aafetti utteedda. Yo'aashi hayk'k'ina, Aa sa'aan Aa na'ay Amesiyaasi kaateteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyo7aasa nayta taarikey, iza gishshas yootettida tinbitetinne Xoossa keeththaa ooraxo taarikey kawota taarike maxaafan xaafetti uttides; Iyo7aasi hayqqiin izasohon iza naa Amasiyaasi kawotides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዮኣሳ ናይታ ታሪኬይ፥ ኢዛ ጊሻስ ዮቴቲዳ ቲንቢቴቲኔ ጾሳ ኬ ኦራጾ ታሪኬይ ካዎታ ታሪኬ ማጻፋን ጻፌቲ ኡቲዴስ፤ ኢዮኣሲ ሃይቂን ኢዛሶሆን ኢዛ ና ኣማሲያሲ ካዎቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄኮ፥ እዮኣሳ አደ ናይታ ታርከይ፥ እያዉ ኦደትዳ ትንብተይነ እ ፆሳ ኬ ኦራዳባይ ካዎታ ታርከ ማፃፋን ፃፈትድ ደኤስ። እዮኣስ ሀይቅን እያ በሳን እያ ናአይ አማስያስ ካዎትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Heko, Iyo7aasa adde nayta taarikey, iyaw odetida tinbiteynne I Xoossa keethaa oorathidabay kawota taarike maxaafan xaafetidi de7ees. Iyo7aasi hayqin iya bessan iya na7ay Amasiyaasi kawotis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የወንዶች ልጆቹ ታሪክ፣ ስለ እርሱ የተነገሩት ብዙ ትንቢቶችና የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ መታደስ በነገሥታቱ የታሪክ መዛግብት ተጽፈዋል። ልጁ አሜስያስም በእርሱ ፈንታ ነገሠ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የኢዮአስ ልጆች ታሪክ፥ በኢዮአስ ላይ ተነግረው የነበሩት የትንቢት ቃላትና ኢዮአስ ቤተ መቅደሱን እንዴት እንዳደሰ በነገሥታት የታሪክ መጽሐፍ መግለጫ ውስጥ ተመዝግቦ ይገኛል፤ በእርሱም እግር ተተክቶ ልጁ አሜስያስ ነገሠ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብዛዕባ ደቁን ብዛዕባ እቲ ኣብ ልዕሊኡ ዝተዘርበ ብዙሕ ትንቢታትን፥ ብዛዕባ ነቲ ቤተ መቕደስ ከመይ ገይሩ ኸም ዘሐደሶ ዝትርኽ ፅሑፍን፥ ኣብቲ ብዛዕባ ትርጓሜ ታሪኽ ነገስታት እስራኤል ዝትርኽ መፅሓፍ ተፅሒፉ ኣሎ። ክንድኡ ድማ ወዱ ኣሜስያስ ነገሰ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብናይ ደቁን ብናይ ብዝሒ እቲ እተጻዕነሉ ግብርን ብናይ ምሕዳስ ቤት ኣምላኽን፡ እንሆ፡ ንሱ ኣብቲ ትርጓሜ መጽሓፍ ነገስታት ተጽሒፉ አሎ። ኣብ ክንዳኡ ድማ ወዱ ኣማስያ ነገሰ። |