2 Chronicles 24:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ኣብ ልዕሊኡ ውዲት ዝኣልሙ እዚኣቶም እዮም። ዛባድ ወዲ ሺማት ዓሞናዊ፡ ዮዛባድ ወዲ ዚምሪት ሞኣባዊ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የገደሉትም የአሞናዊቱ የሰማት ልጅ ዘቡድ፥ የሞዓባዊቱም የሰማሪት ልጅ ኢዮዛብድ ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የተማማሉበትም የአሞናዊቱ የሰምዓት ልጅ ዛባድ፥ የሞዓባዊቱም የሰማሪት ልጅ ዮዛባት ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ያሴሩበትም የአሞናዊቱ የሰምዓት ልጅ ዛባድ፥ የሞዓባዊቱም የሰማሪት ልጅ ዮዛባት ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮኣሻ ቦላ ማቀቴዳዋንቱ አሞኒ ሽምኣት ናኣ ዛባዳነ ሞኣበ ሺምሪት ናኣ ይሆዛባዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yo'aasha bolla mak'etteeddawanttu Amoonii Shim"aati na'aa Zabaadanne Moo'aabe Shiimiriiti na'aa Yihozabaada. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyo7aasa bolla maqettidayti Amoone dere maccas Shim7aati naa Zabaadenne Mo7aabe dere maccas Shimiriiti naa Yihozabaade. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዮኣሳ ቦላ ማቄቲዳይቲ ኣሞኔ ዴሬ ማጫስ ሺምኣቲ ና ዛባዴኔ ሞኣቤ ዴሬ ማጫስ ሺሚሪቲ ና ዪሆዛባዴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዮኣሳ ቦላ ማቀትዳይሳት አሞነ ማጫሰ ስማት ናኣ ዛባዳነ ሞአበ ማጫሰ ስማርት ናኣ ዮዛባታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyo7aasa bolla maqetidaysati Amoone maccase Simaati na7aa Zabadanne Moo7abe maccase Simariti na7aa Yozabaata. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በእርሱ ላይ ያሤሩትም የአሞናዊቱ የሰምዓት ልጅ ዛባድና የሞዓባዊቱ የሰማሪት ልጅ ዮዛባት ነበሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በንጉሡ ላይ ያሤሩትም ሺምዓት ተብላ የምትጠራ የዐሞን ተወላጅ ልጅ የሆነው ዛባድና ሺምሪት ተብላ የምትጠራ የሞአብ ተወላጅ ልጅ የሆነው ይሆዛባድ ናቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ዝተመሓሓሉሉ ድማ ዛባድ ወዲ ሰምዓት ኣሞናዊትን ዮዛባት ወዲ ሰማሪት ሞኣባዊትን ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም እተማሓሐሉሉ ድማ ዛባድ፡ ወዲ ሺምዓት ዓሞናዊትን ዮዛባድ፡ ወዲ ሺምሪት ሞኣባዊትን እዮም። |