2 Chronicles 24:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ቤት እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታቶም ሓዲጎም ንቕዱሳት ኣእዋምን ኣማልኽትን ኣገልገሉ፣ ብሰንኪ በደሎም ድማ ኣብ ልዕሊ ይሁዳን የሩሳሌምን ቍጥዓ መጸ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የአባቶቻቸውንም አምላክ የእግዚአብሔርን ቤት ትተው ባዕድ አምላክንና ጣዖታትን አመለኩ፤ በዚያም ወራት በይሁዳና በኢየሩሳሌም ላይ ቍጣ ወረደ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የአባቶቻቸውንም አምላክ እግዚአብሔርን ትተው የማምለኪያ ዐፀዶችንና ጣዖታትን አመለኩ፤ በዚህ በደላቸውም ምክንያት በይሁዳና በኢየሩሳሌም ላይ ቍጣ ወረደ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የአባቶቻቸውንም አምላክ ጌታን ትተው የማምለኪያ ዐፀዶችንና ጣዖታትን አመለኩ፤ በዚህ በደላቸውም ምክንያት በይሁዳና በኢየሩሳሌም ላይ ቁጣ ወረደ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ መና ጎዳ ባረንቱ ማይዛ አዎቱዋ ጾሳ ጌሻ ጎልያ አጊደ፥ አሼር ምስለቶነ ኤቃቶ ጎይኔድኖ። ኡንቱንቱ ኦዳ ባላ ድራዉ፥ ይሁዳ ቦላነ የሩሳላመ ቦላ ጾሳ ሀንቁ ዎዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu Med'inaa Godaa barenttu mayza aawotuwaa S'oossaa Geeshsha Golliyaa aggiide, Asheeri misiletoonne eek'atoo goynneeddino. Unttunttu ootseedda balaa diraw, Yihudaa bollanne Yerusaalame bolla S'oossaa hank'k'uu wod'd'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti GODAA bantta aawata Xoossa Keeththaa aggidi Asheeri misletassinne eeqa xoossatas goynnida; istti ooththida mooro gishshas Yuhuda bollanne Yerusalaame bolla Xoossa hanqoy wodhdhides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ጎዳ ባንታ ኣዋታ ጾሳ ኬ ኣጊዲ ኣሼሪ ሚስሌታሲኔ ኤቃ ጾሳታስ ጎይኒዳ፤ ኢስቲ ኦዳ ሞሮ ጊሻስ ዩሁዳ ቦላኔ ዬሩሳላሜ ቦላ ጾሳ ሃንቆይ ዎዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ጎዳ ባንታ ማይዛታ ፆሳ ኬ አግድ፥ አሼር ምስለታነ ኤቃታ ጎይንዶሶና። ኤንቲ ቆሁዋ ግሾ ይሁዳ ቦላነ የሩሳላመ ቦላ ጎዳ ሀንቆይ ዎስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti Godaa banta mayzata Xoossa keethaa aggidi, Asheeri misiletanne eeqata goyinnidosona. Enti qohuwa gisho Yihuda bollanne Yerusalaame bolla Godaa hanqoy wodhis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱም የአባቶቻቸውን አምላክ የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ ትተው፣ የአሼራን ዐምዶችና ጣዖታትን አመለኩ፤ በበደላቸውም ምክንያት የእግዚአብሔር ቍጣ በይሁዳና በኢየሩሳሌም ላይ መጣ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ ሰዎቹም በቀድሞ አባቶቻቸው አምላክ በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ውስጥ መስገድ ትተው፥ አሼራ ተብላ ለምትጠራ ሴት አምላክ ጣዖቶችና ምስሎች መስገድ ጀመሩ። ይህንንም ኃጢአት በመሥራታቸው የእግዚአብሔር ቊጣ በይሁዳና በኢየሩሳሌም ላይ ወረደ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነታ ቤት እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታቶም ሓዲጎም ድማ ንሓወልቲ ኣስታሮትን ንጣዖታትን ኣምለኹ። በዝ በደሎም እዙይ ከዓ ኣብ ልዕሊ ይሁዳን ኢየሩሳሌምን ቍጥዓ ወረደ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነታ ቤት እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታቶም ሐዲጎም ድማ ንኣስታርቴታትን ጣኦታትን ኣገልገሉ። በዚ ኣበሳኦም ከኣ ኣብ ልዕሊ ይሁዳን የሩሳሌምን ቊጥዓ መጸ። |