2 Chronicles 24:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ቤት እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታቶም ሓዲጎም ንቕዱሳት ኣእዋምን ኣማልኽትን ኣገልገሉ፣ ብሰንኪ በደሎም ድማ ኣብ ልዕሊ ይሁዳን የሩሳሌምን ቍጥዓ መጸ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የአ​ባ​ቶ​ቻ​ቸ​ው​ንም አም​ላክ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቤት ትተው ባዕድ አም​ላ​ክ​ንና ጣዖ​ታ​ትን አመ​ለኩ፤ በዚ​ያም ወራት በይ​ሁ​ዳና በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ላይ ቍጣ ወረደ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የአባቶቻቸውንም አምላክ እግዚአብሔርን ትተው የማምለኪያ ዐፀዶችንና ጣዖታትን አመለኩ፤ በዚህ በደላቸውም ምክንያት በይሁዳና በኢየሩሳሌም ላይ ቍጣ ወረደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የአባቶቻቸውንም አምላክ ጌታን ትተው የማምለኪያ ዐፀዶችንና ጣዖታትን አመለኩ፤ በዚህ በደላቸውም ምክንያት በይሁዳና በኢየሩሳሌም ላይ ቁጣ ወረደ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ መና ጎዳ ባረንቱ ማይዛ አዎቱዋ ጾሳ ጌሻ ጎልያ አጊደ፥ አሼር ምስለቶነ ኤቃቶ ጎይኔድኖ። ኡንቱንቱ ኦዳ ባላ ድራዉ፥ ይሁዳ ቦላነ የሩሳላመ ቦላ ጾሳ ሀንቁ ዎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu Med'inaa Godaa barenttu mayza aawotuwaa S'oossaa Geeshsha Golliyaa aggiide, Asheeri misiletoonne eek'atoo goynneeddino. Unttunttu ootseedda balaa diraw, Yihudaa bollanne Yerusaalame bolla S'oossaa hank'k'uu wod'd'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti GODAA bantta aawata Xoossa Keeththaa aggidi Asheeri misletassinne eeqa xoossatas goynnida; istti ooththida mooro gishshas Yuhuda bollanne Yerusalaame bolla Xoossa hanqoy wodhdhides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ጎዳ ባንታ ኣዋታ ጾሳ ኬ ኣጊዲ ኣሼሪ ሚስሌታሲኔ ኤቃ ጾሳታስ ጎይኒዳ፤ ኢስቲ ኦዳ ሞሮ ጊሻስ ዩሁዳ ቦላኔ ዬሩሳላሜ ቦላ ጾሳ ሃንቆይ ዎዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ጎዳ ባንታ ማይዛታ ፆሳ ኬ አግድ፥ አሼር ምስለታነ ኤቃታ ጎይንዶሶና። ኤንቲ ቆሁዋ ግሾ ይሁዳ ቦላነ የሩሳላመ ቦላ ጎዳ ሀንቆይ ዎስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti Godaa banta mayzata Xoossa keethaa aggidi, Asheeri misiletanne eeqata goyinnidosona. Enti qohuwa gisho Yihuda bollanne Yerusalaame bolla Godaa hanqoy wodhis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነርሱም የአባቶቻቸውን አምላክ የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ ትተው፣ የአሼራን ዐምዶችና ጣዖታትን አመለኩ፤ በበደላቸውም ምክንያት የእግዚአብሔር ቍጣ በይሁዳና በኢየሩሳሌም ላይ መጣ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ ሰዎቹም በቀድሞ አባቶቻቸው አምላክ በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ውስጥ መስገድ ትተው፥ አሼራ ተብላ ለምትጠራ ሴት አምላክ ጣዖቶችና ምስሎች መስገድ ጀመሩ። ይህንንም ኃጢአት በመሥራታቸው የእግዚአብሔር ቊጣ በይሁዳና በኢየሩሳሌም ላይ ወረደ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነታ ቤት እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታቶም ሓዲጎም ድማ ንሓወልቲ ኣስታሮትን ንጣዖታትን ኣምለኹ። በዝ በደሎም እዙይ ከዓ ኣብ ልዕሊ ይሁዳን ኢየሩሳሌምን ቍጥዓ ወረደ።
Amharic Tigrinya 2011 ነታ ቤት እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታቶም ሐዲጎም ድማ ንኣስታርቴታትን ጣኦታትን ኣገልገሉ። በዚ ኣበሳኦም ከኣ ኣብ ልዕሊ ይሁዳን የሩሳሌምን ቊጥዓ መጸ።