2 Chronicles 24:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዮያዳ ምስ ሞተ ድማ፡ መሳፍንቲ ይሁዳ መጺኦም ኣብ ቅድሚ ንጉስ ሰገዱ። ሽዑ እቲ ንጉስ ሰምዖም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ካህኑ ኢዮ​አ​ዳም ከሞተ በኋላ የይ​ሁዳ አለ​ቆች ገብ​ተው ለን​ጉሡ ሰገዱ፤ ንጉ​ሡም ሰማ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዮዳሄም ከሞተ በኋላ የይሁዳ አለቆች ገብተው ለንጉሡ እጅ ነሡ፤ ንጉሡም እሺ አላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዮዳሄም ከሞተ በኋላ የይሁዳ አለቆች ገብተው ለንጉሡ እጅ ነሡ፤ በዚያን ጊዜ ንጉሡ ሰማቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዮዳሄ ሀይቄዳዋፐ ጉይያን፥ ይሁዳ ካፓቱ ዪደ፥ ጉፋኔድኖ። ያትና፥ ካቲ ኡንቱንቱ ዞርያ ስሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yoodaahe hayk'k'eeddawaappe guyyiyaan, Yihudaa kaappatuu yiide, guufanneeddino. Yaatina, kaatii unttunttu zoriyaa siseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yoodahey hayqqidaappe guye Yuhuda shuumeti yiidi kawozas ba ammaneteththaa qonccisida; izikka istta ekkides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዮዳሄይ ሃይቂዳፔ ጉዬ ዩሁዳ ሹሜቲ ዪዲ ካዎዛስ ባ ኣማኔቴ ቆንጪሲዳ፤ ኢዚካ ኢስታ ኤኪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዮዳሄይ ሀይቅዳፐ ጉየ ይሁዳ ሀላቃት ይድ ካዋ ስንን ጉፋንዶሶና፤ ካዎይ ኤንታ ኦይሻ ስእስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yoodahey hayqidaape guye Yihuda halaqati yidi kawa sinthan gufannidosona; kawoy enta oysha si7is.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዮዳሄ ሞት በኋላ የይሁዳ ሹማምት መጥተው ለንጉሡ ታማኝነታቸውን ገለጡ፤ ንጉሡም አደመጣቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዮዳሄ ከሞተ በኋላ ግን የይሁዳ መሪዎች ወደ ንጉሥ ኢዮአስ መጥተው እጅ በመንሣት ፍላጎታቸውን ገለጡለት፤ እርሱም በሐሳቡ ተስማማ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ድሕሪ ሞት ዮዳሄ ግና እቶም ኣሕሉቕ ይሁዳ መፂኦም ንንጉስ ኢዮኣስ ፍግም ኢሎም ሰገዱሉ፥ ሽዑ እቲ ንጉስ ሰምዖም።
Amharic Tigrinya 2011 ድሕሪ ሞት ዮያዳ ግና እቶም ሓላቑ ይሁዳ መጺኦም ንንጉስ ፍግም በሉሉ። ሽዑ እቲ ንጉስ ሰምዖም።