2 Chronicles 24:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ እስራኤል ንኣምላኽን ንቤቱን ጽቡቕ ስለ ዝገበረ፡ ኣብ ከተማ ዳዊት ኣብ ማእከል ነገስታት ቀበርዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእስራኤልም ጋር፥ ከእግዚአብሔርና ከቤቱም ጋር መልካም ሠርቶአልና በዳዊት ከተማ ከነገሥታቱ ጋር ቀበሩት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእስራኤልም ጋር፥ ከእግዚአብሔርና ከቤቱም ጋር ቸርነትን ሠርቶአልና በዳዊት ከተማ ከነገሥታቱ ጋር ቀበሩት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በእስራኤልም፥ ለጌታና ለቤቱም ቸርነትን ሠርቶአልና በዳዊት ከተማ ከነገሥታቱ ጋር ቀበሩት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮዳሄ እስራኤላን ጾሳዉነ ጾሳ ጌሻ ጎልያዉ ሎኦባ ኦዳ ድራዉ፥ ዳዊታ ካታማን ካተቱዋ ማካናን አ ሞጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yoodaahe Israa'eelan S'oossawunne S'oossaa Geeshsha Golliyaw lo"obaa ootseedda diraw, Daawita Kataman kaatetuwaa makkaanan Aa moogeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yoodahey Isra7eelen Xoossassinne Xoossa Keeththas lo7o miish ooththida gishshas Dawite kataman kawota duufon moogida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዮዳሄይ ኢስራኤሌን ጾሳሲኔ ጾሳ ኬስ ሎኦ ሚሽ ኦዳ ጊሻስ ዳዊቴ ካታማን ካዎታ ዱፎን ሞጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዮዳሄይ እስራኤለን ፆሳስነ ፆሳ ኬስ ሎኦባ ኦዳ ግሾ ዳዊታ ካታማን ካዎታ ዱፎን እያ ሞግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yoodahey Isra7eelen Xoossasinne Xoossa keethaas lo77oba oothida gisho Dawita kataman kawota duufon iya moogidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱም በእስራኤል ውስጥ ለእግዚአብሔርና ለቤተ መቅደሱ መልካም ሠርቷልና በዳዊት ከተማ በነገሥታቱ መቃብር ተቀበረ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱ ለእስራኤል ሕዝብ፥ ለእግዚአብሔርና ለቤተ መቅደሱ ስለ ሰጠው አገልግሎት ውለታ በዳዊት ከተማ በሚገኘው በነገሥታት መካነ መቃብር ቀበሩት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ እስራኤል ንእግዚኣብሄርን ነታ ቤቱን ፅቡቕ ስለ ዝገበረ ድማ፥ ኣብ መቓብር ነገስታት ኣብ ከተማ ዳዊት ቀበርዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ እስራኤል ንኣምላኽ ነታ ቤቱን ጽቡቕ ሰል ዝገበረሎም ድማ፡ ምስቶም ነገስታት ኣብ ከተማ ዳዊት ቀበርዎ። |