2 Chronicles 24:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምስ ወድኡ ድማ፡ ነቲ ዝተረፈ ገንዘብ ናብ ንጉስን ናብ ዮያዳን ኣምጽእዎ፡ ካብኡ ንቤት የሆዋ እተሰርሐ ኣቕሓ፡ ብሓባር ንኸገልግልን ንመስዋእቲ ዚስውኣሉን ኣቕሓ፡ ማንካን ኣቕሓ ወርቅን ብሩርን ኣቕረብዎ። ብዅሉ መዓልትታት ዮያዳ ድማ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ዚሓርር መስዋእቲ የቕርቡ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በጨረሱም ጊዜ የተረፈውን ገንዘብ ወደ ንጉሡና ወደ ካህኑ ኢዮአዳ ፊት አመጡ፤ እነርሱም ለእግዚአብሔር ቤት ዕቃ፥ ለአገልግሎትና ለቍርባን ዕቃ፥ ለጭልፋዎችም፥ ለወርቅና ለብርም ዕቃ አደረጉት። በኢዮአዳም ዘመን ሁሉ ለእግዚአብሔር ቤት የሚቃጠል መሥዋዕት ሁልጊዜ ያቀርቡ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በጨረሱም ጊዜ የተረፈውን ገንዘብ በንጉሡና በዮዳሄ ፊት አመጡ፤ እነርሱም ለእግዚአብሔር ቤት ዕቃ፥ ለአገልግሎትና ለቍርባን ዕቃ፥ ለጭልፋዎችም፥ ለወርቅና ለብርም ዕቃ አደረጉት። በዮዳሄም ዘመን ሁሉ ለእግዚአብሔር ቤት የሚቃጠል መሥዋዕት ሁልጊዜ ያቀርቡ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በጨረሱም ጊዜ የተረፈውን ገንዘብ በንጉሡና በዮዳሄ ፊት አመጡ፤ በእርሱም ለጌታ የቤት ዕቃ፥ የአገልግሎትና የቁርባን ዕቃ፥ ሙዳዮቹም፥ የወርቅና የብርም ዕቃ ተሠራበት። በዮዳሄም ዘመን ሁሉ በጌታ ቤት የሚቃጠል መሥዋዕት ሁልጊዜ ያቀርቡ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኦሳንቻቱ ጌሻ ጎልያ ኦራጽሱዋ ፖሌዳ ዎደ፥ ፓላሄዳ ዎርቃነ ብራ ካትያኮነ ዮዳሄኮ አሄድኖ። ያትና ኡንቱንቱ ሄ ዎርቃንነ ብራን መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ግዶ ኦሶ ማድያ ሚሻቱዋ፥ ጹግያ ያርሾ ሀንያ ሳነቱዋነ ሀራ ዱማ ዱማ ሚሻቱዋ ኦስሴድኖ። ዮዳሄ ደኤዳ ላይን መና ጎዳ ጌሻ ጎልያን ጹግያ ያርሹዋ ኡባ ዎደ ኡንቱንቱ ያርሺኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Oosanchchatuu Geeshsha Golliyaa ooras's'isuwaa poleedda wode, palaheedda work'k'aanne biraa kaatiyaakkonne Yoodaahekko aheeddino. Yaatina unttunttu he work'k'aaninne biran Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa giddo oosoo maaddiyaa miishshatuwaa, s'uuggiyaa yarshshoo haniyaa saanetuwaanne hara dumma dumma miishshatuwaa oosisseeddino. Yoodaahe de'eedda laytsan Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaan s'uuggiyaa yarshshuwaa ubbaa wode unttunttu yarshshiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Oosanchchati Keeththaa ooraththi giigidaappe guye palahida worqqaanne biraa kawozakkonne Yoodahekko ehida; isttika he worqqaaninne biraan Xoossa Keeththaa giddo oosos maaddiza miishshata, xuugettiza yarshos go7ettiza saanetanne hara dumma dumma miishshata oosisida. Yoodahey shemppora paxa diza layth ubbaan Xoossa Keeththan xuugettiza yarshoy ubba wode yarshettees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኦሳንቻቲ ኬ ኦራ ጊጊዳፔ ጉዬ ፓላሂዳ ዎርቃኔ ቢራ ካዎዛኮኔ ዮዳሄኮ ኤሂዳ፤ ኢስቲካ ሄ ዎርቃኒኔ ቢራን ጾሳ ኬ ጊዶ ኦሶስ ማዲዛ ሚሻታ፥ ጹጌቲዛ ያርሾስ ጎኤቲዛ ሳኔታኔ ሃራ ዱማ ዱማ ሚሻታ ኦሲሲዳ። ዮዳሄይ ሼምፖራ ፓጻ ዲዛ ላይ ኡባን ጾሳ ኬን ጹጌቲዛ ያርሾይ ኡባ ዎዴ ያርሼቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳ ኬ ኦራ ኦሶይ ዉርዳ ዎደ ፓላህዳ ዎርቃነ ብራ ካዋኮነ ዮዳሄኮ ኤህዶሶና። ኤንቲ ሄ ዎርቃነ ብራ ፆሳ ኬ ጋ ኦሱዋስ ጎኤትያ ሚሸታ፥ ፁሳ ያርሾስ ሀንያ ሳነታነ ሀራ ዱማ ዱማ ሚሸታ ኦዶሶና። ዮዳሄይ ደእዳ ላይን ኡባን ፆሳ ኬን ፁሳ ያርሾይ ያርሸቴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossa keetha ooratho oosoy wurida wode palahida worqanne bira kawuwakonne Yoodaheko ehidosona. Enti he worqanne bira Xoossa keethaa gaatha oosuwas go7etiya miisheta, xuussa yarshos haniya saanetanne hara dumma dumma miisheta oothidosona. Yoodahey de7ida laythan ubban Xoossa keethan xuussa yarshoy yashetees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከጨረሱም በኋላ ቀሪውን ገንዘብ ወደ ንጉሡና ወደ ዮዳሄ አመጡ፤ በገንዘቡም የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ዕቃዎች ማለትም ለአገልግሎትና ለሚቃጠል መሥዋዕት የሚውሉ ዕቃዎች እንደዚሁም ጭልፋዎችና ሌሎች የወርቅና የብር ዕቃዎችም ተሠሩ። ዮዳሄ በሕይወት በነበረበት ዘመን ሁሉ በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ የሚቃጠል መሥዋዕት ዘወትር ይቀርብ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእድሳቱ ሥራ ባለቀ ጊዜም ቀሪው ገንዘብ ለንጉሥ ኢዮአስና ለካህኑ ዮዳሄ ተሰጠ፤ እነርሱም በዚህ ወርቅ ለቤተ መቅደሱ አገልግሎትና ለመሥዋዕት የሚውሉ ሳሕኖችንና ሌሎች ልዩ ልዩ ዕቃዎችን ገዙ። ዮዳሄ በሕይወት በነበረበት ዘመን ሁሉ ዘወትር በቤተ መቅደስ መሥዋዕት ይቀርብ ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምስ ወድኡ ድማ ነቲ ዝተረፈ ገንዘብ ናብ ንጉስ ኢዮኣስን ካህን ዮዳሄን ኣምፅእዎ፤ ካብኡ ድማ ንቤት እግዚኣብሄር ዝኸውን፥ ኣቑሑ ንኣገልግሎትን ንዝቃፀል መስዋእትን፥ ውንጭሕትታትን ጭልፋታትን ካልእ ኣቑሑ ወርቅን ብሩርን ገበሩ። ዮዳሄ ኽሳዕ ዘሎ ኸዓ ኣብታ ቤት እግዚኣብሄር ኵልሻዕ ዝቃፀል መስዋእቲ የቕርቡ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምስ ወድኡ ኸኣ፡ ነቲ ዝተረፈ ገንዘብ ናብ ቅድሚ ንጉስን ዮያዳን ኣምጽእዎ፡ ካብኡ ድማ ቓሑ ንቤት እግዚኣብሄር፡ ኣቓሑ ንኣገልግሎትን ንዚሐርር መስዋእትን፡ ማናኩን ኣቓሑ ወርቅን ብሩርን ገበሩ። ዮያዳ ኽሳዕ ዘሎ ኸኣ ኣብታ ቤት እግዚኣብሄር ኲሉጊዜ ዚሐርር መስዋእቲ የዕርጉ ነበሩ። |