2 Chronicles 24:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እቶም ዓየይቲ ይዓዩ ነበሩ፣ እቲ ዕዮ ድማ ብኣታቶም ተዛዘመ፣ ንቤት ኣምላኽ ከኣ ኣብ ኵነታታ ኣቐሚጦም ኣበርትዕዋ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሠራተኞችም ሠሩ፤ ሥራውም ሁሉ በእጃቸው ተፈጸመ፤ የእግዚአብሔርንም ቤት እንደ ቀድሞው ሥራ መለሱ፤ አጽንተውም አቆሙት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሠራተኞችም ሠሩ፥ የፈረሰውም በእጃቸው ተጠገነ፤ የእግዚአብሔርንም ቤት እንደ ቀድሞው ሥራ መለሱ፥ አጽንተውም አቆሙት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሠራተኞችም ሠሩ፥ የፈረሰውም በእጃቸው ተጠገነ፤ የጌታንም ቤት ቀድሞ ወደ ነበረበት ሁኔታ መለሱት፥ አጽንተውም አቆሙት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኦሳንቻቱ ጾሳ ጌሻ ጎሊ ባዬዳዋ ምን ኦደ፥ ባረንቱ ኩሽያን ካሰዋዳን ኦራጽሴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Oosanchchatuu S'oossaa Geeshsha Gollii bayeeddawaa min ootsiide, barenttu kushiyan kasewaadan ooras's'iseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Oosanchchati mino gidida gishshas Xoossa Keeththay moorettidayssa minni ooththidi bantta kushen kaseyssa mala ooraxissi keexxida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኦሳንቻቲ ሚኖ ጊዲዳ ጊሻስ ጾሳ ኬይ ሞሬቲዳይሳ ሚኒ ኦዲ ባንታ ኩሼን ካሴይሳ ማላ ኦራጺሲ ኬጺዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኦሳንቾት ፆሳ ኬ ምን ኦድ ካሰይሳዳ ኦራዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Oosanchoti Xoossa keethaa minni oothidi kaseysada oorathidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሥራው ላይ የተሰማሩት ሰዎች ትጉሃን ስለ ነበሩ፣ ሥራው በእጃቸው ተከናወነ፤ የእግዚአብሔርንም ቤተ መቅደስ ቀደም ሲል በነበረው ዐይነት ዐደሱት፤ አጠናከሩትም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሠራተኞቹም በብርቱ ትጋት በመሥራት ቤተ መቅደሱን ቀድሞ በነበረው ሁኔታ በጥሩ አኳኋን አደሱት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ሰራሕቲ ኸዓ ኣበርቲዖም ይሰርሑ ነበሩ። እቲ ዝፈረሰውን ብኢዶም ተሓደሰ። ነታ ቤት እግዚኣብሄር ከምታ ናይ ቀደማ ገይሮም ኣዐርዮም ኣፅንዕዋ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ዓየይቲ ኸኣ ይዐዩ ነበሩ፡ እቲ ዕዮ ድማ ብኢዶም እናወሰኸ ሰልጠነ እሞ፡ ነታ ቤት ኣምላኽ ከምታ ናይ ቀደማ ገይሮም ኣዐርዮም ኣጽንዕዋ። |