2 Chronicles 24:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኰነ ድማ፡ እቲ ሳጹን ብኢድ ሌዋውያን ናብ ቤት ንጉስ ኣምጽእዎ፣ ብዙሕ ገንዘብ ከም ዘሎ ምስ ረኣዩ፡ እቲ ጸሓፊ ንጉስን ርእሲ ሊቀ ኻህናትን መጺኦም ነቲ ሳጹን ባዶ ገበሩ። ወሲዱ ድማ ተሰኪሙ ናብ ቦታኡ መለሰ። ስለዚ መዓልቲ መዓልቲ ገይሮም ብብዝሒ ገንዘብ ይእክቡ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሣጥ​ኑም በሌ​ዋ​ው​ያን እጅ ወደ ንጉሡ ሹሞች በደ​ረሰ ጊዜ፥ ብዙ ገን​ዘ​ብም እን​ዳ​ለ​በት ባዩ ጊዜ፥ የን​ጉሡ ጸሓ​ፊና የሊቀ ካህ​ናቱ ሹም እየ​መጡ ብሩን ከሣ​ጥን ያወጡ ነበር፤ ሣጥ​ኑ​ንም ደግሞ ወደ ስፍ​ራው ይመ​ል​ሱት ነበር። እን​ዲ​ሁም በየ​ቀኑ ያደ​ርጉ ነበር፤ ብዙም ገን​ዘብ ሰበ​ሰቡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሣጥኑም በሌዋውያን እጅ ወደ ንጉሡ ሹማምት በደረሰ ጊዜ፥ ብዙ ገንዘብም እንዳለበት ባየ ጊዜ፥ የንጉሡ ጸሐፊና የዋነኛው ካህን ሹም እየመጡ ብሩን ከሣጥን ያወጡ ነበር፥ ሣጥኑንም ደግሞ ወደ ስፍራው ይመልሱት ነበር። እንዲሁም በየቀኑ ያደርጉ ነበር፥ ብዙም ገንዘብ አከማቹ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሣጥኑም በሌዋውያን እጅ ወደ ንጉሡ ሹማምንት በመጣ ጊዜ፥ ብዙ ገንዘብም እንዳለበት ባየ ጊዜ፥ የንጉሡ ጸሐፊና የታላቁ ካህን ሹም እየመጡ ብሩን ከሣጥኑ ውስጥ ያወጡ ነበር፥ ሣጥኑንም ደግሞ ወደ ስፍራው ይመልሱት ነበር። እንዲህም በየቀኑ ያደርጉ ነበር፥ ብዙም ገንዘብ አከማቹ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሳጽኒ ሌዋቱ ባጋና ካትያ ኦሳንቻቱዋኮ ጋክና፥ ሳጽንያ ግዱዋን ዳሮ ሚሻይ ዳጋቴዳዋ ኡንቱንቱ በኤዳ ዎደ ኡባን፥ ካትያ ጻፊነ ቄሰ ኡባቱዋ ካፑ ሱንዳ ብታኒ ዪኖ፤ ሳጽንያፐ ሚሻ ከሲኖ፤ ሳጽንያ ሳኣን ዛር ዎኖ። ኡንቱንቱ ኡባ ጋላስ ሄዋዳን ኦደ፥ ዳሮ ሻሉዋ ዳጋዬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Saas'inii Leewatuu baggana kaatiyaa oosanchchatuwaakko gakkina, saas'iniyaa gidduwaan daro miishshay dagatteeddawaa unttunttu be'eedda wode ubbaan, kaatiyaa s'aafiinne k'eese ubbatuwaa kaappuu suntseedda bitanii yiino; saas'iniyaappe miishshaa kesiino; saas'iniyaa sa'aan zaari wotsino. Unttunttu ubbaa gallassi hewaadan ootsiide, daro shaluwaa dagayeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Saaxinezi Leweta baggara kawo shuumetakko gakkiin iza giddon daro miishshi dagattidayssa istti be7ida wode ubbaan kawo xaafeynne qeeseta halaqay yiidi saaxineppe miishshaa kessidi saaxineza izasohon zaari woththeettes; istti ubba gallas hessa mala ooththidi daro miish dagasida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳጺኔዚ ሌዌታ ባጋራ ካዎ ሹሜታኮ ጋኪን ኢዛ ጊዶን ዳሮ ሚሺ ዳጋቲዳይሳ ኢስቲ ቤኢዳ ዎዴ ኡባን ካዎ ጻፌይኔ ቄሴታ ሃላቃይ ዪዲ ሳጺኔፔ ሚሻ ኬሲዲ ሳጺኔዛ ኢዛሶሆን ዛሪ ዎቴስ፤ ኢስቲ ኡባ ጋላስ ሄሳ ማላ ኦዲ ዳሮ ሚሽ ዳጋሲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳፅነይ ሌወታ ባጋራ ካዎ ሞርናታኮ ጋክን ሳፅንያ ግዶን ዳሮ ሚሸይ ዳጋየትዳይሳ በእዳ ዎደ ኡባን ካዎ ፃፈይነ ካህነ ሀላቃይ ይድ ሳፅንያፐ ሚሸ ከስድ ሳፅንያ በሳን ዛር ዎሶና። ኤንቲ ኡባ ዎደ ሄሳ ኦድ ዳሮ ሚሸ ዳጋይዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Saaxiney Leeweta baggara kawo moorinnatako gakin saaxiniya giddon daro miishey dagaayetidaysa be7ida wode ubban kawo xaafeynne kahine halaqay yidi saaxiniyape miishe kessidi saaxiniya bessan zaari wothoosona. Enti ubba wode hessa oothidi daro miishe dagaayidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሣጥኑ በሌዋውያኑ እጅ ወደ ንጉሡ ሹማምት በሚደርስበት ጊዜ፣ እነርሱም በውስጡ ብዙ ገንዘብ መኖሩን በሚያዩበት ጊዜ ሁሉ፣ የቤተ መንግሥቱ ጸሓፊና የሊቀ ካህናቱ ሹም ይመጡና ሣጥኑን አጋብተው ወደ ቦታው ይመልሱት ነበር። ይህን በየቀኑ በማድረግ እጅግ ብዙ ገንዘብ ሰበሰቡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሌዋውያኑም ሣጥኑን ወስደው ኀላፊዎች ለሆኑት ለመንግሥት ባለሥልጣኖች በየቀኑ ያስረክቡት ነበር። ሣጥኑ በገንዘብ በሞላ ቊጥር የቤተ መንግሥቱ ጸሐፊና የካህናት አለቃው እንደ ራሴ ገንዘቡን ከሣጥኑ አውጥተው ከወሰዱ በኋላ፥ ሣጥኑን መልሰው በቦታው ያኖሩት ነበር፤ በዚህ ዐይነት ብዙ ገንዘብ ሰበሰቡ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ሳፁን ብኢድ እቶም ሌዋውያን ናብ ሹመኛታት ንጉስ ምስ በፅሐን፥ ብዙሕ ገንዘብ ከም ዘለዎውን ምስ ረአዩ፥ እቲ ናይ ንጉስ ፀሓፍን እቲ ናይ ሊቀ ካህናት ሹምን ከዓ እናመፁ ነቲ ገንዘብ ካብቲ ሳፁን የውፅእዎ ነበሩ። ነቲ ሳፁን ድማ ናብ ቦታኡ ይመልስዎ ነበሩ። ከምዙይ ገይሮም ከዓ በብመዓልቱ ብዙሕ ገንዘብ ኣከቡ።
Amharic Tigrinya 2011 ኰነ ኸኣ፡ ነቲ ሳጹን ብኢድ እቶም ሌዋውያን ናብቶም ቈጸርቲ ንጉስ ዜምጽኡሉ ጊዜ ምስ በጽሔት፡ ኣብኡ ኸኣ ብዙሕ ገንዘብ ከም ዘሎ ምስ ረኣዩ፡ ናይ ንጉስ ጸሓፍን እቲ ናይ ሊቀ ኻህናት ቈጻርን መጹ፡ ነቲ ሳጹን ገልቢጦም ከኣ ናብ ቦታኡ መለስዎ። ካብ መዓልቲ ንመዓልቲ ኸምኡ ገበሩ እሞ ብዙሕ ገንዘብ ኣከቡ።