2 Chronicles 24:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኵሎም መሳፍንትን ብዘሎ ህዝብን ድማ ተሓጐሱ፡ ኣእትዮም ድማ ክሳዕ ዚውድኡ ናብቲ ሳጹን ደርበዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አለ​ቆ​ቹና ሕዝ​ቡም ሁሉ ሰጡ፤ እስ​ኪ​ሞ​ላም ድረስ በሣ​ጥኑ ውስጥ አስ​ገ​ቡት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አለቆቹና ሕዝቡም ሁሉ ደስ ብሎአቸው አቀረቡት፥ እስኪሞላም ድረስ በሣጥኑ ውስጥ ጣሉት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አለቆቹና ሕዝቡም ሁሉ ደስ ብሎአቸው ግብሩን አመጡ፥ እስኪሞላም ድረስ በሣጥኑ ውስጥ ጣሉት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካፓቱነ አሳይ ኡባይ ናሸቲደ፥ ጊራይ ሳጽንያ ኩማና ጋካናዉ፥ አን የጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kaappatuunne Asay ubbay nashettiidde, giiray saas'iniyaa kumana gakkanaw, an yeggeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin shuumetinne asay ubbay ufayetti kessida miishshazi saaxine kumana gakkanaas izan yeggida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ሹሜቲኔ ኣሳይ ኡባይ ኡፋዬቲ ኬሲዳ ሚሻዚ ሳጺኔ ኩማና ጋካናስ ኢዛን ዬጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀላቃትነ አሳ ኡባይ ኡፋይትድ ሳፅነይ ኩማና ጋካናዉ ጊራ የግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Halaqatinne asa ubbay ufaytidi saaxiney kumana gakanaw giira yeggidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሹማምቱ ሁሉ፣ ሕዝቡም ሁሉ ግብሩን በደስታ አመጡ፤ እስኪሞላም ድረስ በሣጥኑ ውስጥ ጨመሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህም ሕዝቡንና መሪዎቹን ሁሉ ደስ ስላሰኛቸው ገንዘብ በማምጣት ሣጥኑን ሞሉት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሎም ኣሕሉቕን ኵሎም ህዝብን ከዓ ተሓጕሶም ገንዘብ ኣምፅኡ፤ እቲ ሳፁን ክሳዕ ዝመልእ ከዓ ኣእተዉ።
Amharic Tigrinya 2011 ኲሎም ሓላቑን ብዘለዉ ህዝብን ከኣ ተሐጒሶም ገንዘብ ኣምጽኡ እሞ ኽሳዕ ዚውዳእ ናብቲ ሳጹን ኣእተውዎ።