2 Chronicles 24:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዮኣስ ኪነግስ ከሎ ወዲ ሾብዓተ ዓመት ነበረ፣ ኣብ የሩሳሌም ድማ ኣርብዓ ዓመት ነገሰ። ስም ኣዲኡ እውን ስብጃ ናይ ብኤርሸባ እያ ነይራ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢዮአስም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሰባት ዓመት ልጅ ነበረ፤ በኢየሩሳሌምም አርባ ዓመት ነገሠ፤ እናቱ ሳብያ የተባለች የቤርሳቤህ ሴት ነበረች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢዮአስም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሰባት ዓመት ልጅ ነበረ፥ በኢየሩሳሌምም አርባ ዓመት ነገሠ፤ እናቱም ሳብያ የተባለች የቤርሳቤህ ሴት ነበረች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢዮአስም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሰባት ዓመት ልጅ ነበረ፥ በኢየሩሳሌምም አርባ ዓመት ነገሠ፤ እናቱም ሳብያ የተባለች የቤርሳቤህ ሴት ነበረች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮኣሽ ካተትያ ዎደ፥ ላይይ አዉ ላፑና፤ እ የሩሳላመን ኦይታሙ ላይ ካተቴዳ። አ ዳይ ሱንይ ጺብያ፤ አ በርሳበሀ ካታማፐ ዬዳ አሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yo'aashi kaatetiyaa wode, laytsay aw laappuna; I Yerusaalamen oytamu laytsaa kaateteedda. Aa daay suntsay S'iibiya; Aa Berssaabeha katamaappe yeedda asaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyo7aasi kawotiza wode izas layththay laappuna; izi Yerusalaamen 40 layth kawotides; iza aayey sunththi Ziibiyo; iza Bersaabehe katamappe yida asa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዮኣሲ ካዎቲዛ ዎዴ ኢዛስ ላይይ ላፑና፤ ኢዚ ዬሩሳላሜን 40 ላይ ካዎቲዴስ፤ ኢዛ ኣዬይ ሱን ዚቢዮ፤ ኢዛ ቤርሳቤሄ ካታማፔ ዪዳ ኣሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዮኣስ ካዎትያ ዎደ እያዉ ላይ ላፑና፤ እ የሩሳላመን ኦይታሙ ላይ ካዎትስ። እያ አየ ሱንይ ሳቦ፤ እያ በርሳበ ማጫስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyo7aasi kawotiya wode iyaw laythi laapuna; I Yerusalaamen oytamu laythi kawotis. Iya aaye sunthay Saabo; iya Barsaabe maccas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢዮአስ በነገሠ ጊዜ፣ ዕድሜው ሰባት ዓመት ነበር፤ በኢየሩሳሌም ተቀምጦም አርባ ዓመት ገዛ። እናቱ ሳብያ የተባለች የቤርሳቤህ ሴት ነበረች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢዮአስ በሰባት ዓመቱ የይሁዳ ንጉሥ ሆነ፤ መኖሪያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ አርባ ዓመት ገዛ፤ እናቱም ጺቢያ ተብላ የምትጠራ የቤርሳቤህ ከተማ ተወላጅ ነበረች፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢዮኣስ ክነግስ እንተሎ፥ ወዲ ሸውዓተ ዓመት ነበረ፤ ኣብ ኢየሩሳሌም ኮይኑ ኸዓ ኣርብዓ ዓመት ገዝአ። እኖኡ ሳብያ እትበሃል በዓልቲ ቤርሳቤህ ነበረት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዮኣስ ኪነግስ ከሎ፡ ወዲ ሾብዓተ ዓመት ነበረ፡ ኣብ የሩሳሌም ከኣ ኣርብዓ ዓመት ገዝኤ። ስም ኣዲኡ ድማ ጺብያ፡ ንሳ ኻብ ብኤር ሸባዕ እያ። |