2 Chronicles 23:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሌዋውያንን ብዘሎ ይሁዳን ድማ ከምቲ ኻህን ዮያዳ ዝኣዘዞ ዅሉ ገበሩ፣ ነፍሲ ወከፍ ድማ ነቶም ብሰንበት ዚኣትዉ ሰቡ ምስቶም ብሰንበት ዚወጹ ወሰደ። እቲ ኻህን ዮያዳ ኣይሰጎገን እዩ እሞ። እቶም ኮርሳት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሌዋ​ው​ያ​ንና ይሁ​ዳም ሁሉ ካህኑ ኢዮ​አዳ ያዘ​ዘ​ውን ሁሉ አደ​ረጉ፤ ካህ​ኑም ኢዮ​አዳ ሰሞ​ነ​ኞ​ቹን አላ​ሰ​ና​በ​ተም ነበ​ርና እያ​ን​ዳ​ንዱ ከሰ​ን​በት መጀ​መ​ሪያ እስከ ሰን​በት መጨ​ረሻ ሰዎ​ችን ወሰደ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሌዋውያንና ይሁዳም ሁሉ ካህኑ ዮዳሄ ያዘዘውን ሁሉ አደረጉ፤ ካህኑም ዮዳሄ ሰሞነኞቹን አላሰናበተም ነበርና እያንዳንዱ በሰንበት ቀን ይገቡ የነበሩትን በሰንበትም ቀን ይወጡ የነበሩትን ሰዎች ወሰደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሌዋውያንና ይሁዳም ሁሉ ካህኑ ዮዳሄ ያዘዘውን ሁሉ አደረጉ፤ ካህኑም ዮዳሄ ሰሞነኞቹን አላሰናበተም ነበርና እያንዳንዱ በሰንበት ቀን ይገቡ የነበሩትን በሰንበትም ቀን ይወጡ የነበሩትን ሰዎች ወሰደ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሌዋቱነ ይሁዳ አሳይ ኡባይ ቄሲ ዮዳሄ አዛዜዳዋ ኡባ ኦድኖ። ቄሲ ዮዳሄ ሳምባታን ኦሱዋፐ ከሳናዉ በስያ ሌዋቱዋ ከሲደ የድቤና። ሄዋ ድራዉ፥ ናጉዋ ካላይ ጋኬዳዋንቱካ ናጉዋ ካላን ፖሌዳዋንቱካ ኡባይ ያን ደኢኖ። ሄዋን ካፓቶ አካናዉ ግድያ አሳይ ደኤ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Leewatuunne Yihudaa Asay ubbay k'eesii Yoodaahe azazeeddawaa ubbaa ootseeddino. K'eesii Yoodaahe Sambbatan oosuwaappe kesanaw bessiyaa Leewatuwaa kessiide yeddibeenna. Hewaa diraw, naaguwaa kaalay gakkeeddawanttukka naaguwaa kaalan poleeddawanttukka ubbay yaan de'iino. Hewan kaappatoo akkanaw gidiyaa Asay de'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Lewetinne Yuhuda asay ubbay qeese Yoodahey azazidayssa ubbaa ooththida; qeese Yoodahey naagizaytappe oonakka kessi yeddontta gishshas issoy issoy sambata gallas ooso gelizaytanne oosoppe keziza ba asata ekki bees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሌዌቲኔ ዩሁዳ ኣሳይ ኡባይ ቄሴ ዮዳሄይ ኣዛዚዳይሳ ኡባ ኦዳ፤ ቄሴ ዮዳሄይ ናጊዛይታፔ ኦናካ ኬሲ ዬዶንታ ጊሻስ ኢሶይ ኢሶይ ሳምባታ ጋላስ ኦሶ ጌሊዛይታኔ ኦሶፔ ኬዚዛ ባ ኣሳታ ኤኪ ቤስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሌወትነ ይሁዳ አሳ ኡባይ ካህነይ ዮዳሄይ ኪትዳ ኡባ ኦዶሶና። ካህነይ ዮዳሄይ ኦሶፐ ከያናዉ በሲያ ሌወታ ከስድ የድቦና ግሾ፥ እሶይ እሶይ ሳምባታ ጋላስ ኦሶ ገለይሳታነ ኦሶፐ ከይያ ባ አሳ ኤክስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Leewetinne Yihuda asa ubbay kahiney Yoodahey kiitida ubbaa oothidosona. Kahiney Yoodahey oosope keyanaw bessiya Leeweta kessidi yeddiboonna gisho, issoy issoy Sambaata gallas ooso geleysatanne oosope keyiya ba asaa ekis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሌዋውያኑና ይሁዳ ሁሉ ልክ ካህኑ ዮዳሄ እንዳዘዘው አደረጉ፤ ካህኑ ዮዳሄ ከጥበቃ ክፍሎች የትኛውንም አላሰናበተም ነበርና፣ እያንዳንዱ በሰንበት ቀን በሥራ ላይ የሚሰማሩትንና ከሥራ የሚወጡትን የራሱን ሰዎች ወሰደ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሌዋውያንና የይሁዳ ሕዝብ ካህኑ ዮዳሄ የሰጣቸውን መመሪያ ሁሉ ፈጸሙ፤ ዮዳሄም አገልግሎታቸውን ፈጽመው በሰንበት ቀን ከሥራ ነጻ መሆን የሚገባቸው ሌዋውያን አላሰናበታቸውም ነበር፤ ስለዚህ ለዘብ ጥበቃ የሚሰማሩትና ከዘብ ጥበቃ ነጻ የሆኑት እዚያው ስለ ነበሩ የጦር መኰንኖቹ በቂ ሰዎች ነበሩአቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዮዳሄ፥ ነቶም ክሰርሑ ዝሓደሩ ኣየሰናበቶምን ነበረ እሞ፥ እቶም ሌዋውያንን ኵሎም ይሁዳን፥ ከምቲ ዅሉ ኻህን ዮዳሄ ዝኣዘዞም ገበሩ፤ ነፍሲ ወከፍ ነቶም ብሰንበት ናብ ስራሕ ዝኣትዉ ምስቶም ብሰንበት ካብ ስራሕ ዝወፁ ገይሮም፥ ሰሰቦም ይወስዱ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ኻህን ዮያዳ፡ ነቶም ክፍልታት ኣየሰናበቶምን ነበረ እሞ፡ እቶም ሌዋውያንን ብዘለዉ ይሁዳን ከምቲ ኻህን ዮያዳ ዝኣዘዞም ኲሉ ገበሩ፡ ነፍሲ ወከፍ ነቶም ብሰንበት ዚኣትው ምስቶም ብሰንበት ዚወጹ ገይሮም፡ ሰሰቦም ይወስድዎም ነበሩ።