2 Chronicles 23:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሌዋውያን ድማ ነፍሲ ወከፎም ኣጽዋሩ ኣብ ኢዱ ሒዞም ነቲ ንጉስ ይስሕብዎ። ካልእ ናብታ ቤት ዝኣተወ ድማ ክቕተል ኣለዎ፤ ንጉስ ክኣቱ ከሎን ክወጽእ ከሎን ግና ምስኡ ኩን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሌዋ​ው​ያ​ንም የጦር መሣ​ሪ​ያ​ቸ​ውን በእ​ጃ​ቸው ይዘው ንጉ​ሡን በዙ​ሪ​ያው ይክ​በ​ቡት፤ ወደ ቤቱም የሚ​ገባ ይገ​ደል፤ ንጉ​ሡም ሲገ​ባና ሲወጣ ከእ​ርሱ ጋር ሁኑ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሌዋውያንም የጦር መሣሪያቸውን በእጃቸው ይዘው ንጉሡን በዙሪያው ይክበቡት፤ ወደ ቤቱም የሚገባ ይገደል ንጉሡም ሲገባና ሲወጣ ከእርሱ ጋር ሁኑ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሌዋውያንም የጦር መሣሪያቸውን በእጃቸው ይዘው ንጉሡን በዙሪያው ይክበቡት፤ ወደ ቤቱም የሚገባ ይገደል ንጉሡም ሲገባና ሲወጣ ከእርሱ ጋር ሁኑ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሌዋቱ ኡባይ ባረንቱ ኦላ ሚሻ ባረንቱ ኩሽያን ኩሽያን ኦይቂደ፥ ካትያ ግዶዪደ፥ ካቲ ከስያ ዎደነ ገልያ ዎደ ኡባን አናና እትፐ ደእኖ። ጌሻ ጎልያ ገልያ ኦናነ ዎተ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Leewatuu ubbay barenttu ola miishshaa barenttu kushiyan kushiyan oyk'k'iide, kaatiyaa giddoyiide, kaatii kesiyaa wodenne geliyaa wode ubbaan aanana ittippe de'ino. Geeshsha Golliyaa geliyaa oonanne wod'ite» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Leweti ubbay bantta ola massara bantta kushen kushen oykkidi kawoza giddoththi eqqetto; kawozi kezishininne gelishin ubbaan izara issife detto; Xoossa keeth geliza oonakka wodhite» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሌዌቲ ኡባይ ባንታ ኦላ ማሳራ ባንታ ኩሼን ኩሼን ኦይኪዲ ካዎዛ ጊዶ ኤቄቶ፤ ካዎዚ ኬዚሺኒኔ ጌሊሺን ኡባን ኢዛራ ኢሲፌ ዴቶ፤ ጾሳ ኬ ጌሊዛ ኦናካ ዎቴ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ሌወት ኦላ ሚሸ ባንታ ኩሸን ኩሸን ኦይክድ ካዋ ግዶይድ እ ከይያ ዎደነ ገልያ ዎደ እያራ ግዶ። ፆሳ ኬ ገልያ ኦንካ ሀይቆ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Leeweti ola miishe banta kushen kushen oykidi kawa giddoyidi I keyiya wodenne geliya wode iyara gido. Xoossa keethi geliya oonika hayqo” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሌዋውያኑም የጦር መሣሪያቸውን በእጃቸው ይዘው በንጉሡ ዙሪያ ይቁሙ፤ ወደ ቤተ መቅደሱ የሚገባ ማንኛውም ሰው ይገደል፤ ንጉሡ በሚሄድበትም ቦታ ሁሉ አብረውት ይሁኑ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሌዋውያን ሰይፎቻቸውን በእጆቻቸው በመያዝ ዙሪያውን ሆነው ንጉሡን ይጠብቁት፤ ንጉሡ ወደሚሄድበትም ቦታ ሁሉ አብረው ይሂዱ፤ ወደ ቤተ መቅደስ ለመግባት የሚሞክር ማንኛውም ሰው ይገደል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ሌዋውያን ድማ ኣፅዋሮም ኣብ ኢዶም ሒዞም፥ ነቲ ንጉስ ከቢቦም ይሓልውዎ። ኵሉ ናብታ ቤት ዝኣቱ ኸዓ ይቀተል። እቲ ንጉስ ክኣቱን ክወፅእን እንተሎ ድማ ምስኡ ኹኑ።”
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ሌዋውያን ድማ ነፍሲ ወከፍ ኣጽዋሮም ኣብ ኢዶም ሒዞም፡ ንንጉስ ብዙርያኡ ይኽበብዎ። ናብታ ቤት ዚኣቱ ዘበለ ኸኣ ይሙት። እቲ ንጉስ ኪኣቱን ኪወጽእን ከሎ ድማ ምስኡ ኹኑ።