2 Chronicles 23:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዘይካ ካህናትን እቶም ካብ ሌዋውያን ዜገልግሉን ግና ሓደ እኳ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ኣይእቶ። ቅዱሳን እዮም እሞ ክኣትዉ ኣለዎም፤ ኵሉ ህዝቢ ግና ንእግዚኣብሄር ይሕሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤት ግን ከካ​ህ​ና​ትና ከሌ​ዋ​ው​ያን ከሌ​ዋ​ው​ያ​ኑም አገ​ል​ጋ​ዮች በቀር ማንም አይ​ግባ፤ እነ​ርሱ ቅዱ​ሳን ናቸ​ውና ይግቡ፤ ሕዝ​ቡም ሁሉ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ትእ​ዛዝ ይጠ​ብቅ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወደ እግዚአብሔር ቤት ግን ከካህናትና ከአገልጋዮቹ ሌዋውያን በቀር ማንም አይግባ፤ እነርሱ ቅዱሳን ናቸውና ይግቡ፤ ሕዝቡም ሁሉ የእግዚአብሔርን ሕግ ይጠብቅ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወደ ጌታ ቤት ግን ከካህናትና ከአገልጋዮቹ ሌዋውያን በቀር ማንም አይግባ፤ እነርሱ ቅዱሳን ናቸውና ይግቡ፤ ሕዝቡም ሁሉ ግን የጌታን ሕግ ይጠብቅ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቄሳቱ ዋፐነ ኦያ ሌዋቱዋፐ አትና፥ ኦንነ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ገሎፖ። ኡንቱንቱ ጌሻ ግድያ ድራዉ፥ ገልኖ፤ ሽን ሀራ አሳይ ኡባይ መና ጎዳ አዛዙዋ ናጊደ፥ ጌሻ ጎልያፐ ካረና ደእኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'eesetuwaappenne ootsiyaa Leewatuwaappe attina, ooninne Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa geloppo. Unttunttu geeshsha gidiyaa diraw, gelino; shin hara Asay ubbay Med'inaa Godaa azazuwaa naagiidde, Geeshsha Golliyaappe karenna de'ino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istta ooso taray gakkida qeesetappenne ooththiza Lewetappe attiin oonikka Xoossa keeth geloppo; istti geesh gidida gishshas geletto; hara asay gidikko ubbay GODAA azazo naagidi Keeththaafe karera detto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስታ ኦሶ ታራይ ጋኪዳ ቄሴታፔኔ ኦዛ ሌዌታፔ ኣቲን ኦኒካ ጾሳ ኬ ጌሎፖ፤ ኢስቲ ጌሽ ጊዲዳ ጊሻስ ጌሌቶ፤ ሃራ ኣሳይ ጊዲኮ ኡባይ ጎዳ ኣዛዞ ናጊዲ ኬፌ ካሬራ ዴቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኦያ ካህነታፐነ ሌወታፐ አትሽን፥ ኦንካ ፆሳ ኬ ገሎፖ። ኤንቲ ጌሽ ግድያ ግሾ ገሎና፤ ሽን ሀራ አሳ ኡባይ ጎዳ ኪታ ናግሸ ፆሳ ኬፈ ካረራ ደኦ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Oothiya kahinetapenne Leewetape attishin, oonika Xoossa keethi gelopo. Enti geeshshi gidiya gisho gelonna; shin hara asa ubbay Godaa kiita naagishe Xoossa keethaafe karera de7o.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ተረኛ ከሆኑት ካህናትና ሌዋውያን በቀር ማንም ሰው ወደ እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ አይግባ፤ እነርሱ የተቀደሱ ስለሆኑ ይግቡ፤ የቀሩት ሰዎች በሙሉ ግን፣ ወደ ቤተ መቅደሱ እንዳይገቡ እግዚአብሔር ያዘዘውን ይጠብቁ ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በአገልግሎት ላይ ከሚገኙት ካህናትና ሌዋውያን በቀር ማንም ሰው ወደ ቤተ መቅደሱ መግባት የለበትም፤ ካህናትና ሌዋውያን ግን ለእግዚአብሔር የተለዩ ስለ ሆኑ መግባት ይፈቀድላቸዋል፤ የቀሩት ሰዎች የእግዚአብሔርን ትእዛዝ በመፈጸም ከቤተ መቅደሱ ውጪ ይሁኑ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ግና ናብቲ ቤት እግዚኣብሄር ካህናትን እቶም ዘገልግሉ ሌዋውያንን እምበር፥ ካልእ ኣይእቶ። ንሳቶም ቅዱሳን እዮም እሞ ይእተዉ፤ ኵሉ እቲ ህዝቢ ግና ትእዛዝ እግዚኣብሄር ይሓሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ግናኸ ናብታ ቤት እግዚኣብሄር ካህናትን እቶም ዜገልግሉ ሌዋውያንን እምበር፡ ካልእ ኣይእቶ። ንሳቶም ቅዱሳን እዮም እሞ፡ ይእተዉ፡ ኲሉ እቲ ህዝቢ ግና ነቲ ሓለዋ እግዚኣብሄር ይሐልዎ።