2 Chronicles 23:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሲሶ ድማ ኣብ ቤት ንጉስ ይኹን። ሳልሳይ ድማ ኣብ ኣፍ ደገ መሰረት፡ ብዘሎ ህዝቢ ድማ ኣብ ኣጸድ ቤት እግዚኣብሄር ይኹን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከሦስት አንድ እጅም በንጉሡ ቤት ሁኑ፤ ሌላውም ከሦስት አንድ እጅ በመካከለኛው በር ሁኑ፤ ሕዝቡም ሁሉ በእግዚአብሔር ቤት አደባባይ ይሁኑ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከሦስት አንድ እጅም በንጉሥ ቤት ሁኑ፤ አንድ እጅም በመካከለኛው በር ሁኑ፤ ሕዝቡም ሁሉ በእግዚአብሔር ቤት አደባባይ ይሁኑ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከሦስቱም አንዱ በንጉሥ ቤት ሁኑ፤ እንዲሁም ከሦስቱ አንዱ በመካከለኛው በር ሁኑ፤ ሕዝቡም ሁሉ በጌታ ቤት አደባባይ ይሁኑ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ሄዙ ኩሽያፐ እት ኩሺ ካትያ ጎለን ደእተ፤ ሄዙ ኩሽያፐ እት ኩሺ ቃይ ባሱዋ ፐንግያን ደእተ። አሳይ ኡባይ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ዳባባ ሺቆ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | k'ay heezzu kushiyaappe itti kushii kaatiyaa gollen de'ite; heezzu kushiyaappe itti kushii k'ay Baasuwaa Penggiyaan de'ite. Asay ubbay Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa dabaabaa shiik'o. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | qasse saysoti kawo keeththaa naagite; yochcha dirsa penge geetettizaso pengeza naagite; hankko attida asay ubbay Xoossa keeththaa zagon detto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴ ሳይሶቲ ካዎ ኬ ናጊቴ፤ ዮቻ ዲርሳ ፔንጌ ጌቴቲዛሶ ፔንጌዛ ናጊቴ፤ ሃንኮ ኣቲዳ ኣሳይ ኡባይ ጾሳ ኬ ዛጎን ዴቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስ ስኮይ ካዎ ጋ ናግተ፤ ስኮይ ቃስ ባሶ ፐንግያ ናግተ። አሳ ኡባይ ፆሳ ኬ ዳባባን ሺቆ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassi sikoy kawo gadho naagite; sikoy qassi Baaso Pengiya naagite. Asa ubbay Xoossa keethaa dabaaban shiiqo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንድ ሦስተኛው ቤተ መንግሥቱን፣ አንድ ሦስተኛው ‘የመሠረት ቅጽር በር’ የተባለውን ጠብቁ፤ የቀሩት ሰዎች በሙሉ በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ አደባባይ ይሁኑ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሌላው አንድ ሦስተኛ እጅ ቤተ መንግሥቱን ይጠብቅ፤ የመጨረሻው አንድ ሦስተኛ እጅ የመሠረት ቅጽር በር ተብሎ የሚጠራውን ስፍራ ይጠብቅ፤ ሕዝቡም ሁሉ በቤተ መቅደሱ አደባባይ ውስጥ ይሰብሰቡ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሲሶ ድማ ኣብ ቤተ መንግስቲ ሓልዉ፤ ሲሶኹምውን ኣብ ማእኸላይ በሪ ኹኑ። ኵሉ ህዝቢ ኸዓ ኣብቲ ዓፀድ ቤት እግዚኣብሄር ይኹን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሲሶ ድማ ኣብ ቤተ ንጉስ፡ ሲሶውን ኣብ ደገ ኣጻድ ቤት እግዚኣብሄር ይኹን። |