2 Chronicles 23:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሹማምንቲ ሚእቲን መኳንንትን ኣመሓደርቲ ህዝብን ንብዘሎ ህዝቢ እታ ሃገርን ወሲዱ ድማ ንንጉስ ካብ ቤት እግዚኣብሄር ኣውረዶ፣ ብላዕለዋይ ደገ ኣቢሎም ድማ ናብ ቤት ንጉስ ኣተዉ ንጉስ ኣብ ዝፋን መንግስቲ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የመቶ አለቆችንም፥ ከበርቴዎችንም፥ የሕዝቡንም አለቆች፥ የሀገሩንም ሕዝብ ሁሉ ወሰደ፤ ንጉሡንም ከእግዚአብሔር ቤት አወረዱት፤ በእግዚአብሔርም ቤት በውስጠኛው በር በኩል ወደ ንጉሡ ቤት አመጡት፤ ንጉሡንም በመንግሥቱ ዙፋን ላይ አስቀመጡት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የመቶ አለቆችንም፥ ከበርቴዎቹንም፥ የሕዝቡንም አለቆች፥ የአገሩንም ሕዝብ ሁሉ ወሰደ፥ ንጉሡንም ከእግዚአብሔር ቤት አወረደ፤ በላይኛውም በር በኩል ወደ ንጉሡ ቤት መጡ፥ ንጉሡንም በመንግሥቱ ዙፋን ላይ አኖሩት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የመቶ አለቆችንም፥ ከበርቴዎቹንም፥ የሕዝቡንም አለቆች፥ የአገሩንም ሕዝብ ሁሉ ወሰደ፥ ንጉሡንም ከጌታ ቤት ወስደው በላይኛው በር በኩል ወደ ንጉሡ ቤት መጡ፥ ንጉሡንም በመንግሥቱ ዙፋን ላይ አስቀመጡት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮዳሄ ጼቱዋ ካፓቱዋ፥ ዎልቃማ አሳቱ፥ ደርያ ሞድያዋንታነ ሄ ቢታ አሳ ኡባ ባረናና አኪደ፥ ካትያ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያፐ ዱገ ዎዳ። ቆሞ ባጋ ፐንግያና ካትያ ጎልያ ገሌድኖ፤ ካትያ ካዉተ አራታን ኡትሴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yoodaahe s'eetuwaa kaappatuwaa, wolk'k'aama asatuu, deriyaa mooddiyaawanttanne he biittaa asaa ubbaa barenana akkiide, kaatiyaa Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaappe duge wotseedda. K'ommo bagga penggiyaanna kaatiyaa golliyaa geleeddino; kaatiyaa kawutetsaa araatan utisseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Mato halaqati, shuumeti, dere ayssizayti he biittaa as ubbati Yoodahera biidi kawoza Xoossa Keeththafe duge kawoteththa keeththan woththida; qommo bagga pengezara kawo keeth gelidi kawoza kawoteththa araatan utisida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ማቶ ሃላቃቲ፥ ሹሜቲ፥ ዴሬ ኣይሲዛይቲ ሄ ቢታ ኣስ ኡባቲ ዮዳሄራ ቢዲ ካዎዛ ጾሳ ኬፌ ዱጌ ካዎቴ ኬን ዎዳ፤ ቆሞ ባጋ ፔንጌዛራ ካዎ ኬ ጌሊዲ ካዎዛ ካዎቴ ኣራታን ኡቲሲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዮዳሄይ ቶራ ሞጮናታ፥ ግታ አሳታ፥ ደርያ ሃረይሳታነ ሄ ቢታ አሳ ኡባ ኤክድ ካዋ ፆሳ ኬፈ ዱገ ኤህስ። ቆሞ ባጋ ፐንገራ ካዎ ጋ ገልድ ካዋ አራታ ቦላ ኡትስዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yoodahey tora moconata, gita asata, deriya haareysatanne he biitta asa ubbaa ekidi kawa Xoossa keethafe duge ehis. Qommo bagga pengera kawo gadho gelidi kawa araata bolla utisidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የመቶ አለቆቹን፣ መኳንንቱን፣ የሕዝቡን ገዦችና የአገሩን ሕዝብ ሁሉ ይዞ ንጉሡን ከላይ ከቤተ መቅደሱ ወደ ታች አመጣው። በላይኛውም መግቢያ በኩል ወደ ቤተ መንግሥቱ ገብተው ንጉሡን በመንግሥቱ ዙፋን ላይ አስቀመጡት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የጦር መኰንኖቹ፥ የታወቁ የአገር ሽማግሌዎች የመንግሥት ባለሥልጣኖችና የቀሩትም ሕዝብ ሁሉ ከዮዳሄ ጋር በመሆን ከቤተ መቅደስ እስከ ቤተ መንግሥት ድረስ ንጉሡን አጅበው ሄዱ፤ በቤተ መንግሥቱም ዋና በር ገቡ፤ ንጉሡም በዙፋኑ ላይ ተቀመጠ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዮዳሄ ነቶም ኣዘዝቲ ሰራዊትን፥ ነቶም ክቡራት ሰባትን፥ ነቶም ኣሕሉቕ ህዝብን፥ ኵሉ ህዝቢ እታ ሃገርን ወሰደ፤ ነቲ ንጉስ ድማ ኻብ ቤት እግዚኣብሄር ኣውረዶ፤ በታ ላዕለወይቲ በሪ ድማ ናብ ቤተ መንግስቲ ኣእተውዎ፤ ነቲ ንጉስውን ኣብ ዙፋን ኣቐመጥዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቶም ሓላቑ ሚእትን ነቶም ክቡራትን ነቶም ናይ ህዝቢ ስልጡናትን ንብዘሎ ህዝቢ እታ ሃገርን ድማ ወሰዶም፡ ነቲ ንጉስ ድማ ካብ ቤት እግዚኣብሄር ኣውረዶ፡ በታ ላኦለይቲ ደገ ናብ ቤተ ንጉስ ኣትዮም ከኣ፡ ነቲ ንጉስ ዝፋን መንግስቲ ኣቐመጥዎ። |