2 Chronicles 23:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ደጌታት ቤት እግዚኣብሄር ከኣ ሓለውቲ ደጌታት መዘዘ፣ ብሓደ ነገር ርኹስ ዝዀነ ሓደ እኳ ምእንቲ ኸይኣቱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በማ​ና​ቸ​ውም ነገር ሁሉ ርኩስ የሆነ ሰው እን​ዳ​ይ​ገባ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤት በር በረ​ኞ​ችን አኖረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በማናቸውም ነገር ሁሉ ርኩስ የሆነ ሰው እንዳይገባ በእግዚአብሔር ቤት በር በረኞችን አኖረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በማናቸውም ነገር ሁሉ ርኩስ የሆነ ሰው እንዳይገባ በጌታ ቤት በር በጠባቂዎችን አኖረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህግያን ጻፈቴዳዋዳን ቱና አሳይ እቱነ ገለናዳን ዮዳሄ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ፐንግያን ናግያዋንታ ዎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Higgiyan s'aafetteeddawaadan tuna Asay ittuunne gelennaadan Yoodaahe Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa penggiyaan naagiyaawantta wotseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ay miishshankka tunida asi Xoossa keeththa gibbe penge gelontta mala zabe woththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣይ ሚሻንካ ቱኒዳ ኣሲ ጾሳ ኬ ጊቤ ፔንጌ ጌሎንታ ማላ ዛቤ ዎዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህግያን ፃፈትዳይሳዳ ቱና አስ ገሎና መላ ዮዳሄይ ፆሳ ኬ ፐንገን ናገይሳታ ዎስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Higgiyan xaafetidaysada tuna asi gelonna mela Yoodahey Xoossa keetha pengen naageysata wothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲሁም በማንኛውም ነገር የረከሰ ሰው እንዳይገባ፣ በቤተ መቅደሱ ቅጥር በሮች ላይ ጠባቆች አቆመ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዮዳሄ ያልነጻ ማንኛውም ሰው ወደ ቤተ መቅደስ እንዳይገባ በቤተ መቅደሱ ቅጽር በሮች ሆነው የሚጠብቁ ዘበኞችን መድቦ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብዝኾነ ነገር ዝረኸሰ ምእንቲ ኸይኣቱ፥ ኣብተን ደገታት ቤት እግዚኣብሄር ሓለውቲ ኣቖመ።
Amharic Tigrinya 2011 ብዝዀነ ነገር ዝረኸሰ ምእንቲ ኸይኣቱስ፡ ኣብተን ደጌታት ቤት እግዚኣብሄር ነቶም ሓለውቲ ኣቘሞም።