2 Chronicles 23:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ደጌታት ቤት እግዚኣብሄር ከኣ ሓለውቲ ደጌታት መዘዘ፣ ብሓደ ነገር ርኹስ ዝዀነ ሓደ እኳ ምእንቲ ኸይኣቱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በማናቸውም ነገር ሁሉ ርኩስ የሆነ ሰው እንዳይገባ በእግዚአብሔር ቤት በር በረኞችን አኖረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በማናቸውም ነገር ሁሉ ርኩስ የሆነ ሰው እንዳይገባ በእግዚአብሔር ቤት በር በረኞችን አኖረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በማናቸውም ነገር ሁሉ ርኩስ የሆነ ሰው እንዳይገባ በጌታ ቤት በር በጠባቂዎችን አኖረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህግያን ጻፈቴዳዋዳን ቱና አሳይ እቱነ ገለናዳን ዮዳሄ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ፐንግያን ናግያዋንታ ዎዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Higgiyan s'aafetteeddawaadan tuna Asay ittuunne gelennaadan Yoodaahe Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa penggiyaan naagiyaawantta wotseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ay miishshankka tunida asi Xoossa keeththa gibbe penge gelontta mala zabe woththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣይ ሚሻንካ ቱኒዳ ኣሲ ጾሳ ኬ ጊቤ ፔንጌ ጌሎንታ ማላ ዛቤ ዎዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህግያን ፃፈትዳይሳዳ ቱና አስ ገሎና መላ ዮዳሄይ ፆሳ ኬ ፐንገን ናገይሳታ ዎስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Higgiyan xaafetidaysada tuna asi gelonna mela Yoodahey Xoossa keetha pengen naageysata wothis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲሁም በማንኛውም ነገር የረከሰ ሰው እንዳይገባ፣ በቤተ መቅደሱ ቅጥር በሮች ላይ ጠባቆች አቆመ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዮዳሄ ያልነጻ ማንኛውም ሰው ወደ ቤተ መቅደስ እንዳይገባ በቤተ መቅደሱ ቅጽር በሮች ሆነው የሚጠብቁ ዘበኞችን መድቦ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብዝኾነ ነገር ዝረኸሰ ምእንቲ ኸይኣቱ፥ ኣብተን ደገታት ቤት እግዚኣብሄር ሓለውቲ ኣቖመ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብዝዀነ ነገር ዝረኸሰ ምእንቲ ኸይኣቱስ፡ ኣብተን ደጌታት ቤት እግዚኣብሄር ነቶም ሓለውቲ ኣቘሞም። |