2 Chronicles 23:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዮያዳ ድማ፡ ከምቲ ኣብ ሕጊ ሙሴ ተጻሒፉ ዘሎ፡ ዚሓርር መስዋእቲ እግዚኣብሄር ንኼቕርቡ፡ ብካህናት፡ እቶም ዳዊት ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ዝመቐሎም ሌዋውያን ኣቢሉ፡ ዕዮታት ቤት እግዚኣብሄር መዘዘ ከምቲ ብዳዊት ዝወሰኖ ድማ ምስ ደርፊ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ካህኑ ኢዮአዳም በሙሴ ሕግ እንደ ተጻፈው እንደ ዳዊት ትእዛዝ በደስታና በመዝሙር ለእግዚአብሔር የሚቃጠለውን መሥዋዕት ያቀርቡ ዘንድ ዳዊት በእግዚአብሔር ቤት የከፈላቸውን ካህናትና ሌዋውያን በእግዚአብሔር ቤት አገልግሎት ላይ ሾመ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዮዳሄም በሙሴ ሕግ እንደ ተጻፈው፥ እንደ ዳዊትም ትእዛዝ፥ በደስታና በመዝሙር ለእግዚአብሔር የሚቃጠለውን መሥዋዕት ያቀርቡ ዘንድ ዳዊት በእግዚአብሔር ቤት የከፈላቸውን ካህናትና ሌዋውያን በእግዚአብሔር ቤት አገልግሎት ላይ ሾመ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዮዳሄም በሙሴ ሕግ እንደተጻፈው፥ እንደ ዳዊትም ትእዛዝ፥ በደስታና በመዝሙር ለጌታ የሚቃጠለውን መሥዋዕት እንዲያቀርቡ ዳዊት በጌታ ቤት የከፈላቸውን ካህናትና ሌዋውያን በጌታ ቤት አገልግሎት ላይ ሾመ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮዳሄ ቄሳቱ ዋነ ሌዋቱዋ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ኦሶ ካፑዋ ኦደ ሱንዳ። ኡንቱንቱ ኪታይ ሙሴ ህግያን ጻፈቴዳዋዳን መና ጎዳዉ ጹግያ ያርሹዋ ያርሽያዋነ ካቲ ዳዊተ ኦዴዳዋዳን ማዝሙርያ የጽያዋነ ባላ ቦንችስያዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yoodaahe k'eesetuwaanne Leewatuwaa Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa oosoo kaappuwaa ootsiide suntseedda. Unttunttu kiitay Muse higgiyan s'aafetteeddawaadan Med'inaa Godaw s'uuggiyaa yarshshuwaa yarshshiyaawaanne Kaatii Daawite odeeddawaadan mazimuriyaa yes's'iyaawaanne baalaa bonchchissiyaawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yoodahey Muse wogan xaafettidayssa malanne Dawiti azazida mala ufayssan yexxishe xuugetti shiiqiza GODAA yarshoza shiishshana mala Dawiti shuumida qeesetassinne Lewetas Xoossa Keeththan ooththana aawateth isttas immides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዮዳሄይ ሙሴ ዎጋን ጻፌቲዳይሳ ማላኔ ዳዊቲ ኣዛዚዳ ማላ ኡፋይሳን ዬጺሼ ጹጌቲ ሺቂዛ ጎዳ ያርሾዛ ሺሻና ማላ ዳዊቲ ሹሚዳ ቄሴታሲኔ ሌዌታስ ጾሳ ኬን ኦና ኣዋቴ ኢስታስ ኢሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዮዳሄይ ካህነታነ ሌወታ ፆሳ ኬ ኦሱዋስ ሀላቃ ኦድ ሹምስ። ኤንታ ኦሶይ ሙሰ ህግያን ፃፈትዳይሳዳነ ካዎይ ዳዊቲ ኦድዳይሳዳ ያርሾ ያርሻናይሳ። ቃስ ካዎይ ዳዊቲ ኦድዳይሳዳ ማዝሙረ የፅሸ ቦንቻናይሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yoodahey kahinetanne Leeweta Xoossa keetha oosuwas halaqa oothidi shuumis. Enta oosoy Muse higgiyan xaafetidaysadanne kawoy Dawiti odidaysada yarsho yarshanaysa. Qassi kawoy Dawiti odidaysada mazmure yexishe bonchanaysa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዮዳሄ በሙሴ ሕግ እንደ ተጻፈውና ዳዊትም እንዳዘዘው፣ በደስታና በመዝሙር የሚቃጠለውን የእግዚአብሔርን መሥዋዕት እንዲያቀርቡ ዳዊት ለመደባቸው ካህናትና ሌዋውያን የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ ኀላፊነት ሰጣቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዮዳሄ ካህናቱንና ሌዋውያኑን የቤተ መቅደሱ ሥራ ኀላፊዎች እንዲሆኑ አደረገ፤ የእነርሱም ተግባር በንጉሥ ዳዊት የተመደበላቸውን ሥራ ማከናወንና በኦሪት ሕግ መሠረት ለእግዚአብሔር የሚቀርቡትን መሥዋዕት ማቃጠል ነበር፤ እንዲሁም በዳዊት መመሪያ መሠረት የዜማና የበዓል አከባበር ሥነ ሥርዓት ኀላፊነት ተሰጥቶአቸው ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዮዳሄ ድማ ነቶም ካህናትን ሌዋውያንን ኣብ ስራሕ እቲ ቤተ መቕደስ መደቦም። ንሳቶም ከምቲ ዳዊት ዝሰርዐሎም ክፍፅሙን፥ ከምቲ ኣብ ሕጊ ሙሴ ተፅሒፉ ዘሎ ኸዓ መስዋእቲ ኸቕርቡን፥ ከምቲ ዳዊት ዝሰርዐሎም ድማ ብሓጐስን ብመዝሙርን ከገልግሉን፥ ተመዲቦም ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከምቲ ኣብ ሕጊ ሙሴ ተጽሒፉ ዘሎ፡ ከምቲ ዳዊት ዝሰርዖ፡ ዳዊት ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ብሓጐስን ብመዝሙርን ዚሐርር መስዋእቲ እግዚኣብሄር ኬዕርጉ ንዝመደቦም ካህናት፡ ሌዋውያን፡ ዮያዳ ኣብታ ቤት እግዚኣብሄር ሓለውቲ ገበሮም። |