2 Chronicles 23:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዮያዳ ድማ ህዝቢ የሆዋ ምእንቲ ኪዀኑ፡ ኣብ መንጎኡን ኣብ መንጎ ኵሉ ህዝብን ኣብ መንጎ ንጉስን ኪዳን ኣተወ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ካህኑ ኢዮአዳም በእርሱና በሕዝቡ ሁሉ፥ በንጉሡም መካከል የእግዚአብሔር ሕዝብ ይሆኑ ዘንድ ቃል ኪዳን አደረገ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዮዳሄም በእርሱና በሕዝቡ ሁሉ በንጉሡም መካከል የእግዚአብሔር ሕዝብ ይሆኑ ዘንድ ቃል ኪዳን አደረገ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዮዳሄም በእርሱና በሕዝቡ ሁሉ በንጉሡም መካከል የጌታ ሕዝብ እንዲሆኑ ቃል ኪዳን አደረገ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ዮዳሄ እ ባረ ሁጲያዉ፥ አሳይ ኡባይነ ካቲ መና ጎዳ አሳ ግዳናዳን ቃላ ጫቁዋ ዎዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Yoodaahe I bare huup'iyaw, Asay ubbaynne kaatii Med'inaa Godaa asaa gidanaadan k'aalaa c'aak'uwaa wotseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Yoodahey, derezinne kawozi GODAA dere gidanaas caaqqida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ዮዳሄይ፥ ዴሬዚኔ ካዎዚ ጎዳ ዴሬ ጊዳናስ ጫቂዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካህነይ ዮዳሄይ ባ ሁጰን፥ አሳ ኡባይነ ካዎይ፥ ጎዳ አስ ግዳናዉ ጫቅዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kahiney Yoodahey ba huuphen, asa ubbaynne kawoy, Godaa asi gidanaw caaqidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዮዳሄም ራሱ፣ ሕዝቡና ንጉሡ የእግዚአብሔር ሕዝብ እንደሚሆኑ ቃል ኪዳን ገባ ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ካህኑ ዮዳሄ ራሱ እንዲሁም ንጉሥ ኢዮአስና ሕዝቡ የእግዚአብሔር ሕዝብ መሆናቸውን ለማደስ ቃል ኪዳን እንዲገቡ አደረገ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዮዳሄ ድማ ንሱን እቶም ህዝብን እቲ ንጉስን እግዚኣብሄር ዝኣምላኾም ህዝቢ ምእንቲ ክኾኑ ኺዳን ኣቖመ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዮያዳ ድማ፡ ህዝቢ እግዚኣብሄር ኪዀኑ ኢሉ፡ ኣብ መንጎ ርእሱን ኣብ መንጎ ብዘሎ ህዝብን ንንጉስ ኪዳን ኣቘመ። |