2 Chronicles 23:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ኣእዳዎም ኣንቢሮምላ። ናብ ኣፍ ደገ ፈረስ ናብ ቤት ንጉስ ምስ መጸት ድማ ኣብኡ ቀተልዋ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ገለ​ልም ብለው አሳ​ለ​ፉ​አት፤ እር​ስ​ዋም ወደ ፈረሱ በር መግ​ቢያ ወደ ንጉሡ ቤት ሄደች፤ በዚ​ያም ገደ​ሉ​አት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ገለልም ብለው አሳለፉአት፤ እርስዋም ወደ ፈረሱ በር መግቢያ ወደ ንጉሡ ቤት ሄደች፥ በዚያም ገደሉአት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እጃቸውን በእስዋ ላይ ጭነው ያዝዋት፤ እርሷም ወደ ፈረሱ በር መግቢያ ወደ ንጉሡ ቤት ሄደች፥ በዚያም ገደሉአት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ እዞ ኦይቂደ፥ ካትያ ጎልያ አፌድኖ፤ ፓራ ፐንግያን እዞ ዎድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, unttunttu izo oyk'k'iide, kaatiyaa golliyaa afeedino; Paraa Penggiyaan izo wod'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas istti izo oykkidi kawo keeththa gibben paraa penge geetettizason wodhida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኢስቲ ኢዞ ኦይኪዲ ካዎ ኬ ጊቤን ፓራ ፔንጌ ጌቴቲዛሶን ዎዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ኤንቲ እዮ ኦይክድ ካዎ ጋ ኤፍድ ፓራ ፐንገን እዮ ዎዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, enti iyo oykidi kawo gadho efidi Para Pengen iyo wodhidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሷም በቤተ መንግሥቱ ግቢ የፈረስ መግቢያ በር ወደ ተባለው ቦታ እንደ ደረሰች ያዟት፤ በዚያም ገደሏት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱም እርስዋን አፈፍ አድርገው በመያዝ ወደ ቤተ መንግሥት ወሰዱአት፤ እዚያም “የፈረስ መግቢያ ቅጽር በር” ተብሎ በሚጠራው ስፍራ ገደሉአት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ሒዞም ናብ ቤተ መንግስቲ ወሰድዋ፤ ኣብቲ ደገ ኣፍራስ ክትበፅሕ እንተላ ኸዓ ቐተልዋ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣግልስ ኣቢሎም ኣሕለፍዋ እሞ፡ ናብታ ናይ ናብ ቤተ ንጉስ እተእቱ ደገ ኣፍራስ ከደት፡ ኣብኡ ኸኣ ቀተልዋ።