2 Chronicles 23:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካህን ዮያዳ ድማ ነቶም ኣብ ልዕሊ እቲ ሰራዊት እተመዘዙ ሓለውቲ ሚእቲ ኣውጺኡ፡ ካብ መሮር ኣውጽእዋ፡ በሎም። ዝስዕባ ድማ ብሰይፊ ይቕተል። እቲ ካህን፡ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ኣይትቕተላ፡ በሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ካህ​ኑም ኢዮ​አዳ ወጥቶ በጭ​ፍ​ራው ላይ የተ​ሾ​ሙ​ትን አለ​ቆ​ችና የመቶ አለ​ቆች፥ “ከቤተ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ወደ ውጭ አው​ጡ​አት፤ የሚ​ከ​ተ​ላ​ትም በሰ​ይፍ ይገ​ደል” ብሎ አዘ​ዛ​ቸው። ካህኑ፥ “በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤት ውስጥ አት​ገ​ደል” ብሎ​አ​ልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ካህኑም ዮዳሄ በጭፍራው ላይ የተሾሙትን የመቶ አለቆች። ወደ ሰልፉ መካከል አውጡአት፤ የሚከተላትም በሰይፍ ይገደል ብሎ አዘዛቸው። ካህኑም። በእግዚአብሔር ቤት ውስጥ አትግደሉአት አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ካህኑም ዮዳሄ በጭፍራው ላይ የተሾሙትን የመቶ አለቆች፦ “ከሰልፉ መካከል አውጡአት የሚከተላትም በሰይፍ ይገደል” ብሎ አዘዛቸው። ካህኑም፦ “በጌታ ቤት ውስጥ አትግደሉአት” አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቄሲ ዮዳሄ ኦላንቻቱ ካፓቱዋ፥ “አታሎ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያን ዎፕተ! ኦ ያናነ ሃና ሳልፒደ ሳልፐቱዋ ግዱዋን ዎደ፥ ካረ ከስተ፤ እዞ አሻናዉ ካጄልያ አሳይ ደኦፐ ዎተ!” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'eesii Yoodaahe olanchchatuu kaappatuwaa, «Ataalo Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaan wod'oppite! O yaananne haanna salppiide salppetuwaa gidduwaan wotsiide, kare kessite; izo ashshanaw kajjeeliyaa Asay de'oppe wod'ite!» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qeese Yoodahey olanchchata halaqata, «Attaalo Xoossa Keeththan wodhopite! Izo yaaranne haara salfida salfeta giddon woththidi kare kessite; izo ashshanaas kajjaliza asi diikko wodhite!» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቄሴ ዮዳሄይ ኦላንቻታ ሃላቃታ፥ «ኣታሎ ጾሳ ኬን ዎፒቴ! ኢዞ ያራኔ ሃራ ሳልፊዳ ሳልፌታ ጊዶን ዎዲ ካሬ ኬሲቴ፤ ኢዞ ኣሻናስ ካጃሊዛ ኣሲ ዲኮ ዎቴ!» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካህነይ ዮዳሄይ ቶራ ሞጮናታኮ፥ “ጎቶላ ፆሳ ኬን ዎፕተ፤ እዮ ሳልፕያ ግዶራ አድ ካረ ከስተ፤ እዮ አሻናዉ ኮይያ አስ ደእኮ ዎተ!” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kahiney Yoodahey tora moconatako, “Gotola Xoossa keethan wodhopite; iyo salpiya giddora aathidi kare kessite; iyo ashshanaw koyiya asi de7iko wodhite!” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ካህኑ ዮዳሄም የወታደር አዛዥ ወደ ሆኑት ወደ መቶ አለቆቹ፣ “በሰልፉ መካከል አውጥታችሁ አምጧት ፤ የሚከተላት ካለም በሰይፍ ግደሉት” ሲል ላከባቸው። ካህኑም፣ “ በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ አትግደሏት” ብሎ ነበርና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዮዳሄ በበኩሉ ዐታልያ በቤተ መቅደሱ ክልል ውስጥ እንድትገደል አልፈለገም፤ ስለዚህም የጦር መኰንኖቹን ጠርቶ “ግራና ቀኝ በተሰለፉት ዘቦች መካከል አውጥታችሁ ውሰዱአት፤ እርስዋን ከሞት ለማትረፍ የሚሞክር ሰው ቢኖር ግደሉት” ሲል አዘዛቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዮዳሄ “ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ኣይትቕተልዋ” ኢሉ ስለ ዝነበረ፥ ነቶም ነቲ ሰራዊት ዝመርሑ ኣሕሉቕ ሚእቲ፥ “ብመንጎ እቶም ተሰሪዖም ዘለዉ ሓሻኽር ኣውፅእዋ፤ ነቲ ኸድሕና ኢሉ ዝስዕባ ኸዓ ብሰይፊ ቕተልዎ” ኢሉ ኣዘዞም።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ኻህን፡ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ኣይትቕተልዋ፡ ኢሉ ነበረ እሞ፡ ካህን ዮያዳ ድማ ነቶም ነቲ ሰራዊት ዚመርሑ ሓላቑ ሚእቲ ኣውጺኡ፡ ካብ ቤት ብማእከል መስርዕ ኣውጽእዋ፡ ንዚስዕባ ኸኣ ብሴፍ ቅተልዎ፡ በሎም።