2 Chronicles 23:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካህን ዮያዳ ድማ ነቶም ኣብ ልዕሊ እቲ ሰራዊት እተመዘዙ ሓለውቲ ሚእቲ ኣውጺኡ፡ ካብ መሮር ኣውጽእዋ፡ በሎም። ዝስዕባ ድማ ብሰይፊ ይቕተል። እቲ ካህን፡ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ኣይትቕተላ፡ በሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ካህኑም ኢዮአዳ ወጥቶ በጭፍራው ላይ የተሾሙትን አለቆችና የመቶ አለቆች፥ “ከቤተ እግዚአብሔር ወደ ውጭ አውጡአት፤ የሚከተላትም በሰይፍ ይገደል” ብሎ አዘዛቸው። ካህኑ፥ “በእግዚአብሔር ቤት ውስጥ አትገደል” ብሎአልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ካህኑም ዮዳሄ በጭፍራው ላይ የተሾሙትን የመቶ አለቆች። ወደ ሰልፉ መካከል አውጡአት፤ የሚከተላትም በሰይፍ ይገደል ብሎ አዘዛቸው። ካህኑም። በእግዚአብሔር ቤት ውስጥ አትግደሉአት አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ካህኑም ዮዳሄ በጭፍራው ላይ የተሾሙትን የመቶ አለቆች፦ “ከሰልፉ መካከል አውጡአት የሚከተላትም በሰይፍ ይገደል” ብሎ አዘዛቸው። ካህኑም፦ “በጌታ ቤት ውስጥ አትግደሉአት” አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቄሲ ዮዳሄ ኦላንቻቱ ካፓቱዋ፥ “አታሎ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያን ዎፕተ! ኦ ያናነ ሃና ሳልፒደ ሳልፐቱዋ ግዱዋን ዎደ፥ ካረ ከስተ፤ እዞ አሻናዉ ካጄልያ አሳይ ደኦፐ ዎተ!” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'eesii Yoodaahe olanchchatuu kaappatuwaa, «Ataalo Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaan wod'oppite! O yaananne haanna salppiide salppetuwaa gidduwaan wotsiide, kare kessite; izo ashshanaw kajjeeliyaa Asay de'oppe wod'ite!» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qeese Yoodahey olanchchata halaqata, «Attaalo Xoossa Keeththan wodhopite! Izo yaaranne haara salfida salfeta giddon woththidi kare kessite; izo ashshanaas kajjaliza asi diikko wodhite!» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቄሴ ዮዳሄይ ኦላንቻታ ሃላቃታ፥ «ኣታሎ ጾሳ ኬን ዎፒቴ! ኢዞ ያራኔ ሃራ ሳልፊዳ ሳልፌታ ጊዶን ዎዲ ካሬ ኬሲቴ፤ ኢዞ ኣሻናስ ካጃሊዛ ኣሲ ዲኮ ዎቴ!» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካህነይ ዮዳሄይ ቶራ ሞጮናታኮ፥ “ጎቶላ ፆሳ ኬን ዎፕተ፤ እዮ ሳልፕያ ግዶራ አድ ካረ ከስተ፤ እዮ አሻናዉ ኮይያ አስ ደእኮ ዎተ!” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kahiney Yoodahey tora moconatako, “Gotola Xoossa keethan wodhopite; iyo salpiya giddora aathidi kare kessite; iyo ashshanaw koyiya asi de7iko wodhite!” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ካህኑ ዮዳሄም የወታደር አዛዥ ወደ ሆኑት ወደ መቶ አለቆቹ፣ “በሰልፉ መካከል አውጥታችሁ አምጧት ፤ የሚከተላት ካለም በሰይፍ ግደሉት” ሲል ላከባቸው። ካህኑም፣ “ በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ አትግደሏት” ብሎ ነበርና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዮዳሄ በበኩሉ ዐታልያ በቤተ መቅደሱ ክልል ውስጥ እንድትገደል አልፈለገም፤ ስለዚህም የጦር መኰንኖቹን ጠርቶ “ግራና ቀኝ በተሰለፉት ዘቦች መካከል አውጥታችሁ ውሰዱአት፤ እርስዋን ከሞት ለማትረፍ የሚሞክር ሰው ቢኖር ግደሉት” ሲል አዘዛቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዮዳሄ “ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ኣይትቕተልዋ” ኢሉ ስለ ዝነበረ፥ ነቶም ነቲ ሰራዊት ዝመርሑ ኣሕሉቕ ሚእቲ፥ “ብመንጎ እቶም ተሰሪዖም ዘለዉ ሓሻኽር ኣውፅእዋ፤ ነቲ ኸድሕና ኢሉ ዝስዕባ ኸዓ ብሰይፊ ቕተልዎ” ኢሉ ኣዘዞም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ኻህን፡ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ኣይትቕተልዋ፡ ኢሉ ነበረ እሞ፡ ካህን ዮያዳ ድማ ነቶም ነቲ ሰራዊት ዚመርሑ ሓላቑ ሚእቲ ኣውጺኡ፡ ካብ ቤት ብማእከል መስርዕ ኣውጽእዋ፡ ንዚስዕባ ኸኣ ብሴፍ ቅተልዎ፡ በሎም። |