2 Chronicles 23:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ሻብዓይ ዓመት ድማ ዮያዳ ኣበርቲዑ፡ ንኣዛርያ ወዲ የሮሃም፡ እስማኤል ወዲ ዮሃንን፡ ኣዛርያ ወዲ ዖቤድን ማዓሴያ ወዲ ኣዳያን ኤልሳፋጥ ወዲ ሲግሪን፡ ንሹማምንቲ ሚእቲ ወሰደ ፣ ምስኡ ቃል ኪዳን ኣተዉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሰባተኛውም ዓመት ኢዮአዳ በረታ፤ የመቶ አለቆቹንም፥ የኢዮራምን ልጅ አዛርያስን፥ የኢዮአናንም ልጅ እስማኤልን፥ የዖቤድንም ልጅ አዛርያን፥ የኢዳኢንም ልጅ መዓስያን፥ የዘካርያስንም ልጅ ኤሊሳፋጥን ወደ እግዚአብሔር ቤት ከእርሱ ጋር ወሰደ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሰባተኛውም ዓመት ዮዳሄ በረታ፥ የመቶ አለቆቹንም፥ የይሮሐምን ልጅ ዓዛርያስን፥ የይሆሐናንንም ልጅ ይስማኤልን፥ የዖቤድንም ልጅ ዓዛርያስን፥ የዓዳያንም ልጅ መዕሤያን፥ የዝክሪንም ልጅ ኤሊሳፋጥን ወስዶ ከእነርሱ ጋር ቃል ኪዳን አደረገ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሰባተኛውም ዓመት ዮዳሄ በረታ፥ የመቶ አለቆቹንም፥ የይሮሐምን ልጅ ዓዛርያስን፥ የይሆሐናንንም ልጅ ይስማኤልን፥ የዖቤድንም ልጅ ዓዛሪያስን፥ የዓዳያንም ልጅ መዕሤያን፥ የዝክሪንም ልጅ ኤሊሳፋጥን ወስዶ ከእነርሱ ጋር ቃል ኪዳን አደረገ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ላፑን ላይን ዮዳሄ ምኒደ፥ ጼቱዋ ካፓቱዋ ይሮሃማ ናኣ አዛርያሳ፥ ያሆሀናና ናኣ እስማኤላ፥ ዮቤዳ ናኣ አዛርያሳ፥ አዳያ ናኣ ማእሴያነ ዚክራ ናኣ ኤልሻፋጻ ሺሺደ፥ ኡንቱንቱና ቃላ ጫቁዋ ጫቀቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Laappuntsa laytsan Yoodaahe minniide, s'eetuwaa kaappatuwaa Yirohaama na'aa Azaariyyaasa, Yahohanaana na'aa Isimaa'eela, Yoobeeda na'aa Azaariyyaasa, Adaaya na'aa Ma'iseeyanne Ziikira na'aa Elishafaas'a shiishshiide, unttunttunna k'aalaa c'aak'uwaa c'aak'k'eteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Laappunththa layththan Yoodahey minnidi mato halaqata Yirohaame naa Azaariyaasa, Yihohanaane naa Isma7eele, Iyoobeede naa Azaariyaasa, Addaya naa Ma7isayanne Zikire naa Elshafaaxe shiishshidi isttara caaqettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ላፑን ላይን ዮዳሄይ ሚኒዲ ማቶ ሃላቃታ ዪሮሃሜ ና ኣዛሪያሳ፥ ዪሆሃናኔ ና ኢስማኤሌ፥ ኢዮቤዴ ና ኣዛሪያሳ፥ ኣዳያ ና ማኢሳያኔ ዚኪሬ ና ኤልሻፋጼ ሺሺዲ ኢስታራ ጫቄቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ላፑን ላይን ዮዳሄይ ምንድ ማቶ ሀላቃታ ይሮሃማ ናኣ አዛርያሳ፥ ይሆና ናኣ ይስማኤላ፥ ኦቤዳ ናኣ አዛርያሳ፥ አዳያ ናኣ ማእሰያነ ዝክራ ናኣ ኤልሳፋፃ ሺሽድ ኤንታራ ጫቅስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Laapuntha laythan Yoodahey minnidi mato halaqata Yirohaama na7aa Azaariyasa, Yihoona na7aa Yisma7eela, Obeeda na7aa Azaariyasa, Adaya na7aa Ma7iseyanne Zikira na7aa Elsafaaxa shiishidi entara caaqis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሰባተኛው ዓመት ዮዳሄ በረታ፤ የመቶ አለቆች ከሆኑት ከይሮሐም ልጅ ከዓዛርያስ፣ ከይሆሐናን ልጅ ከይስማኤል፣ ከዖቤድ ልጅ ከዓዛርያስ፣ ከዓዳያ ልጅ ከማዕሤያ፣ ከዝክሪ ልጅ ከኤሊሳፋጥ ጋር ቃል ኪዳን አደረገ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ካህኑ ዮዳሄ በሰባተኛው ዓመት የመቶ አለቆች ከነበሩት ከይሮሖም ልጅ ዐዛርያስ፥ ከይሆሐናን ልጅ እስማኤል፥ ከዖቤድ ልጅ ዐዛርያስ፥ ከዐዳያ ልጅ ማዕሴያና ከዚክሪ ልጅ ኤሊሻፋጥ ጋር ስምምነት ለማድረግ ብቃት ያለው መሆኑ ተሰማው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ ሻውዐይቲ ዓመት ግና ዮዳሄ ተብዐ እሞ፥ ነቶም ኣሕሉቕ ሚእቲ፥ ንኣዛርያስ ወዲ ይሮሓምን ንይስማኤል ወዲ ይሆሓናን ንኣዛርያስ ወዲ ዖቤድን ንመዕሴያ ወዲ ዓዳያን ንኤሊሳፋጥ ወዲ ዝክሪን ወሲዱ ምስኣቶም ኪዳን ኣተወ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ ሳብዐይቲ ዓመት ግና ዮያዳ ተብዔ እሞ፡ ነቶም ሓላቑ ሚእቲ፡ ንዓዛርያ ወዲ የሮሓምን እስማዔል ወዲ ዮሓናንን ዓዛርያ ወዲ ዖቤድን ማዓስያ ወዲ ዓዳያን ኤሊሻፋጥ ወዲ ዚኽሪን፡ ወሲዱ ምስኡ ኺዳን ኣእተዎም። |