2 Chronicles 23:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ሻብዓይ ዓመት ድማ ዮያዳ ኣበርቲዑ፡ ንኣዛርያ ወዲ የሮሃም፡ እስማኤል ወዲ ዮሃንን፡ ኣዛርያ ወዲ ዖቤድን ማዓሴያ ወዲ ኣዳያን ኤልሳፋጥ ወዲ ሲግሪን፡ ንሹማምንቲ ሚእቲ ወሰደ ፣ ምስኡ ቃል ኪዳን ኣተዉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በሰ​ባ​ተ​ኛ​ውም ዓመት ኢዮ​አዳ በረታ፤ የመቶ አለ​ቆ​ቹ​ንም፥ የኢ​ዮ​ራ​ምን ልጅ አዛ​ር​ያ​ስን፥ የኢ​ዮ​አ​ና​ንም ልጅ እስ​ማ​ኤ​ልን፥ የዖ​ቤ​ድ​ንም ልጅ አዛ​ር​ያን፥ የኢ​ዳ​ኢ​ንም ልጅ መዓ​ስ​ያን፥ የዘ​ካ​ር​ያ​ስ​ንም ልጅ ኤሊ​ሳ​ፋ​ጥን ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤት ከእ​ርሱ ጋር ወሰደ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በሰባተኛውም ዓመት ዮዳሄ በረታ፥ የመቶ አለቆቹንም፥ የይሮሐምን ልጅ ዓዛርያስን፥ የይሆሐናንንም ልጅ ይስማኤልን፥ የዖቤድንም ልጅ ዓዛርያስን፥ የዓዳያንም ልጅ መዕሤያን፥ የዝክሪንም ልጅ ኤሊሳፋጥን ወስዶ ከእነርሱ ጋር ቃል ኪዳን አደረገ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በሰባተኛውም ዓመት ዮዳሄ በረታ፥ የመቶ አለቆቹንም፥ የይሮሐምን ልጅ ዓዛርያስን፥ የይሆሐናንንም ልጅ ይስማኤልን፥ የዖቤድንም ልጅ ዓዛሪያስን፥ የዓዳያንም ልጅ መዕሤያን፥ የዝክሪንም ልጅ ኤሊሳፋጥን ወስዶ ከእነርሱ ጋር ቃል ኪዳን አደረገ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ላፑን ላይን ዮዳሄ ምኒደ፥ ጼቱዋ ካፓቱዋ ይሮሃማ ናኣ አዛርያሳ፥ ያሆሀናና ናኣ እስማኤላ፥ ዮቤዳ ናኣ አዛርያሳ፥ አዳያ ናኣ ማእሴያነ ዚክራ ናኣ ኤልሻፋጻ ሺሺደ፥ ኡንቱንቱና ቃላ ጫቁዋ ጫቀቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Laappuntsa laytsan Yoodaahe minniide, s'eetuwaa kaappatuwaa Yirohaama na'aa Azaariyyaasa, Yahohanaana na'aa Isimaa'eela, Yoobeeda na'aa Azaariyyaasa, Adaaya na'aa Ma'iseeyanne Ziikira na'aa Elishafaas'a shiishshiide, unttunttunna k'aalaa c'aak'uwaa c'aak'k'eteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Laappunththa layththan Yoodahey minnidi mato halaqata Yirohaame naa Azaariyaasa, Yihohanaane naa Isma7eele, Iyoobeede naa Azaariyaasa, Addaya naa Ma7isayanne Zikire naa Elshafaaxe shiishshidi isttara caaqettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ላፑን ላይን ዮዳሄይ ሚኒዲ ማቶ ሃላቃታ ዪሮሃሜ ና ኣዛሪያሳ፥ ዪሆሃናኔ ና ኢስማኤሌ፥ ኢዮቤዴ ና ኣዛሪያሳ፥ ኣዳያ ና ማኢሳያኔ ዚኪሬ ና ኤልሻፋጼ ሺሺዲ ኢስታራ ጫቄቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ላፑን ላይን ዮዳሄይ ምንድ ማቶ ሀላቃታ ይሮሃማ ናኣ አዛርያሳ፥ ይሆና ናኣ ይስማኤላ፥ ኦቤዳ ናኣ አዛርያሳ፥ አዳያ ናኣ ማእሰያነ ዝክራ ናኣ ኤልሳፋፃ ሺሽድ ኤንታራ ጫቅስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Laapuntha laythan Yoodahey minnidi mato halaqata Yirohaama na7aa Azaariyasa, Yihoona na7aa Yisma7eela, Obeeda na7aa Azaariyasa, Adaya na7aa Ma7iseyanne Zikira na7aa Elsafaaxa shiishidi entara caaqis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በሰባተኛው ዓመት ዮዳሄ በረታ፤ የመቶ አለቆች ከሆኑት ከይሮሐም ልጅ ከዓዛርያስ፣ ከይሆሐናን ልጅ ከይስማኤል፣ ከዖቤድ ልጅ ከዓዛርያስ፣ ከዓዳያ ልጅ ከማዕሤያ፣ ከዝክሪ ልጅ ከኤሊሳፋጥ ጋር ቃል ኪዳን አደረገ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ካህኑ ዮዳሄ በሰባተኛው ዓመት የመቶ አለቆች ከነበሩት ከይሮሖም ልጅ ዐዛርያስ፥ ከይሆሐናን ልጅ እስማኤል፥ ከዖቤድ ልጅ ዐዛርያስ፥ ከዐዳያ ልጅ ማዕሴያና ከዚክሪ ልጅ ኤሊሻፋጥ ጋር ስምምነት ለማድረግ ብቃት ያለው መሆኑ ተሰማው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በታ ሻውዐይቲ ዓመት ግና ዮዳሄ ተብዐ እሞ፥ ነቶም ኣሕሉቕ ሚእቲ፥ ንኣዛርያስ ወዲ ይሮሓምን ንይስማኤል ወዲ ይሆሓናን ንኣዛርያስ ወዲ ዖቤድን ንመዕሴያ ወዲ ዓዳያን ንኤሊሳፋጥ ወዲ ዝክሪን ወሲዱ ምስኣቶም ኪዳን ኣተወ።
Amharic Tigrinya 2011 በታ ሳብዐይቲ ዓመት ግና ዮያዳ ተብዔ እሞ፡ ነቶም ሓላቑ ሚእቲ፡ ንዓዛርያ ወዲ የሮሓምን እስማዔል ወዲ ዮሓናንን ዓዛርያ ወዲ ዖቤድን ማዓስያ ወዲ ዓዳያን ኤሊሻፋጥ ወዲ ዚኽሪን፡ ወሲዱ ምስኡ ኺዳን ኣእተዎም።