2 Chronicles 22:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | የሁ ኣብ ልዕሊ ቤት ኣከኣብ ፍርዲ ኺፈርድ ከሎ፡ ነቶም ንኣሓዝያ ዜገልግሉ ዝነበሩ መሳፍንቲ ይሁዳን ደቂ ኣሕዋት ኣሓዝያን ምስ ረኸቦም ድማ ቀተሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢዩም የአክዓብን ቤት ይበቀል ዘንድ የይሁዳን መሳፍንትና አካዝያስን ያገለግሉ የነበሩትን የአካዝያስን ወንድሞች አግኝቶ ገደላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢዩም በአክዓብ ቤት ላይ ፍርድን ሲፈጽም የይሁዳን መሳፍንትና አካዝያስን ያገለግሉ የነበሩትን የአካዝያስን ወንድሞች ልጆች አግኝቶ ገደላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢዩም በአክዓብ ቤት ላይ ፍርድን ሲፈጽም የይሁዳን መሳፍንትና አካዝያስን ያገለግሉ የነበሩትን የአካዝያስን ወንድሞች ልጆች አግኝቶ ገደላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዬሁ አካባ ዛርያ ቦላ ፕርድያዋ ፖሌዳ ዎደ፥ ይሁዳ ካፓቱዋነ አካዝያሳ ማድያ አ እሻቱዋ ናና ደሚደ ዎዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yeehu Akaaba zariyaa bolla pirddiyaawaa poleedda wode, Yihudaa kaappatuwaanne Akaaziyaasa maaddiyaa Aa ishatuwaa naanaa demmiide wod'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyuy Akaabe zareta bolla pirdaa polida mala Akaziyaasa azhabiza Yuhuda daannatanne iza dabbotappe attuma nayta demmidi wodhides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዩይ ኣካቤ ዛሬታ ቦላ ፒርዳ ፖሊዳ ማላ ኣካዚያሳ ኣዣቢዛ ዩሁዳ ዳናታኔ ኢዛ ዳቦታፔ ኣቱማ ናይታ ዴሚዲ ዎዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዩይ አካባ ኮቻ ቦላ ፕርዳ ፖልያ ዎደ ይሁዳ ሀላቃታነ አካዝያሳ ማድያ እያ ዳቦታ ናይታ ደምድ ዎስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyyuy Akaaba kochaa bolla pirdaa poliya wode Yihuda halaqatanne Akaziyaasa maaddiya iya dabbota nayta demmidi wodhis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢዩ በአክዓብ ቤት ላይ ፍርድ በሚፈጽምበት ጊዜ፣ አካዝያስን ያጅቡ የነበሩትን የይሁዳን መሳፍንትና የዘመዶቹን ወንዶች ልጆች አግኝቶ ገደላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢዩ በአክዓብ ሥርወ መንግሥት ላይ የእግዚአብሔርን ፍርድ በመፈጸም ላይ በነበረበት ጊዜ አካዝያስን አጅበው ከእርሱ ጋር መጥተው የነበሩትን የይሁዳ መሪዎችና የአካዝያስን ዘመዶች በዚያ አግኝቶ ሁሉንም ገደላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢዩ ንቤት ኣክኣብ ፍርዲ ኽፍፅም እንተሎ፥ ነቶም ኣሕሉቕ ይሁዳን፥ ነቶም ንኣካዝያስ ዘገልግሉ ዝነበሩ ደቂ ኣሕዋቱን፥ ረኸቦም እሞ ቐተሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኰነ ኸኣ፡ የሁ ነቲ ቤት ኣከኣብ ፍርዲ ኼውርደላ ኸሎ፡ ነቶም ሓላቑ ይሁዳን ነቶም ንኣሓዝያ ዜገልግሉ ዝነበሩ ደቂ ኣሕዋቱ ንኣሓዝያን ረኸቦም እሞ ቀተሎም። |