2 Chronicles 22:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ጥፍኣት ኣሓዝያ ድማ ናብ ዮራም ብምምጻእ ብኣምላኽ ኰነ። ምስ መጸ ምስ ዮራም ናብቲ እግዚኣብሄር ንቤት ኣከኣብ ኬጥፍእ ዝቐብኦ የሁ ወዲ ኒምሺ ወጸ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ኢዮራም በመምጣቱም የአካዝያስ ጥፋት ከእግዚአብሔር ሆነ፤ በመጣም ጊዜ ከኢዮራም ጋር እግዚአብሔር የአክዓብን ቤት ያጠፋ ዘንድ ወደ ቀባው ወደ ናሚሲ ልጅ ወደ ኢዩ ወጣ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አካዝያስም ወደ ኢዮራም በመምጣቱ ይጠፋ ዘንድ የእግዚአብሔር ፈቃድ ነበረ፤ በመጣም ጊዜ ከኢዮራም ጋር እግዚአብሔር የአክዓብን ቤት ያጠፋ ዘንድ ወደ ቀባው ወደ ናሜሲ ልጅ ወደ ኢዩ ወጣ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አካዝያስም ወደ ኢዮራም በመምጣቱ እዲጠፋ የጌታ ፈቃድ ነበረ፤ በመጣም ጊዜ ከኢዮራም ጋር ጌታ የአክዓብን ቤት እንዲያጠፋ ወደ ቀባው ወደ ናሜሲ ልጅ ወደ ኢዩ ወጣ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አካዝያስ ዮራማኮ ቤዳዌ አካዝያሳዉ ሀይቆ ግዳናዳን መና ጎዳይ ኦዳ። አካዝያስ ዮራማ በእሽን፥ አካባ ዛርያ ይሳናዳን መና ጎዳይ ዶሬዳ ንምሻ ናኣ ዬሀ ሞካናዉ ላኡ እትፐ ከሴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Akaaziyaasi Yoraamakko beeddawe Akaaziyaasaw hayk'o gidanaadan Med'inaa Goday ootseedda. Akaaziyaasi Yoraama be'ishin, Akaaba zariyaa d'ayssanaadan Med'inaa Goday dooreedda Nimisha na'aa Yeeha mokkanaw laa"u ittippe keseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Akaziyaasi Iyoraame oychchanaas bidayssa Xoossi izi hayqqana mala gaaso ooththides; Akaziyaasi Iyoraame be7anaas bi gakkida mala Akaabe zare dhayssanaas GODAY tiyda Nimishe naa Iyo mokkanaas nam7ay issife kezida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣካዚያሲ ኢዮራሜ ኦይቻናስ ቢዳይሳ ጾሲ ኢዚ ሃይቃና ማላ ጋሶ ኦዴስ፤ ኣካዚያሲ ኢዮራሜ ቤኣናስ ቢ ጋኪዳ ማላ ኣካቤ ዛሬ ይሳናስ ጎዳይ ቲይዳ ኒሚሼ ና ኢዮ ሞካናስ ናምኣይ ኢሲፌ ኬዚዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አካዝያስ እዮራማ ኦይቻናዉ ብዳ ቡሳ፥ ፆሳይ አካዝያሳስ ሀይቆ ጋሶ ኦስ። አካዝያስ እዮራማ ሶ ጋክዳ ዎደ አካባ ኮቻ ይሳና መላ ጎዳይ ዶርዳ፥ ናምሳ ናኣ እዩ፥ ሞካናዉ ናምአይ ከይዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Akaziyaasi Iyoraama oychanaw bida buussaa, Xoossay Akaziyaasas hayqo gaaso oothis. Akaziyaasi Iyoraama soo gakida wode Akaaba kochaa dhaysana mela Goday doorida, Namisa na7aa Iyyu, mokanaw nam7ay keyidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አካዝያስ ኢዮራምን ለመጠየቅ መሄዱን፣ እግዚአብሔር ለአካዝያስ መውደቅ ምክንያት አደረገው፤ አካዝያስ እንደ ደረሰም የናሜሲን ልጅ ኢዩን ለመቀበል ከኢዮራም ጋር ወጣ፤ ኢዩም የአክዓብን ቤት እንዲያጠፋ እግዚአብሔር የቀባው ሰው ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አካዝያስ ኢዮራምን ሊጠይቅ የሄደው እግዚአብሔር ይህ ጒብኝት የአካዝያስ መጥፊያ እንዲሆን ስለ ፈቀደ ነው፤ አካዝያስ በዚያ በነበረበት ጊዜ እርሱና ኢዮራም የአክዓብን ሥርወ መንግሥት ለማጥፋት እግዚአብሔር የመረጠውን የኒምሺ ልጅ ኢዩን ለመቀበል ወጡ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣካዝያስ ናብ ኢዮራም ብምምፃኡ ምእንቲ ኽጠፍእ ናይ እግዚኣብሄር ፍቓድ ነበረ፤ ናብኡ ምስ ከደ፥ ምስ ኢዮራም ኮይኑ ነቲ ንቤት ኣክኣብ ከጥፍኣ ኢሉ እግዚኣብሄር ዝቐብኦ ኢዩ ወዲ ናሜሲ ክራኸቦ ወፀ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ግናኸ እቲ ኣሓዝያ ናብ ዮራም ምምጻኡ ንጥፍኣቱ ኻብ ኣምላኽ እሮኡ ዝነበረ። ናብኡ ምስ መጸ፡ ነቲ ንቤት ኣከኣብ ኬጽንታ ኢሉ እግዚኣብሄር ዝቐብኦ የሁ ወዲ ኒምሺ ኪቕበሎ ምስ ዮራም ወጸ። |