2 Chronicles 22:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ፡ ድሕሪ ሞት ኣቦኡ ክሳዕ ጥፍኣት መማኸርቱ ስለ ዝነበሩ፡ ከም ቤት ኣከኣብ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ገበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከአባቱም ሞት በኋላ የአክዓብ ቤት እንዳደረገ በእግዚአብሔር ፊት ክፉ አደረገ፤ ያጠፉት ዘንድ መካሪዎች ነበሩትና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አባቱም ከሞተ በኋላ የአክዓብ ቤት እንዳደረገ በእግዚአብሔር ፊት ክፉ አደረገ፤ እስኪጠፉ ድረስ መካሪዎች ነበሩትና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የአክዓብ ቤት እንዳደረገ በጌታ ፊት ክፉ አደረገ፤ አባቱም ከሞተ በኋላ የአባቱ አመካሪዎች መጥፊያው እስኪሆኑ ድረስ አማከካሪዎቹ ነበሩና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አ አዉ ሀይቄዳዋፐ ጉይያን፥ አካባ ሶይ አሳይካ አ ዞርያ ድራዉ፥ አካባ ሶይ አሳዳን እካ መና ጎዳ ስንን ኢታባ ኦዳ። ያቲደ አ ዮ ጋሶ ግዴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aa aawuu hayk'k'eeddawaappe guyyiyaan, Akaaba soy asaykka Aa zoriyaa diraw, Akaaba soy asaadan ikka Med'inaa Godaa sintsan iitabaa ootseedda. Yaatiide Aa d'ayoo gaaso gideeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iza aaway hayqqidaappe guye Akaabeso asaykka izi iita oge kaallana mala zoriza gishshas Akaabeso asa mala izikka GODAA sinththan iita miish ooththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛ ኣዋይ ሃይቂዳፔ ጉዬ ኣካቤሶ ኣሳይካ ኢዚ ኢታ ኦጌ ካላና ማላ ዞሪዛ ጊሻስ ኣካቤሶ ኣሳ ማላ ኢዚካ ጎዳ ሲንን ኢታ ሚሽ ኦዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ አዋይ ሀይቅዳፐ ጉየ አካባ ሶ አሳይ እያ ዞርያ ግሾ ያና ጋካናዉ አካባ ሶ አሳዳ እካ ጎዳ ስንን ኢታባ ኦስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iya aaway hayqidaape guye Akaaba soo asay iya zoriya gisho dhayana gakanaw Akaaba soo asaada ika Godaa sinthan iitabaa oothis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከአባቱ ሞት በኋላ የአክዓብ ቤት አማካሪዎቹ በመሆን ወደ ጥፋት ስለ መሩት፣ የአክዓብ ቤት እንዳደረገው ሁሉ እርሱም በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ነገር አደረገ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከአባቱ ሞት በኋላ፥ የአክዓብ ቤተሰብ አባላት ለጥፋቱ አማካሪዎቹ ስለ ነበሩ እንደ እነርሱ ክፉ አደረገ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ድሕሪ ሞት ኣቦኡ፥ ከምቲ ቤት ኣክኣብ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ዝገበረ፥ መኸርቱ ኸዓ ኣብ ውድቀት ኣብፅሕዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ድሕሪ ሞት ኣቦኡ ንሳቶም እዮም ንጥፍኣቱ መኸርቱ ዝነበሩ እሞ፡ ንሱ ኸኣ፡ ከም ቤት ኣከኣብ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ገበረ። |