2 Chronicles 22:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዮሳባት ጓል ንጉስ ግና፡ ንዮኣስ ወዲ ኣሓዝያ ሒዛ፡ ካብ መንጎ እቶም እተቐትሉ ደቂ ንጉስ ሰሪቓ፡ ንዕኡን ነቲ ሓላዊኡን ኣብ መደቀሲ ክፍሊ ኣእተዎ። ሽዑ ዮሳባት ጓል ንጉስ ዮራም ሰበይቲ ካህን ዮያዳ (ሓብቲ ኣሓስያ ስለ ዝነበረት) ካብ ኣትልያ ከይቀተለቶ ሓብኣቶ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የንጉሡ ልጅ ዮሳቤት ግን ከተገደሉት ከንጉሡ ልጆች መካከል የአካዝያስን ልጅ ኢዮአስን ሰርቃ ወሰደች፤ እርሱንና ሞግዚቱን በእልፍኝ ውስጥ አኖረቻቸው፤ የንጉሡ የኢዮራም ልጅ የአካዝያስ እኅት የካህኑ የዮዳሄ ሚስት ዮሳቤት ከጎቶልያ ፊት ሸሸገችው፤ እርስዋም አልገደለችውም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የንጉሡ ልጅ ዮሳቤት ግን ከተገደሉት ከንጉሡ ልጆች መካከል የአካዝያስን ልጅ ኢዮአስን ሰርቃ ወሰደች፤ እርሱንና ሞግዚቱን በእልፍኝ ውስጥ አኖረቻቸው፤ ጎቶሊያ እንዳታስገድለው የንጉሡ የኢዮራም ልጅ የአካዛያስ እኅት የካህኑ የዮዳሄ ሚስት ዮሳቤት እንዲሁ ሸሸገችው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የንጉሡ ልጅ ዮሳቤት ግን ከተገደሉት ከንጉሡ ልጆች መካከል የአካዝያስን ልጅ ኢዮአስን ሰርቃ ወሰደች፤ እርሱንና ሞግዚቱን በእልፍኝ ውስጥ አኖረቻቸው፤ ጎቶሊያ እንዳታስገድለው የንጉሡ የኢዮራም ልጅ የአካዝያስ እኅት የካህኑ የዮዳሄ ሚስት ዮሳቤት እንዲሁ ሸሸገችው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ካትያ ናታ ይሆሸባአ፥ ሀይቃናዉ ደእያ ካትያ ናና ግዶፐ አካዝያሳ ናኣ ዮኣሻ ዉኣደ አካዱ። አነ አ ንያኖ ሂጻ ጎለን ቆሳዱ። ሄዋዳን ኦደ፥ አታላ ናኣ ዎናዳን፥ ካትያ ዮራማ ናታ፥ አካዝያሳ ምቻታ፥ ቄስያ ዮዳሄ ማቻታ፥ ይሆሸባአ አ ቆሳዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin kaatiyaa naatta Yihoshebaa'a, hayk'k'anaw de'iyaa kaatiyaa naanaa giddoppe Akaaziyaasa na'aa Yo'aasha wuu'aade akkaaddu. Aane Aa d'antsiyaano hiis'a gollen k'osaaddu. Hewaadan ootsaade, Ataala na'aa wod'enaadan, Kaatiyaa Yoraama naatta, Akaaziyaasa michchata, k'eesiyaa Yoodaahe machchata, Yihoshebaa'a Aa k'osaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin kawo Iyoraame biya Yihosheeba hayqqanaas de7iza kawo naytappe Akaziyaasa naa Iyo7aasa kaysa efada iza dichchizaarira issife ilpinnen qottadus; kawo Iyoraame naya, Akaziyaasa michcheya, qeese Yoodahe machchiya, Yihosheeba Gottoliya wodhontta mala naaza qottadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ካዎ ኢዮራሜ ቢያ ዪሆሼባ ሃይቃናስ ዴኢዛ ካዎ ናይታፔ ኣካዚያሳ ና ኢዮኣሳ ካይሳ ኤፋዳ ኢዛ ዲቺዛሪራ ኢሲፌ ኢልፒኔን ቆታዱስ፤ ካዎ ኢዮራሜ ናያ፥ ኣካዚያሳ ሚቼያ፥ ቄሴ ዮዳሄ ማቺያ፥ ዪሆሼባ ጎቶሊያ ዎንታ ማላ ናዛ ቆታዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ካዋ እዮራማ ናእያ ዮሳቤታ ሀይቃናዉ ደእያ ካዎ ናይታ ግዶፈ አካዝያሳ ናኣ እዮኣሳ ካይሳዳ ኤካሱ። እያነ እያ ድችያሮ ቆልአን ቆሳሱ። ሄሳዳ ኦዳ ጎቶላ ዎናዳ ካዋ እዮራማ ናእያ አካዝያሳ ምችያ ካህንያ ዮዳሄ ማችያ ዮሳቤታ እያ ቆሳሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin kawa Iyoraama na7iya Yosabeeta hayqanaw de7iya kawo nayta giddofe Akaziyaasa na7aa Iyo7aasa kaysada ekasu. Iyanne iya dichiyaro qol7an qosasu. Hessada oothada Gotola wodhonnaada kawa Iyoraama na7iya Akaziyaasa michiya kahiniya Yoodahe machiya Yosabeeta iya qosasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የንጉሥ ኢዮሆራም ልጅ ዮሳቤት ግን፣ ከሚገደሉት መሳፍንት መካከል ኢዮአስን ደብቃ ወሰደችው፣ ከሞግዚቱም ጋር በእልፍኝ ሸሸገችው። የኢዮሆራም ልጅ የካህኑ የዮዳሄ ሚስት ዮሳቤት፣ የአካዝያስ እኅት በመሆኗ፣ ሕፃኑን የደበቀችው ጎቶልያ እንዳትገድለው ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አካዝያስ፥ ይሆያዳዕ ተብሎ የሚጠራውን ካህን ያገባች ይሆሼባዕ ተብላ የምትጠራ እኅት ነበረችው፤ እርስዋም ከአካዝያስ ወንዶች ልጆች አንዱ የሆነውን ኢዮአስን ሊገድሉ ጥቂት ቀርቶአቸው ከነበሩት መሳፍንት መካከል በስውር ወስዳ እርሱንና ሞግዚቱን በቤተ መቅደስ አጠገብ በሚገኝ መኝታ ቤት ውስጥ ደበቀቻቸው፤ በዚህም ዐይነት በመደበቅ ኢዮአስን በዐታልያ እጅ ከመገደል አዳነችው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣካዝያስ ዮሳቤት እትበሃል ሓፍቲ ነበረቶ፤ ንሳ ጓል ንጉስ ኢዮራም ሰበይቲ ኻህን ዮዳሄ ነበረት። ካብ ማእኸል እቶም ክቕተሉ ዘለዎም ደቂ ንጉስ ኣካዝያስ ንኢዮኣስ ምስ መጕዚቱ ናብቲ ኣብ ቤተ መቕደስ ዝነበረ ኽፍሊ መደቀሲ ኣእትያ ሓብአቶ። ከምዙይ ገይራ ሓቢኣ ድማ ኻብ ኢድ ጎቶልያ ኣድሓነቶ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ግናኸ ንሆወብዓት ጓል ንጉስ፡ ንዮኣስ ወዲ ኣሓዝያ ወሲዳ ኻብ ማእከል እቶም እተቐትሉ ደቂ ንጉስ ሰረቐቶ፡ ንእኡ ምስ መጒዚቱ ኸኣ ናብ ሕልፍኚ ዓራ ኣእተወቶ። ከምኡ የሆወብዓት ጓል ንጉስ ዮራም፡ ሰበይቲ ኻህን ዮያዳ፡ ንሳ ሓብቲ ኣሓዝያ እያ፡ ካብ ቅድሚ ዓታልያ ሐብኣቶ እሞ፡ ዓታልያ ኣይቀተለቶን። |