2 Chronicles 22:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣታልያ ኣደ ኣሓዝያ ወዳ ከም ዝሞተ ምስ ረኣየት ግና፡ ተንሲኣ ንብዘሎ ንጉሳዊ መስመር ቤት ይሁዳ ኣጥፍኣቶ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የአ​ካ​ዝ​ያ​ስም እናት ጎቶ​ልያ ልጅዋ እንደ ሞተ ባየች ጊዜ ተነ​ሥታ የይ​ሁ​ዳን ቤተ መን​ግ​ሥት ዘር ሁሉ አጠ​ፋች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የአካዝያስም እናት ጎቶሊያ ልጅዋ እንደ ሞተ ባየች ጊዜ ተነሥታ የይሁዳን ቤተ መንግሥት ዘር ሁሉ አጠፋች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የአካዝያስም እናት ጎቶሊያ ልጇ እንደ ሞተ ባየች ጊዜ ተነሥታ የይሁዳን የነገሥታት ዘር ሁሉ አጠፋች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አካዝያሳ ዳያ አታላ ባረ ናአይ ሀይቄዳዋ በኤዳ ዎደ፥ ደንዳደ ይሁዳ ካትያ ዛርያ ኡባ ይሳዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Akaaziyaasa daaya Ataala bare na'ay hayk'k'eeddawaa be'eedda wode, denddaade Yihudaa kaatiyaa zariyaa ubbaa d'ayssaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Akaziyaasa aayeya Gottoliyay ba naazi hayqqoyssa be7ada Yuhudan diza kawo keeththa asata ubbaa wodhadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣካዚያሳ ኣዬያ ጎቶሊያይ ባ ናዚ ሃይቆይሳ ቤኣዳ ዩሁዳን ዲዛ ካዎ ኬ ኣሳታ ኡባ ዎዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አካዝያሳ አይያ ጎቶላ ባ ናአይ ሀይቅዳይሳ ስእዳ ዎደ ደንዳዳ ይሁዳ ካዋ ኮቸ ኡባ ይሳሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Akaziyaasa aayiya Gotola ba na7ay hayqidaysa si7ida wode dendada Yihuda kawa koche ubbaa dhaysasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የአካዝያስ እናት ጎቶልያ ልጇ መሞቱን ባየች ጊዜ፣ የይሁዳን ንጉሣውያን ቤተ ሰብ በሙሉ አጠፋች፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የንጉሥ አካዝያስ እናት ዐታልያ የልጅዋን መገደል እንደሰማች ወዲያውኑ የይሁዳ ንጉሣውያን ቤተሰብ አባሎች በሙሉ እንዲገደሉ ትእዛዝ አስተላለፈች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እኖ ኣካዝያስ ጎቶልያ ድማ ወዳ ኸም ዝሞተ ምስ ፈለጠት፥ ንዅሎም ዘርኢ ቤተ መንግስቲ ይሁዳ ኣጥፍአቶም።
Amharic Tigrinya 2011 ዓታልያ ኣደ ኣሓዝያ ድማ ወዳ ኸም ዝሞተ ብዝረኣየት፡ ተንሲኣ ንብዘሎ ዘርኢ ቤተ መንግስቲ ይሁዳ ኣጥፍኤት።